en
Feedback
ኢትዮ Crypto

ኢትዮ Crypto

Open in Telegram

Hello. Bonus $1000 for registration. Casino🎰 BONUS promo code 1000$🎰 PROMO - 555 👇👇👇👇👇👇 https://Rbeto.com/auth/register?promo=555

Show more
2 370
Subscribers
No data24 hours
-47 days
-4530 days
Posts Archive
photo content

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ ስርዓት ምዝገባ ማድረግ ጀምሯል። ዩኒቨርሲቲው ለአንደኛ ዓመት 2ኛ ሴሚስቴር ተማሪዎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ እያደረገ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው ከ
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ ስርዓት ምዝገባ ማድረግ ጀምሯል። ዩኒቨርሲቲው ለአንደኛ ዓመት 2ኛ ሴሚስቴር ተማሪዎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ እያደረገ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው ከነገ ሰኔ 10/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለሦሥት ቀናት ለአዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ያካሂዳል። ከሰኔ 13/2014 ዓ.ም በኋላ ከአንደኛ ዓመት በላይ የሆኑ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ እንደሚካሄድ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር አሳውቋል። የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባውን በተባለው የጊዜ ሰሌዳ የማያከናውኑ ተማሪዎች ማንኛውንም አገልግሎት እንደማያገኙ አስተዳደሩ አሳስቧል። መንግስት በ2014 ዓ.ም በተመረጡ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ለማካሄድ እቅድ መያዙ ይታወቃል። የምዝገባው መጀመር በትምህርት ሚኒስቴር እየለማ ለሚገኘው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አስተዳደር ስርዓት (HEMIS) ከፍተኛ ግብዓት እንደሚሆን ይታመናል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

#የትምህርትና_ስልጠና_ባለሥልጣን_ሹመት የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሦሥት ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ተሹመውለታል። የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አንዱዓለም አድማሴ (ዶ/ር) በኃላ
+3
#የትምህርትና_ስልጠና_ባለሥልጣን_ሹመት የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሦሥት ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ተሹመውለታል። የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አንዱዓለም አድማሴ (ዶ/ር) በኃላፊነታቸው የሚቀጥሉ መሆኑን ሰኔ 08/2014 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ተፈርሞ የወጣ የሹመት ደብዳቤ ያሳያል። በተጨማሪም ዱንካና ንጉሳ (ዶ/ር)፣ አቶ ቸሩጌታ ገነነ እና አቶ ውብሸት ታደሰ የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ሆነው ተሹመዋል፡፡ ዱንካና ንጉሳ (ዶ/ር) በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የጥራት ኦዲትና አቅም ማጎልበት ዳይሬክተር ሆነው ሲያገለግሉ ቆይተዋል። ተሿሚዎቹ የሥራ ጊዚያቸው ከሰኔ 02/2014 ዓ.ም መጀመሩን የሹመት ደብዳቤው ያመላክታል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

Debra Markos University ‼️ #ለሁሉም ተማሪዎች ይሆናል በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) እንደሚሰጥ ተገለፀ‼️ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሚተገበረው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምሩቃን የመውጫ ፈተና አተገባበርና ቅድመ ዝግጅትን በተመለከተ ለዩኒቨርሲቲያችን የአካዳሚክ ዘርፍ ከፍተኛ አመራሮችና የትምህርት ክፍል ሃላፊዎች እንዲሁም የተማሪ ተወካዮች በዋናው ግቢና በቡሬ ካምፓስ ገለፃ ተደርገ፡፡ የመውጫ ፈተናውን (Exit Exam) አተገባበር በተመለከተ ገለፃ ያደረጉት በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተቋማዊ ጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አባትይሁን አለኸኝ (ዶ.ር) እንዳሉት የዚህ የመውጫ ፈተና ዋና ዓላማ ምሩቃን በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ያገኙትን እውቀት ፣ክህሎትና የተስተካከለ አመለካከት በስራው ዓለም ብቁ ፣ተወዳዳሪ ፣በራስ የሚተማመኑ፤ ስራ ፈጣሪና አዲስ እውቀት አፍላቂ ሆነው እንዲወጡ ለማስቻል መሆኑን ገለፃ አድርገዋል፡፡ ይህ የመውጫ ፈተና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመንግስትም ይሁን በግል በተለያየ መረሃ ግብር ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ እጩ ምሩቃን ከመመረቃቸው በፊት ዝቅተኛውን የብቃት ደረጃ ማሟላታቸውና አለማሟላታቸው የሚረጋገጥበት የፈተና ዓይነት ነው፡፡ ይህም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና የምሩቃንን የመቀጠር ምጣኔ ለማሻሻል ሚናው ከፍተኛ ነው፤ ስለዚህ የመውጫ ፈተና ለምሩቃን ዘርፈ ብዙ ጥቅም ስላለው ተማሪዎች ከወዲሁ ትኩረት ሰጥተው እንዲዘጋጁ አሳስበዋል፡፡ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

#MinistryOfEducation የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አዲስ ከተመደቡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቦርድ አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል። ውይይቱ በትምህርት ዘርፍ የተጀመሩ የ
+1
#MinistryOfEducation የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አዲስ ከተመደቡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቦርድ አመራሮች ጋር ውይይት አድርገዋል። ውይይቱ በትምህርት ዘርፍ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር እና የቦርድ አባላቱ ኃላፊነታቸውን በባለቤትነትና በእውቀት እንዲመሩ ለማስቻል ያለመ መሆኑ ተገልጿል። አዲስ የተመደቡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቦርድ አመራሮች በትምህርት ዘርፍ የተጀመረውን ሪፎርም ለማሳካት የበኩላቸውን እንዲወጡም ጠይቀዋል። በአዲሱ ሪፎርም የስርዓተ ትምህርት ለውጥ፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማዊ ነጻነት፣ የዩኒቨርስቲ የመስክ ልየታ እንዲሁም ለተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መስጠት የተካተቱ መሆኑ ተገልጿል። በቀጣይ በዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት ጥራት፣ የሀብት ብክነት መከላከል እና የዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ነጻነት ላይ በትኩረት እንደሚሠራ ሚኒስትሩ ተናግረዋል። የትምህርት ሚኒስቴር ከሚያዝያ 01/2014 ዓ.ም ጀምሮ ገቢራዊ መሆን የጀመረ አዲስ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ምደባ ለመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ማድረጉ ይታወቃል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

👆👆register karegachi bohala, Bezi app login malet tchilalachu

app.apk5.21 MB

👆👆👆👆👆 ehe platform betam yemigerm nw beken 4euro yisetal, yamalet be were 120euro malet nw, vip1 lemegbat miyasfeligen 130euro nw, slezih 33ken vip1 megbat mnchlbet platform nw register arguna jemrut

#DebarkUniversity የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ሰኔ 08 እና 09/2014 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል። ዩኒቨርሲቲው በተገለጹት ቀናት
#DebarkUniversity የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ሰኔ 08 እና 09/2014 ዓ.ም መሆኑ ይታወቃል። ዩኒቨርሲቲው በተገለጹት ቀናት ከጎንደር እስከ ደባርቅ የትራንስፖርት አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገልጿል። በተገለጹት ቀናት በጎንደር ፒያሳ መስቀል አደባባይ እና አዘዞ አይራ መገንጠያ በመገኘት አገልግሎቱን መጠቀም ይቻላል ተብሏል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

#BDU የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ በ7 ቋንቋዎች ፦ - አማርኛ፣ - አፋን ኦሮሞ፣ - ግዕዝ፣ - እንግሊዝኛ፣ - ቻይንኛ፣ - አረብኛ እና ፈረንሳይኛ መልዕክት አስ
+6
#BDU የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አስመልክቶ በ7 ቋንቋዎች ፦ - አማርኛ፣ - አፋን ኦሮሞ፣ - ግዕዝ፣ - እንግሊዝኛ፣ - ቻይንኛ፣ - አረብኛ እና ፈረንሳይኛ መልዕክት አስተላልፏል ። ዩኒቨርሲቲው አሁን ላይ በሰባቱም ቋንቋዎች በተለያየ ደረጃ ተማሪዎችን እያሰለጠነ የሚገኝ ትልቅ ተቋም ሆኗል፡፡ Via Bahir Dar University ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

#MoE የትምህት ሚኒስቴር ፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች
+1
#MoE የትምህት ሚኒስቴር ፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆኖ ራሱን የሚያስተዳድር ዩኒቨርሲቲ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነጻ ሆኖ የመመራት መብት የሚሰጥበት የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሄዷል። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ÷ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲን ተከትሎ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በሂደት ወደ ነጻ ዩኒቨርሰቲነት እንደሚቀየሩ ተናግረዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ውጪ በመሆን ነጻ ተቋም እንዲሆን የተወሰነውም መንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በራስ ገዝ አስተዳደር እንዲተዳደሩ የሚያስችል ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ መሆኑን መግለፃቸውን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

የመንግስት ዩኒቨርስቲዎችን በራስ ገዝ አስተዳደር እንዲተዳደሩ የሚያስችል ምክክር እየተደረገ ነው። ምክክሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ የትምህርት ጥራት ላይ ያሉትን መልካም አጋጣሚዎችና ተግዳሮቶች የሚ
+1
የመንግስት ዩኒቨርስቲዎችን በራስ ገዝ አስተዳደር እንዲተዳደሩ የሚያስችል ምክክር እየተደረገ ነው። ምክክሩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ የትምህርት ጥራት ላይ ያሉትን መልካም አጋጣሚዎችና ተግዳሮቶች የሚዳሰሱበት መሆኑ ተጠቁሟል። በሰው ሀብት አስተዳደር፣ በፋይናንስና አካዳሚያዊ ነፃነትን በማረጋገጥ የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ ታሳቢ ያደረገ ነው። የተቋማቱ የራስ ገዝና አስተዳደር ትግበራ ነፃነትን ከማረጋገጥ በዘለለ ተጠያቂነትንም የሚያሰፍን ስርዓት የተዘረጋለት ነው። በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እውቀት መር ተወዳዳሪነትን በማረጋገጥ ከአለም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ያስችላል ተብሏል ። በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ መንግሥት የህግ ማዕቀፍ አዘጋጅቶ ወደ ትግበራ ለመግባት በሂደት ላይ መሆኑ ተገልጿል። #ኢብኮ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

ከትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ትምህርታቸውን አጠናቀቁ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በጦርነት ምክንያት በትግራይ ክልል ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ ተማሪዎች የሚቀራቸ
+2
ከትግራይ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች ትምህርታቸውን አጠናቀቁ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በጦርነት ምክንያት በትግራይ ክልል ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ ተማሪዎች የሚቀራቸውን የትምህርት ኮርስ እንዲያጠናቅቁ አደረገ። መንግሥት በጦርነቱ ምክንያት በየዩኒቨርሲቲዎች የነበሩ ተማሪዎች ከትግራይ ክልል በማስወጣት በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ሲመድብ ለባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የደረሱትን ተማሪዎች በሰባት የትምህርት የአካዳሚክ ክፍሎች ውስጥ በማስገባት ቀሪ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ በማድረግ ለመጀመሪያ ዲግሪ የሚያበቃቸውን ትምህርት እንዲያጠናቅቁ ነው ያደርገው። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፍሬው ተገኝ (ዶ/ር) ዛሬ ለመጀመሪያ ዲግሪ የሚያበቃችሁን የትምህርት ኮርስ እንድታጠናቅቁ እንደ ድል አድራጊ ወታደር በችግር ተፈትናችሁ ያለፋች በመሆናችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል። ተማሪዎች ትምህርትና እውቀት ላይ ለተመሰረተ ለውጥ በእልህና በፅናት ለመስራት መዘጋጀት አለባችሁ ሲሉም ገልጸዋል። #ዋልታ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

የተለመዘገባቹ daily task መስራታችሁን አትርሱ። ምክንያቱም vip 0 ላይ ሁነን🤑ነፃ 20🤑 Usdt የሰራነውን ማውጣት መቻላችን ነው : : Don't forget to do your daily tasks daily task በአግባቡ ስሩ። እጅግ አስደናቂና ማንኛውም አይነት ሰው ሊሰራው የሚችል platform ነው። Automatic systemu ወደ vip upgrade ያደርጋል። 💯% ይህ ፕላትፎርም በጣም አሪፍ ክፍያ ይከፍላል። 💯% በVIP0 ለ10 ተከታታይ ቀናት ታስክ ስትሰሩ 15 usdt ይሰጣችኋል። 💯% VIP0ን ተጠቅማችሁ በሰራችሁት ዩሮ ወደ VIP1 ማደግ ትችላላች። 💯% በVIP1 በቀን 4.5 usdt ወይም ከ380 ብር በላይ መስራት ትችላላችሁ። 💯% አስራሩ ልክ እንደ Vmeo ነው። ✌️ አሁኑኑ በመመዝገብ በቤታችሁ ሆናችሁ ብር ስሩ። ሊንኩን ተጭናችሁ ተመዝገቡ👍 👇👇👇 https://aol518.com/#/pages/register?code=5773569 https://aol518.com/#/pages/register?code=5773569 ክፋያው euro ነው። ለምን ያመልጥሀል አሁኑኑ ተመዝግበህ ስራ። 🏃‍♂️🏃‍♂️🏃‍♂️🏃‍♂️ያልተመዘገባቹ ፍጠኑ ፍጠኑ 🏃‍♂️🏃‍♂️🏃‍♂️🏃‍♂️🏃‍♂️ ለማንኛውም ጥያቄ👇👇👇 https://aol518.com/#/pages/register?code=5773569

ዋልያዎቹ የግብጽ አቻቸውን 2:0 አሸነፉ። ለኮቲዲቯሩ የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ከግብጽ ጋር እየተጫወተ ያለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታውን 2:0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በማላዊ ሜዳ ሁለተኛ የም
ዋልያዎቹ የግብጽ አቻቸውን 2:0 አሸነፉ። ለኮቲዲቯሩ የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ከግብጽ ጋር እየተጫወተ ያለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታውን 2:0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በማላዊ ሜዳ ሁለተኛ የምድብ ጨዋታቸውን ከግብጽ ጋር ያካሄዱት ዋልያዎቹ በዳዋ ሁቴሳ እና ሽመልስ በቀለ ጎሎች ማሸነፍ ችለዋል። ጎሎቹን ዳዋ ሁቴሳ 21ኛው ደቂቃ እና ሽመልስ በቀለ በ40ኛው ደቂቃ አስቆጥረዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታውን በማላዊ አቻው 2:1 በሆነ ውጤት መሸነፉ ይታወሳል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከ203 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት እያስገነባው የሚገኘው የስብሰባ ማዕከል በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን ገልጿል። የስብሰባ ማዕከሉ ዓለም ዐቀፍ እና ሀገራዊ ሁነቶች
+1
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከ203 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት እያስገነባው የሚገኘው የስብሰባ ማዕከል በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን ገልጿል። የስብሰባ ማዕከሉ ዓለም ዐቀፍ እና ሀገራዊ ሁነቶችን በብቃት ማስተናገድ ያስችለኛል ብሏል ዩኒቨርሲቲው። ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች የምርቃ በዓል፣ ስልጠናዎች እና ስብሰባዎች ለማድረግ የሚያስችሉ በቂ አዳራሾች ስላልነበሩት ሲቸገር መቆየቱን ጠቁሟል፡፡ ሁለ-ገብ ማዕከሉ ከ3 ሺህ በላይ ተሳታፊዎችን በአንድ ጊዜ ማስተናገድ ይችላል ተብሏል፡፡ ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ ሁለተኛ ሀገር ዐቀፍ የምርምር ኮንፍረንሱን ሰኔ 17 እና 18/2017 ዓ.ም ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ይገኛል። አካዳሚው በኮንፍረንሱ ላይ የጥናትና ምርምር ውጤቶቻቸውን የ
+1
የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ ሁለተኛ ሀገር ዐቀፍ የምርምር ኮንፍረንሱን ሰኔ 17 እና 18/2017 ዓ.ም ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ይገኛል። አካዳሚው በኮንፍረንሱ ላይ የጥናትና ምርምር ውጤቶቻቸውን የሚያቀርቡ ምሁራንን ጋብዟል። የጥናትና ምርምር ወጤቱ ረቂቅ ጽሁፍ ከ350 ቃላት መብለጥ የሌለበት ሲሆን የረቂቁ ማስገቢያ ጊዜ ነገ ሰኔ 03/2014 ዓ.ም ያበቃል። የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ ለባለሙያዎች እና አመራሮች ስልጠናዎችን የሚሰጥ፣ ጥናትና ምርምር የሚያካሂድ እንዲሁም የማማከር አገልግሎቶችን የሚሰጥ ተቋም ነው። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

በጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተማሪዎች የተሠራውና አፈር መርምሮ ምን ቢዘራ አዋጭ እንደሆነ የሚለው መሣሪያ ዓለም አቀፍ ዕውቅና አግኝቷል። መሣሪያው ከሌሎች በጅምር ላይ ካሉ ኩባንያዎች ጋር በኡጋን
በጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተማሪዎች የተሠራውና አፈር መርምሮ ምን ቢዘራ አዋጭ እንደሆነ የሚለው መሣሪያ ዓለም አቀፍ ዕውቅና አግኝቷል። መሣሪያው ከሌሎች በጅምር ላይ ካሉ ኩባንያዎች ጋር በኡጋንዳ፣ ካምፓላ ተወዳድሮ አንደኛ ደረጃን በመያዝ የ25 ሺህ ዶላር ሽልማት ማግኘቱም ነው የተገለፀው። ይህ በዓለም አቀፍ መድረክ ዕውቅና ያገኘው ‘ኦሚሽቱ-ጆይ’ ተብሎ የተሰየመው አፈር መመርመሪያ መሣሪያ ከጥቂት ዓመታት በፊት በጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተማሪዎች የተሠራው ነው። አነስተኛ መጠን ያለው መሣሪያው፣ በአፈር ውስጥ ያሉትን ንጥረ ነገሮች በመመርመር በዛ አፈር ውስጥ የትኛው ተክል ቢተከል ወይም የትኛው ዘር ቢዘራ የተሻለ ውጤት እንደሚያስገኝ ይለያል ተብሏል። ኦሚሽቱ-ጆይ በዓለም ባንክ በሚደገፈው 'Africa Start Up Award' ውድድር ከ23 አገራት ከተወጣጡ ሥራዎች ጋር ተወዳድሮ ነው በአንደኛነት በማጠናቀቁ ሽልማቱን የተረከበው። መሣሪያው የአፈርን የንጥረ ነገር ይዘት፣ የሙቀት መጠን (ቴምፕሬቸር) እና እርጥባማነት ለይቶ ውጤቱን ወደ ስማርት ስልኮች ይልካል። 2013 ላይ ተማሪዎች ለመመረቂያ ፕሮጀክት ያነሱት ጽንሰ ሐሳብ በመምህራን ተደግፎ ከዚህ መድረሱን በዩኒቨርሲቲው የኮምፒዩተር ሳይንስ መምህር ጃርሚያ ባይሳ ለቢቢሲ ተናግረዋል። በአንድ አካባቢ ዘር ከመዘራቱ በፊት አፈሩ ለየትኛው የዘር ዓይነት ምቹ እንደሆነ መለየት መቻል የምርት ውጤትን ከፍ ያደርጋልም ተብሏል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያሉ ከፍተኛ ውጤት ላላቸው 35 ተማሪዎች አጭር መሰረታዊ የኤሌክትሮኒክስ እና የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና ሰጥቷል። ዩኒቨርሲቲው በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና
+1
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ያሉ ከፍተኛ ውጤት ላላቸው 35 ተማሪዎች አጭር መሰረታዊ የኤሌክትሮኒክስ እና የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና ሰጥቷል። ዩኒቨርሲቲው በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና የሂሳብ ማዕከሉ ለአምስት ሳምንታት በቅዳሜ እና እሁድ መረሃ-ግብር ነው ስልጠናውን የሰጠው። ከጉራጌ ዞን ከተማ አስተዳደር እና አቅራቢያ ትምህርት ቤቶች የተመረጡ ተማሪዎች በመጀመሪያ ዙር ስልጠናው ተሳትፈዋል፡፡ በስልጠናው ማጠናቀቂያ ተማሪዎቹ በነበራቸው ቆይታ የሠሯቸውን ፕሮጀክቶች አቅርበዋል። ━━━━━━━━━━━━━━━━━ 📌Join & 📍|||_Support us @ethio_university_info @ethio_university_info