Grade 11&12 books and teacher guides
Kanalga Telegram’da o‘tish
1 422
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kun
+2130 kun
Postlar arxiv
የ2017 ዓ. ም የዪኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል።
በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታችሁን ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባችሁን ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች👇
🔗lWEBSITE:
https://placement.ethernet.edu.et
⭐ TELEGRAM
https://t.me/moestudentbot
Via @makid00
+4
🚨 For sale
Lenovo GM2 Pro Earpods – 2,500 Birr
1. Comfort for ear: Ergonomically designed for a snug and comfortable fit.
2. Packed with features: Bluetooth 5.0, noise-cancellation, and deep bass for high-quality sound.
3. Long battery life: Enjoy extended playtime with fast charging support.
4. Portable design: Compact and lightweight, perfect for on-the-go use.
5. Durable build: Designed to last with water and sweat resistance.
Grab yours now for just 2,500 Birr!
Dm: @m0habdu
Call: +251900577075
+251707104564
የBinance ኤርድሮፕ የሆነው MoonBix Snapshot November 4 እንደሆነ እየተነገረ ይገኛል
✅ Daily Check In
✅ Task ስሩ
✅ Game ተጫወቱ
ያልጀመራችሁ ጀምሩ 👇
https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startApp=ref_418297515&startapp=ref_418297515&utm_medium=web_share_copy
በባይናንስ የመጣውን አዲስ ሳይረፍድ መስራት ጀምሩ ራሳቸው ባይናንስ ስለሆነ የመሰረቱት ክፍያው ከፍ ያለ ሊሆን ይችላል
ለመጀመር👇👇
https://t.me/Binance_Moonbix_bot/start?startapp=ref_892621471&startApp=ref_892621471
#AddisAbabaUniversity
በአንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች!
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ትምህርት በቀን በመደበኛ መርሃ ግብር በመንግስት ስኮላርሽፕ እና በግል ከፍለዉ ለሚማሩ እንዲሁም በማታ በተከታታይ መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡
በዚህም መሠረት በዩኒቨርሲቲዉ ድረ ገጾች (https://aau.edu.et ወይም https://portal.aau.edu.et) ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶች በማሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡
• የመመዝገቢያ ቀናት ከማክሰኞ ጳጉሜ 05/ 2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 08/ 2017 ዓ.ም ድረስ
• የዩኒቨርሲቲዉ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀናት ወደፊት በዩኒቨርሲቲዉ ማህበራዊ ሚዲያ እና ድረ ገጾች ላይ ይገለጻል ።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @makid00 ♨️
♨️ ♦️ @makid00 ♨️
♨️ ♦️ @makid00♨️
╚═══════════╝
+1
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ ጳጉሜን 4/2016 ዓ.ም ለሊት 6:00 ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ መገለፁ ይታወቃል።
በሚከተሉት አማራጮች ውጤታችሁን ተመልከቱ፦
✔️በፖርታል
https://result.eaes.et
✔️በአጭር የፅሑፍ መልዕክት ➕ 6284
✔️በቴሌግራም ቦት
https://t.me/EAESbot
ከውጤት መግለጫ ፖርታል እና ቴሌግራም ቦት ላይ ጊዜያዊ ሰርቲፊኬት ማውረድና ማተም እንደምትችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ተፈታኞች በውጤት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ቅሬታ ካላቸው ወደ አገልግሎቱ ቢሮ በአካል መሔድ ሳያስፈልጋችሁ ከSMS በስተቀር በውጤት መግለጫ አማራጮቹ ላይ Compliant የሚለውን በመጫን የቅሬታቸውን ዓይነት በተዘጋጀ የቅሬታ ፎርም ላይ በትክክል በመሙላት ማቅረብ ትችላላችሁ።
አገልግሎቱ በቅሬታችሁ ላይ ምላሽ ቅሬታቸውን ባቀረቡበት ተመሳሳይ አድራሻ የሚያሳውቅ መሆኑን ገልጿል።
በ2016 ዓ.ም በፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች በተለይ (በአማራ ክልል) 2ኛ ዙር ፈተና ከመስከረም 13-15/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
- የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
የመግለጫው አንኳር ነጥቦች
👉 5.4% (36,409)ተማሪዎች አልፈዋል።
👉 1363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም።
👉 የተማሪዎች ውጤት ዛሬ እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል።
ዘንድሮ 1,363 ትምህርት ቤቶች ምንም አይነት ተማሪ አላሳለፉም።
በሌላ በኩል ፤ በኦላይን ከተፈተኑ ተማሪዎች 26.6 በመቶ የሚሆኑት አልፈዋል።
#Update
በ2016 ዓ.ም በአጠቃላይ ያለፉ ተማሪዎች 5.4% ተማሪዎች አልፈዋል።
ጠቅላላ ያለፉ ተማሪዎች ቁጥር 36,409 ተማሪዎች አልፈዋል።
አዲስ አበባ 10,690 ተማሪዎች በማሳለፍ ከፍተኛውን ስፍራ ይዟል።
አዲስ አበባ ካስፈተናቸው ተማሪዎች 21.4 በመቶ አሳልፏል።
@makid00
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከፍተኛ ውጤት ይፋ ሆኗል
የትግራይ ክልል 675 ከ 700 ወንድ
ከፍተኛ ውጤት በናቹራል ሳይንስ ተማሪ 575 ሴት
ከፍተኛ ውጤት በሶሻል ተማሪ 538 ሴት
@makid00
