Department of Computer Science @DKU
Open in Telegram
To share learning materials, the channel is available at any time.
Show more436
Subscribers
-124 hours
+37 days
+1030 days
Posts Archive
#Applicable for #3rd year @Regular #Computer Science students only
#Dear #Extension students,tomorrow morning will be your Final exit exam. So,be ready and reached before 30 minutes of the exam starting on the exam room.
የመውጫ ፈተና አሰጣጥ ሥነ-ምግባር መርሆች‼️
የተማሪዎች ግዴታ
1. መፈተኛ ክፍል ከ30 ደቂቃ በፊት ID Card ይዞ መገኘት፤
2. ፈተናው ተጀምሮ 15 ደቂቃ አርፍዶ ያለመምጠት፤
3. ፈተና ከተጀመረ በኃላ ከ30 ደቂቃ በፊት ያለመውጣት፤
4. Username እና Password በንጹህ ወረቀት ላይ ጽፎ መያዝ፤
5. ፈታኝ መምህራን በሚያሳዩት ቦታ ብቻ መቀመጥ፤
6. የራሳቸውን ኮምፒውተር ብቻ መክፈትና መጠቀም፤
7. በፈተና ክፍል አለመነጋገር እና ከቦታ ቦታ አለመዘዋወር፤
8. በጎኑ ያለውን ተማሪ ኮምፒውተር አለማየት፤
9. በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ መዝጋት፤
10. ምንም ዓይነት ወረቀት ወደ መፈተኛ ክፍል ይዞ ያለመምጣት፤
11. በምንም ሁኔታ በመኮርጅ ወይንም ማስኮርጅ ተግባር ላይ ያለመሳተፍ፤
12. ለፈታኝ መምህራንና ለአስተባባሪዎች መታዘዝ፤
የመውጫ ፈተና አሰጣጥ ሥነ-ምግባር መርሆች፡
የፈታኝ መምህራን ግዴታ
1. የተፈታኝ ተማሪዎችን ID በማረጋገጥ ወደ ክፍል ያስገባል፤
2. ተፈታኝ ተማሪዎችን በሥም ዝርዝራቸው መሠረት ያስቀምጣል፤
3. የተማሪዎችን አቴንዳንሰ ይወስዳል፤ ተማሪዎችን ፊርማ ያስፈርማል፤
4. በፈተና ክፍል ውስጥ ደምጽ ይቆጣጠራል፤
5. ተማሪዎች ከቦታ ቦታ እንዳይዘዋወሩ ይቆጣጠራል፤
6. የፈተናው አጠቃለይ ሂደት በትኩረት ይከታተላል፤
7. በህመም ምክንያት ተማሪዎች ከክፍል መውጣት ቢፈልጉ ከሱፐርቨዘር ጋር በመነጋገር ይረዳል፤
8. ተማሪዎች በጎናቸው ያለውን ሌላ ኮምፒውተር እንዳይመለከቱ ይቆጣጠራል፤
9. ተማሪዎች የሞባይል ስልክ እንዲዘጉ ያደርጋል፤
10. ተማሪዎች ፈተናው ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በፊት እንዳይወጡ ያደርጋል፤
11. ሲኮርጅ ወይንም ሲያስኮርጅ የተገኘ ተማሪ ከመፈተኛ ክፍል እንዲወጣ ያደረጋል፤
12. ፈተናው ከተጀምረ 15 ደቂቃ በኃላ የሚመጣ ተማሪ እንዲገባ አይፈቀድም፤
#Extension program class schedule, the class will be begin 1-11-2015.
#Rule and #regulation for #Exit exam. Please read and apply the rule. #Notice: Tomorrow afternoon orientation will be given for all of #Exit exam candidates. So,please attend it on time.
#Dear @2nd and #4th year #Extension students ,the weekend class will be started on the coming statuary (1/11/2015)
#Dear #Exit model candidates ,please remained
You will be conducting a #sample test on Friday, June 30, 2023, at 10:00 AM.
#Source:
Chief Executive Officer (CEO), ICT and Digital Education
FDRE, Ministry of Education
Note: Dear 1st year computer science #Extension students,you will not have any registration in 2015 #Academic year. You will begin your 2nd year 1st semester in 2016 #academic year. This is a good pleasure to you.
Repost from Ethiopian Digital Library
ለመውጫ ፈተና ተፈታኝ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች የፈተናውን አሰጣጥ የሚያሳይ አጋዥ መረጃ
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
