ኢትዮ Crypto
Open in Telegram
Hello. Bonus $1000 for registration. Casino🎰 BONUS promo code 1000$🎰 PROMO - 555 👇👇👇👇👇👇 https://Rbeto.com/auth/register?promo=555
Show more2 370
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-4530 days
Posts Archive
2 370
#KotebeUniversityOfEducation
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተቋሙን አዲስ ሎጎ በይፋ አስመርቋል።
አዲሱ አርማ ተቋሙ ወደ አዲስ ምዕራፍ መሸጋገሩን የሚያመለክት መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ብርሃነመስቀል ጠና (ዶ/ር) ተናግረዋል።
የየራሳቸው ትርጓሜ ያላቸው ጸሐይ፣ ደረጃዎች፣ መፅሀፍ እና የዲግሪ ቆብ ምልክቶች በአርማው ላይ ሰፍረዋል።
በተጨማሪም የዩኒቨርሲቲው መዝሙር በአርቲስት ሙሉ ገበየሁ በአዲስ መልክ ተሰርቶ መጠናቀቁም ተገልጿል።
የዩኒቨርሲቲውን መዋቅር ጨምሮ በርካታ አስተዳደራዊ ጉዳዮች እየተሰሩ እንደሆነ የጠቆሙት ፕሬዝዳንቱ፤ የአራት አዳዲስ ህንፃዎች ግንባታ መጀመሩንም ገልጸዋል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምና ተማሪዎቹን ሰኔ 25/2014 ዓ.ም ያስመርቃል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዕጩ የህክምና ዶክተሮቹን ለማስመረቅ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አሳውቋል።
የህክምና ትምህርት ቤቱ በአሁኑ ወቅት በሰባት የቅድመ ምረቃ፣ በስምንት የ2ኛ ዲግሪ፣ በአንድ የ3ኛ ዲግሪ፣ በአስር የስፔሻሊቲ እንዲሁም በአራት የሰብ ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ትምህርት እየሰጠ እንደሚገኝ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምና ትምህርት ቤት ዳይሬክተር ዶ/ር ሙሉጌታ አያሌው ገልጸዋል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#AddisAbabaUniversity
የፀጥታ ችግር ካለባቸው ምዕራብ እና ደቡብ ኦሮሚያ አካባቢዎች የመጡ መደበኛ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች የክረምት እረፍት ጊዚያቸውን በዩኒቨርሲቲው እንዲቆዩ ጥያቄ አቅርበው ምላሽ በመጠበቅ ላይ ናቸው።
ቲክቫህ በጉዳዩ ዙሪያ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር እና የተማሪዎች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑትን ማቲዎስ እንሰርሙ (ዶ/ር) ጠይቋል።
"የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች የመጡ ተማሪዎች ጥያቂያቸውን ለተማሪዎች አገልግሎት በማመልከቻ በማቅረብ ምላሽ እንደሚሰጣቸው" ምክትል ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
"ከተማሪዎች ዲን ጋር በመሆን እያንዳንዱን ጥያቄ ኬዝ በኬዝ በማየት እና አመልካቾቹን ቃለመጠይቅ በማድረግ ምላሽ ይሰጣል" ብለዋል።
በተጨማሪም አካል ጉዳተኛ የሆኑ እና የኢኮኖሚ ችግር ያለባቸው ተማሪዎችንም በመለየት ምላሽ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።
ይሁን እንጂ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በግቢው ስለሚቆዩ እና የክረምት ተማሪዎች ወደ ተቋሙ ስለሚገቡ የዶርም እጥረት መኖሩን በመግለጽ የተማሪዎቹ ጥያቄ ኬዝ በኬዝ እንደሚታይ ተናግረዋል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ሐምሌ 09/2014 ዓ.ም እንደሚያከናውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት መስኮች በ14ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው የሚያስመርቀው።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ሥራቸውን ጀምረዋል።
አዲሱ ዋና ዳይሬክተር ከአገልግሎቱ ሠራተኞች ጋር ትውውቅ አድርገዋል።
እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ከሰኔ 02/2014 ዓ.ም ጀምሮ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸው አይዘነጋም።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#WollegaUniversity
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሐምሌ 02/2014 ዓ.ም ለማከናወን ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ወደ ሐምሌ 09/2014 ዓ.ም እንደተቀየረ አሳውቋል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#MekelleUniversity
መቐለ ዩኒቨርሲቲ የ 'GCHERA 2021 የግብርና የዓለም ሎሪየት ሽልማት አሸናፊ ለሆኑት ፕ/ር ምትኩ ሀይሌ የዕውቅና መርሃ ግብር አከናውኗል።
ፕ/ር ምትኩ ለግብርና ላበረከቱት አስተዋጽኦ እና ላከናወኑት ሳይንሳዊ ምርምር ሽልማቱ በዓለም ዐቀፉ ተቋም እንደተበረከተላቸው መቐለ ዩኒቨርሲቲ ገልጿል።
ተመራማሪው መምህር በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የአፈር ሳይንስ እና የዘላቂ መሬት አስተዳደር ፕሮፌሰር ናቸው። የመቐለ ዩኒቨርሲቲ መስራች እና የመጀመሪያው ፕሬዝዳንትም ነበሩ።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#Update
#HawassaUniversity
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ መርሃ ግብር ሰኔ 25/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን ገልጿል።
ሰኔ 18/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው የምረቃ መርሃ ግብሩ "ሀገራዊ በሆነ ምክንያት" በአንድ ሳምንት መራዘሙን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምታለች።
ዩኒቨርሲቲው በዕለቱ ከመጀመሪያ እስከ ሦሥተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን 6 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎችን ያስመርቃል።
ተመራቂዎቹ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመደበኛ እና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
አዲሱ ካሪክለም በመጀመሩ ምክንያት (የዲግሪ መርሃ ግብር ቆይታ ወደ አራት ዓመት ተራዝሟል) የተወሰኑ ፕሮግራሞች ላይ ዘንድሮ ምርቃት እንደማይኖር የዩኒቨርሲቲው የሬጅስትራር እና አልሙናይ ዳይሬክተር ዘሪሁን ክፍሌ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ገልጸዋል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ በ3ኛ ዲግሪ እና በርካታ የ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ለመጀመር የውጭ ግምገማ ማካሄድ ጀምሯል።
PhD in Developement Psychology በሦሥተኛ ዲግሪ የሚጀምረው የትምህርት ፕሮግራም መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው 30 አዳዲስ የሁለተኛ ዲግሪ/Masters ፕሮግራሞችን ለመክፈት ዝግጅት ላይ ሲሆን በዚህም ተቋሙ በ2015 የትምህርት ዘመን 43 የማስተርስ ፕሮግራሞች ይኖሩታል።
ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተጋበዙ ከ60 በላይ ፕሮፌሰሮች በካሪኩለም ግምገማው ላይ ተገኝተዋል።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከ60 በላይ ረዳት ፕሮፌሰር እና ከዛ በላይ የአካዳሚክ ማዕረግ ያላቸው መምህራን እንዳሉት ገልጿል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#DillaUniversity
ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለ2014 ዓ.ም የተመደቡ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎቹን ከረቡዕ ሰኔ 15/2014 ዓ.ም ጀምሮ መቀበል ይጀምራል።
የዩኒቨርሲቲው 'ሀሴዴላ' ግቢ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተገልጿል።
የአዲስ ገቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ ካምፓሶች፦
• በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ
👉 ኦዳያኣ ግቢ
• በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ
👉 ሀሴዴላ ግቢ
• በመምህርነት ሙያ ዘርፋ የተመደባችሁ
👉 በዋናው ግቢ
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
የስፖርት ውርርድ ወይም ቤቲንግ በኢትዮጵያ ሊታገድ መሆኑ ተሰማ‼️
ከታዲጊዎች እና ወጣቶች ስብዕና ግንባታ እንዲሁም በተለያየ መንገድ ከሚያስከትላቸው ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ቀውሶች አንጻር ዘርፉ ሊታገድ ይገባል በሚል በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በተለያየ ጊዜ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተዘጋጁ የዳሰሳ ጥናቶች የስፖርት ውርርድ ለወጣቱና ለታዳጊው ዘርፈ ብዙ አደጋ የደቀነ መሆኑን ያመላከቱ ናቸው ያሉት በሚኒስቴሩ የወጣቶች ስብዕና ልማት ዳይሬክቶሬት ተወካይ አበበ ሃይማኖት፤ ዘርፉ በተጨባጭ ችግር የሚፈጥር መሆኑን ገምገመናል ብለዋል።
ዘርፉ በስነልቦና ረገድም ለጭንቀት፣ ለድብርት ብሎም እራስን እስከማጥፋት የሚዳርግ ችግር የሚያስከትል በመሆኑም የሚመለከተው አካል በጊዜ እርምጃ መውሰድ አለበት ብለዋል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ መሰል የስራ ዘርፎች እንደስራ መታየት እንደሌለባቸው እና ከደቀኑት ፈርጀ ብዙ አደጋ አንጻር ሊታገዱ ይገባል በሚል ለሚመለከታቸው አካላት የማሳወቅ ሥራ እየሰራ እንደሚገኝ ኃላፊው ተናግረዋል።
ተቋሙ በተሰጠው ኃላፊነት መሰረት መድረኮችን በማዘጋጀት ፍቃድ ለሚሰጡት የንግድ ሚኒስቴር እና የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር ተቋማት አስፈላጊውን የግንዛቤ እና የማሳወቅ ስራ መሰራቱን የገለፁት ኃላፊው፤ እነዚህ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ አለማድረጋቸው ለውሳኔው መዘግየት ዋነኛ ምክንያት መሆኑን ገልፀዋል ሲል ኢቢሲ ዘግቧል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
#NEAEA
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2014 ዓ.ም የአጠቃላይ ትምህርት ማጠናቀቅያ ብሄራዊ ፈተና ምዝገባ እያካሄደ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2014 ዓ.ም በመደበኛ፣ በማታ እና በግል ብሄራዊ ፈተናውን የምትፈተኑ ተማሪዎች እስከ ሰኔ 27/2014 ዓ.ም ድረስ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን እስካሁን ሳትመዘገቡ ለቀራችሁ ተፈታኝ ተማሪዎች በቀረው ጊዜ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡ በየደረጃው የምትገኙ የትምህርት አመራሮች በተለይም የት/ቤት ር/መምህራን ተፈታኝ ተማሪዎች በተቀመጠው የጊዜ ሠሌዳ እንዲመዘገቡ አስፈላጊውን ጥረት እንድታደርጉ እየጠየቅን፤ ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠረው ችግር አገልግሎቱ ኃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ይገልጻል፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የ932 ተማሪዎችን የምረቃ ሥነ ሥርዓት እያካሔደ ነው።
ዩኒቨርሲቲው ከመጀመሪያ እስከ ሁለተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ተማሪዎችን እያስመረቀ ሲሆን ከተመራቂዎች መካከል 234 የሚሆኑት ሴት መሆናቸው ታውቋል፡፡
ተመራቂዎቹ በኢንጂነሪንግ፣ ኮምፒቲንግ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በጤና ሳይንስ፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ እንዲሁም ሌሎች የትምህርት ክፍሎች እንደሆነም ተመልክቷል፡፡
በምረቃው ፕሮግራም ላይ የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ቦርድ ኃላፊዎች፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት አህመድ ከሊል (ዶ/ር) እና ሌሎች የቦርድ አባላትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በ1999 ዓ.ም የመማር ማስተማሩን ሥራ የጀመረው የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ወቅት ከ20 ሺሕ የሚበልጡ ተማሪዎችን በተለያዩ መርኃ ግብሮች እያስተማረ ይገኛል ተብሏል፡፡
እንደኢዜአ ዘገባ ዩኒቨርሲቲው እስከ አሁን ከ37 ሺሕ በላይ ተማሪዎችን ማስመረቁ ታውቋል።
━━━━━━━━━━━━━━━━━
📌Join &
📍|||_Support us
@ethio_university_info
@ethio_university_info
2 370
register karegachu bohala 24seat balmola wust sew invite karegachu(register bicha siyareg) beyandandu invite $1 dollar automatically tagegnalachu
https://bestbitbank.com/2045385298731982
10 sew invite endaregachu vip2 thonalachu
platformu Addis silehone nw ehen hulu edl yeseten, emtekembet
mngzem addis platform simeta yemegemera gebi nw betam mitekemew
2 370
register karegachu bohala 24seat balmola wust sew invite karegachu(register bicha siyareg) beyandandu invite $1 dollar automatically tagegnalachu
https://bestbitbank.com/2045385298731982
10 sew invite endaregachu vip2 thonalachu
platformu Addis silehone nw ehem hulu edl yeseten, emtekembet
mngzem addis platform simeta yemegemera gebi nw betam mitekemew
2 370
eskahun kayewachew platformoch wust andegna platform nw
Yaltemezegebachu register argu
https://bestbitbank.com/2045385298731982
2 370
👆👆👆
Gena sitmezegebu vip1 nw mitonot, lik sitmezegebu $10 yisetachuhal, betemezegebachu 24hr wust 1 sew invite sitaregu $1 yisetachuhal,
Vip2 lemehon ende hulu, vmeo, 40sew ayfeligm 10 sew bicha invite karegachu vip2 tihonalachu,
Betam migerm sira nw jemrut, without investment
