en
Feedback
Hagergna Media - ሀገርኛ ሚዲያ

Hagergna Media - ሀገርኛ ሚዲያ

Open in Telegram

ሀገርኛ መረጃ | ዜና | መዝናኛ | ማስታወቂያ ሁሉንም በአንድ ላይ የሚያገኙበት ቻናል! ስለመረጡን እናመሰግናለን! 🌿🌿

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Hagergna Media - ሀገርኛ ሚዲያ

Channel Hagergna Media - ሀገርኛ ሚዲያ (@hagergnamedia) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 122 subscribers, ranking 18 251 in the News & Media category and 3 279 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 122 subscribers.

According to the latest data from 08 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -237 over the last 30 days and by -19 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.25%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.75% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 545 views. Within the first day, a publication typically gains 1 190 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 15.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ሀገርኛ መረጃ | ዜና | መዝናኛ | ማስታወቂያ ሁሉንም በአንድ ላይ የሚያገኙበት ቻናል! ስለመረጡን እናመሰግናለን! 🌿🌿

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

10 122
Subscribers
-1924 hours
-697 days
-23730 days
Posts Archive
2018 የማይረሱ ክስተቶች @Hagergnamedia
+5
2018 የማይረሱ ክስተቶች @Hagergnamedia

"አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ 300 የፖለቲካ እስረኞች ሊፈቱ ነው" በአማራ ክልል ከተከሰተው ግጭት ጋር በተያያያዘ በቁጥጥር ስር ውለው ከሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች መሀል አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨም
"አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ 300 የፖለቲካ እስረኞች ሊፈቱ ነው" በአማራ ክልል ከተከሰተው ግጭት ጋር በተያያያዘ በቁጥጥር ስር ውለው ከሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች መሀል አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ 300 የፖለቲካ እስረኞች የተሀድሶ ስልጠና አጠናቀው ዛሬ ምሽት ወይም ነገ ከእስር እንደሚፈቱ ተገልጿል። * በወቅታዊ ሁኔታዎች፣ ከመንግሥት ጋር ተባብሮ መስራት በሚቻልበት መንገድ እና ሰላምን ማጽናት በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ትኩረት ያደረገ "የተሀድሶ ስልጠና" ሲሰጥ መቆየቱ ተገልጿል። * ስልጠናው በፌዴራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነርና የወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ መላኩ ፋንታ፣ እንዲሁም ከሰላም ሚኒስቴር እና ከፍትሕ ሚኒስቴር በተወጣጡ ከፍተኛ አመራሮች አስተባባሪነት የተሰጠ ነው። * በስልጠናው አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ 300 ያህል የፖለቲካ እስረኞች መካተታቸውና ስልጠናውን በማጠናቀቃቸው ከእስር እንደሚለቀቁ ይጠበቃል። በተጨማሪም የሰብአዊ መብት ተቋማት (እንደ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ያሉ) ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማብቃትና ከሰላም ጥረቶች ጋር ተያይዞ የተያዙ የፖለቲካ እስረኞች እንዲለቀቁና መደበኛ የሕግ አሰራር እንዲከተል ጥሪ ሲያቀርቡ መቆየታቸው ይታወቃል። Via: መሰረት ሚዲያ

የ2018 ምርጡ ነገር የቴዲ አልበም ኢቶሪካ 🔥 @Hagergnamedia
የ2018 ምርጡ ነገር የቴዲ አልበም ኢቶሪካ 🔥 @Hagergnamedia

Repost from Artisan
🌼🌼 እንኳን ለ 2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ 🌼🌼 በአርቲዛን የመስታወት አክሰሰሪ የተሰራው የቢሮ ፓርቲሽን፣ ህንፆ፣ ሱቅ ሁሉ ጥራትን፣ ዘመናዊነትን እና ታማኝነትን ያንጸባርቃል
🌼🌼 እንኳን ለ 2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ 🌼🌼 በአርቲዛን የመስታወት አክሰሰሪ የተሰራው የቢሮ ፓርቲሽን፣ ህንፆ፣ ሱቅ ሁሉ ጥራትን፣ ዘመናዊነትን እና ታማኝነትን ያንጸባርቃል። በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ የመስታወት አክሰሰሪን በከፍተኛ ጥራት በማቅረብ የህንፃዎቹን ውበት፣ ጥንካሬ እና ዘመናዊ ገጽታ በማሳደግ ተሳትፈናል። ጥራት ያለው የመስታወት አክሰሰሪ የሚያቀርብ የታመነ አጋር እየፈለጉ ከሆነ፣ አርቲዛን ሁልጊዜ ዝግጁ ነው። 📞 +251900830904 አድራሻችን:- ለገሀር , ከኮሜርስ ዩኒቨርስቲ ፊትለፊት , መዚድ ፕላዛ 9ኛ ፎቅ ARTISAN FOR LASTING STRENGTH! website :- http://artisanepr.com

Repost from Artisan
Happy Ethiopian New Year! 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 Your choice, our promise of excellence in every single corner. 🏠✨ Experience
Happy Ethiopian New Year! 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 Your choice, our promise of excellence in every single corner. 🏠✨ Experience superior craftsmanship built to elevate your everyday living. 🛠️💎 Artisan says: Quality in every detail makes all the difference! 👍💯 . . . #Artisan #YourChoiceOurPromise #QualityInEveryDetail #ArtisanHardware #InteriorDesign #HomeImprovement #PerfectionRedefined #ArchitectureHardware #SmartLiving #DesignInspiration #QualityMatters #ModernInteriors #HardwareSolutions #BuildBetter

🇺🇸ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መግባት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን የፍልሰት ጉዳዮች ለማስተናገድ፤ የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት በኢትዮጵያ የሚከፍተው ቢሮ በነገው ዕለት ስራ ይጀምራል።
🇺🇸ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መግባት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን የፍልሰት ጉዳዮች ለማስተናገድ፤ የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት በኢትዮጵያ የሚከፍተው ቢሮ በነገው ዕለት ስራ ይጀምራል። 👉በቢሮው ለመስተናገድ የሚሹ ኢትዮጵያውያን አስቀድመው ቀጠሮ መያዝ እንደሚጠበቅባቸው አገልግሎቱ ገልጿል። 👉መቀመጫውን በአዲስ አበባ የሚያደርገው አዲሱ ቢሮ ለቪዛ ማመልከቻዎች ውሳኔ የሚሰጥ እንዳልሆነ የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት አስታውቋል። 👉ሆኖም ቢሮው ኢትዮጵያውያን ለፍልሰት ማመልከቻዎቻቸው የሚያቀርቧቸውን ሰነዶች ትክክለኛነት የማረጋገጥ ስራን የሚያከናውን መሆኑን አገልግሎቱ አስገንዝቧል። 👉የተጠረጠሩ የሰነድ “ማጭበርበሮችን” የሚመረምሩት እና የቤተሰቦችን ዝምድና ለማረጋገጥ የዘረ-መል (DNA) ናሙናዎችን የሚሰበስቡት በአዲስ አበባ የሚከፈተው የአገልግሎቱ ቢሮ ሰራተኞች ይሆናሉ። 👉እነዚህ ስራዎች ከዚህ ቀደም ሲከናወኑ የነበረው፤ ከአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት እንደነበር ከአገልግሎቱ የተገኘው መረጃ ጠቁሟል። 🇺🇸የአሜሪካ የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት “ወሳኝ የስራ ኃላፊነቶች” ያላቸውን እነዚህን ተግባራት፤ አዲሱ ቢሮ “በቀጥታ ለማከናወን የሚያስችለውን ልዩ ውክልና ይሰጠዋል” ተብሏል።

ብሔራዊ ባንክ ለነገ የ125 ሚሊየን ዶላር ጨረታ አዘጋጅቷል! @Hagergnamedia
ብሔራዊ ባንክ ለነገ የ125 ሚሊየን ዶላር ጨረታ አዘጋጅቷል! @Hagergnamedia

የአርቲስት እልፍነሽ ቀኖ የሽኝትና የቀብር ሥነ-ሥርዓት አምቦ @Hagergnamedia
+4
የአርቲስት እልፍነሽ ቀኖ የሽኝትና የቀብር ሥነ-ሥርዓት አምቦ @Hagergnamedia

ነፍሱን ይማረውና ነፃነት ወርቅነህ አምና በዚህች እለት ሩፋኤል😢 @Hagergnamedia
ነፍሱን ይማረውና ነፃነት ወርቅነህ አምና በዚህች እለት ሩፋኤል😢 @Hagergnamedia

የሞዴል ሩት ይርጋለም እና ወላጅ አባቷ አቀባበል ዛሬ ሌሊት በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት። #MissWorld #MissWorldEthiopia @Hagergnamedia
+1
የሞዴል ሩት ይርጋለም እና ወላጅ አባቷ አቀባበል ዛሬ ሌሊት በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት። #MissWorld #MissWorldEthiopia @Hagergnamedia

🚧 የቱሉ ካፒ ወርቅ ማዕድን ቆመ❗️ 🚩በለንደን የአክሲዮን ገበያ የተመዘገበው የማዕድን ኩባንያ "ከፊ ጎልድ ኤንድ ኮፐር" በኦሮሚያ ክልል በሚገኘው ዋናው የቱሉ ካፒ የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት ላይ
🚧 የቱሉ ካፒ ወርቅ ማዕድን ቆመ❗️ 🚩በለንደን የአክሲዮን ገበያ የተመዘገበው የማዕድን ኩባንያ "ከፊ ጎልድ ኤንድ ኮፐር" በኦሮሚያ ክልል በሚገኘው ዋናው የቱሉ ካፒ የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት ላይ እየተከናወኑ የነበሩትን ሁሉንም የልማት ስራዎች ማገዱን አስታወቀ። 🚩እገዳው የተጣለው ከሦስት ቀናት በፊት በፀጥታ አካላትና በአካባቢው ማህበረሰብ መካከል በተፈጠረ የጸጥታ ችግር የሰው የህይወት ማለፉን ተከትሎ ነው። 🚩በወቅቱ በተፈጠረው ግጭት የኩባንያው ሠራተኛ ህይወት አልፏል። 🚩ኩባንያው ከህብረተሰቡ ተወካዮች፣ ከክልል የስራ ኃላፊዎችና ከጸጥታ አካላት ጋር በመነጋገር የደህንነት ሁኔታውን ለመገምገም እና ቀጣይ ስራዎችን በሰላም ለመጀመር የሚያስችል ምቹ ሁኔታ እስኪፈጠር ድረስ የመስክ ስራዎች ሙሉ በሙሉ እንደተቋረጡ ገልጿል። @Hagergnamedia

ማሚላ እና ኪቺኒ በሀዋሳ የበዓል ፕሮግራም ላይ አንድ ላይ ዘፍነዋል 🙏
+3
ማሚላ እና ኪቺኒ በሀዋሳ የበዓል ፕሮግራም ላይ አንድ ላይ ዘፍነዋል 🙏

Repost from Artisan
Secure your glass doors with absolute style. 🚪 Artisan says: trust our Glass Patch Fittings! ✨ . . . #Artisan #GlassPatchFit
Secure your glass doors with absolute style. 🚪 Artisan says: trust our Glass Patch Fittings! ✨ . . . #Artisan #GlassPatchFittings #HardwareSolutions #HomeImprovement #InteriorDesign #ModernHomes #InteriorDetails #HomeDecor #SmartLiving #PerfectionRedefined

🇪🇹 ሚኒስትሩ ለመንግሥት ሠራተኞች ያስተላለፉት መልዕክት የተለየ ነው❗️ ለመንግሥት ሠራተኞቻችንም ተመሳሳይ የለውጥ ጥሪ አቀርባለሁ። በቅርብ ጊዜ ውስጥ የመንግሥት አገልግሎቶች በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ በሚታገዙ ሥርዓቶች እየተደገፉ ይሄዳሉ። ይህ ለውጥ ሥራን የሚነጥቅ ሳይሆን ሥራን የሚያከብር ይሆናል ሠራተኛውን ከድግግሞሽ ተግባራት ነጻ አውጥቶ ለፈጠራና ለውሳኔ ሰጪነት ያበቃል። ነገር ግን ይህንን ዕድል መጠቀም የሚችለው በዲጂታል ክህሎት የታጠቀ ሠራተኛ ብቻ ይሆናል።                       ዶ/ር በለጠ ሞላ          የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ምን ታስባላችሁ ሀሳቡ ልክ ነው❓

በሃይማኖታዊ ስብከት የተነሳ ኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት እየጨመረ ነው #በሻሻሚዲያኔትወርክ የHIV ኤድስ በደማቸው የሚገኙንና የመድሃኒት አገልግሎቶችን ጨምሮ ሌሎች ድጋፍና እንክብካቤ ያገኙ የነበሩ ሰዎ
በሃይማኖታዊ ስብከት የተነሳ ኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት እየጨመረ ነው #በሻሻሚዲያኔትወርክ የHIV ኤድስ በደማቸው የሚገኙንና የመድሃኒት አገልግሎቶችን ጨምሮ ሌሎች ድጋፍና እንክብካቤ ያገኙ የነበሩ ሰዎች ከድጋፍ እና እንክብካቤ ከስርአቱ አየወጡ የበሽታውን ስርጭት አንዲባባስ አድርገውታል ተባለ፡፡ ከድጋፍና እንክብካቤው የሚውጡትም ከአምነት ጋር ተያይዞ "መድሃኒቱን ተውት ትድናላችሁ" በሚልና "ምን በልቼ ነው ጸረ HIV መድሃኑቱን የምወስደው" በሚሉ ኢኮኖሚያዊ ምክያቶችን ጋር በተያያዘ ነው ተብሏል፡፡ ሙሉ ዘገባውን ሸገር ሬዲዮ ላይ አዳምጡት ሸገር ራዲዮ @Hagergnamedia

Repost from Artisan
ለማንኛውም ቦታ ልዩ ውበትና ጥራት የሚሰጡ የላቀ ደረጃ ያላቸው የመስታወት መገጣጠሚያዎች (Glass Hardware)። ✨ ለጥንካሬ፣ ለረጅም ጊዜ አገልግሎት እና ለምርጥ አጨራረስ የተሰሩ ከፍተኛ ጥራት
ለማንኛውም ቦታ ልዩ ውበትና ጥራት የሚሰጡ የላቀ ደረጃ ያላቸው የመስታወት መገጣጠሚያዎች (Glass Hardware)። ✨ ለጥንካሬ፣ ለረጅም ጊዜ አገልግሎት እና ለምርጥ አጨራረስ የተሰሩ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን የመስታወት መገጣጠሚያዎች በመጠቀም የመኖሪያ ወይም የንግድ ስራ ፕሮጀክቶችዎን ያሻሽሉ። የምንሰጣቸው የተለያዩ ምርቶች፡ ✔️ Patch Fittings (የመስታወት መያዣዎች) ✔️ Floor Springs (የወለል ላይ መዝጊያ ዘዴዎች) ✔️ Glass Handles (የመስታወት እጀታዎች) ✔️ Spider Fittings (የስፓይደር አይነት መገጣጠሚያዎች) ✔️ Glass Clamps (የመስታወት መቆንጠጫዎች) ✔️ Connectors (አገናኝ ክፍሎች) ዘመናዊ ቢሮ፣ ማሳያ ክፍል (showroom)፣ ሆቴል ወይም የቅንጦት መኖሪያ ቤት እየነደፉ ቢሆንም፣ Artisan Trading plc አስተማማኝ እና እጅግ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን መገጣጠሚያዎች ያቀርባል። 📍 ለገሀር, መዚድ ፕላዛ 9ኛ ፎቅ 📞 +251900830904 🌍 artisanerp.com ሊተማመኑበት የሚችሉት ጥራት፤ የሚያደንቁት አጨራረስ። #Artisantradingplc #GlassHardware #GlassFittings #GlassConnectors #PatchFittings #SpiderFittings

ፖለቲከኛ ልደቱ አያሌው የሙዚቃ አልበም ሊለቁ ነው! ላለፉት ሶስት አስርት አመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ጉልህ እንቅስቃሴ በማድረግ የሚታወቁት አቶ ልደቱ፤ ሀሳብን በዜማ በሚል ለአዲስ አመት የሙዚ
ፖለቲከኛ ልደቱ አያሌው የሙዚቃ አልበም ሊለቁ ነው! ላለፉት ሶስት አስርት አመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ጉልህ እንቅስቃሴ በማድረግ የሚታወቁት አቶ ልደቱ፤ ሀሳብን በዜማ በሚል ለአዲስ አመት የሙዚቃ አልበም ሊያሰራጩ መሆኑን ገልጸዋል። ፖለቲከኛው አዲስ የከፈቱትን የዩቲዩብ ገጽ ይፋ ባደረጉበት ወቅት እንዳሳወቁት የሙዚቃ አልበሙን ያዘጋጁት አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን በመጠቀም ነው። እንደሚታወሰው ቴዲ አፍሮ ኢቶሪካ አልበሙን ካሰራጨ በኋላ የፈጠረውን ተጽእኖ ተከትሎ አቶ ልደቱ በወቅቱ፣ "የመንፈስ ቅናት አደረብኝ" ሲሉ ገልጸው ነበር። @Hagergnamedia

የሽምግልናው መጨረሻ ? ..እኛም ተጣልተን ይፋ አላወጣነዉም ነበር ላፎንቴኖች @Hagergnamedia
+3
የሽምግልናው መጨረሻ ? ..እኛም ተጣልተን ይፋ አላወጣነዉም ነበር ላፎንቴኖች @Hagergnamedia

12 አመት በሙዚቃ 12 አመት በጠብ የነበረዉ የማሚላ እና የኪቺኒ እርቅ በመጨረሻ . @Hagergnamedia
+3
12 አመት በሙዚቃ 12 አመት በጠብ የነበረዉ የማሚላ እና የኪቺኒ እርቅ በመጨረሻ . @Hagergnamedia

💔በግብፅ ቴሌቭዥን "ሚሽን ኢምፖሲብል" የተሰኘው ታዋቂ የወንጀል ምርመራ ፕሮግራም የቀድሞ አቅራቢ የ39 ዓመቷ ሣራ ኸሊፋ የሞት ፍርድ ተላለፈባት። ሣራ ኸሊፋ ዛሬ የካይሮ ፍርድ ቤት በከፍተኛ አደገ
💔በግብፅ ቴሌቭዥን "ሚሽን ኢምፖሲብል" የተሰኘው ታዋቂ የወንጀል ምርመራ ፕሮግራም የቀድሞ አቅራቢ የ39 ዓመቷ ሣራ ኸሊፋ የሞት ፍርድ ተላለፈባት።  ሣራ ኸሊፋ ዛሬ የካይሮ ፍርድ ቤት በከፍተኛ አደገኛ ዕፆች ዝውውር መረብ ውስጥ በነበራት ተሳትፎ ጥፋተኛ ብሎ የሞት ፍርድ ሲበይንባት በዕንባ መንሰቅሰቋ ታውቋል። በማህበራዊ ሚዲያ ከ2 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏት ሣራ ኸሊፋ ለፍርድ ቤቱ ዳኞች "እባክዎን ያዳምጡኝ ጌታዬ፤ ወላጆቼ በስርዓት ነው ያደጉኝ፤ ሶላት የሚሰግዱ አማኞች ናቸው፤ እኔ ደግሞ የዕፅ ገንዘብ አያስፈልገኝም" በማለት ብትማፀንም ሰሚ አላገኘችም። ሳራ ከቴሌቪዥን አቅራቢነቷ በተጨማሪ የራሷን የፕላስቲክ ሰርጀሪ ክሊኒክ እና የቴሌቭዥን ዝግጅት ማስተባበር ኩባንያ እንደምታስተዳድር ታውቋል። #NewYorkPost @Hagergnamedia