en
Feedback
EECMY - School (online class)

EECMY - School (online class)

Open in Telegram

This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.

Show more
487
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+230 days
Posts Archive
የ2017 የትምህርት ስራ ዝግጅት በእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ዛሬ ነሐሤ24/2016 ዓ.ም እየተከናወነ ይገኛል፡፡በእንቅሥቃሤው ላይ መምሕራንና አሥተዳደር ሠራተኞች በጋራ በመሆን የተለያዩ የፅዳት እና የማሥዋብ ሥራዎችን እየሠሩ ይገኛል፡፡ ለሥራው ግብአት እንዲሆንም አንድ የአሥተዳደር ሠራተኛ በራሳቸው ተነሣሽነትና ወጪ የግብአት አቅርቦት ያደረጉልን ሢሆን በዚህ ሥራ ላይ በጉልበትና በአይነት ያገለገላችሑትን ወገኖች በሙሉ በቤተክርስቲያኒቱና በትምሕርት ቤቱ ሥም ከፍ ያለ ምሥጋና እናቀርባለን፡፡ ት/ቤቱ

ለእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምሕራንና አሥተዳደር ሠራተኞች በሙሉ በመምሕራን ጉባኤ ላይ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ነሐሤ 24/2016 ዓ.ም  ትምሕርት ቤቱን ለ2017 ዓ.ም መማር ማሥተማር ምቹ ለማድረግ የፅዳትና የማሥዋብ ሥራ ሥለሚሠራ መምሕራን ፡አሥተዳደር እና ድጋፍ ሠጪ ሠራተኞች በሙሉ ከጠዋቱ 2:30 ሠአት በትምሕርት ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድንገኝ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ ት/ቤቱ

ለእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምሕራንና አሥተዳደር ሠራተኞች በሙሉ በመምሕራን ጉባኤ ላይ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ነሐሤ 24/2016 ዓ.ም  ትምሕርት ቤቱን ለ2017 ዓ.ም መማር ማሥተማር ምቹ ለማድረግ የፅዳትና የማሥዋብ ሥራ ሥለሚሠራ መምሕራን ፡አሥተዳደር እና ድጋፍ ሠጪ ሠራተኞች በሙሉ ከጠዋቱ 2:30 ሠአት በትምሕርት ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድንገኝ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ ት/ቤቱ

photo content

photo content

ዛሬ ነሐሤ 20/2016 ዓ. ም የእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የመምሕራንና አሥተዳደር ሠራተኞች ጉቤኤ ተካሔደ በእለቱ የቤተክርስቲያኒቱ የሽማግሌ ኮሚቴ ተወካይ፡የሤክሬታርያት ቢሮ ሐላፊ፡ የትምህርት አመራር ኮሚቴ እና የወተመ ኮሚቴ አባላት ተገኝተዋል፡፡ በጉባኤው ላይ የ2016 ዓ.ም የሥራ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሢሆን የ2017 ዓ.ም የትኩረት አቅጣጫዎችም ተለይተውና ወደ እቅድ እንዲቀየሩ መግባባት ላይ ከተደረሠ በሇላ ሥብሰባው ከቀኑ 8:00 ሠአት ላይ ተጠናቋል፡፡ ት/ቤቱ

በተጨማሪ በጉባኤው ላይ የቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ወተመ ኮሚቴ አባላት፡ የትምሕርት አመራር ኮሚቴ እና የቤተክርስቲያኗ የሽማግሌ ኮሚቴ ተወካዮች እንድትገኙልን በአክብሮት ጥሪ እናሥተላልፋለን፡፡ ት/ቤቱ

ለእንጦጦ ወንጌላዊት ቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ መምሕራንና አሥተዳደር ሠራተኞች በሙሉ ሠኞ ነሐሤ 20/2016ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ የትምሕርት ሥራ ጠቅላላ ጉባኤ ሥለሚካሔድ በተጠቀሰው ቀን በትምሕርት ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ ጥሪ እናሥተላልፋለን፡፡ ት/ቤቱ

SHARING BY SHAREIT

Repost from N/a
የታይም መጽሔት የዓመቱ ታዳጊ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ተመራማሪ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ሄማን በቀለ በቆዳ ካንሰር ላይ በሚያደርገው የምርምር ሥራ የታይም መጽሔት የዓመቱ የላቀ ተጽዕኖ ፈጣሪ ታዳጊ ተብሎ ተ
+2
የታይም መጽሔት የዓመቱ ታዳጊ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ተመራማሪ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ሄማን በቀለ በቆዳ ካንሰር ላይ በሚያደርገው የምርምር ሥራ የታይም መጽሔት የዓመቱ የላቀ ተጽዕኖ ፈጣሪ ታዳጊ ተብሎ ተሰይሟል። ታዳጊ ሄማን በቀለ የቆዳ ካንሰርን የሚከላከል እና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ይቀርባል የተባለ ሳሙና ለመስራት ምርምር እያደረገ ይገኛል። በአሜሪካ ቨርጂኒያ የሚኖረው የ15 ዓመቱ ትውልደ ኢትዮጵዊው ታዳጊ ሄማን ታይም መጽሔት ከ8 እስከ 16 ዓመት ዕድሜ ያሉ የላቀ አስተዋፅኦ ያላቸውን ልጆች በሚመርጥበት በዚህ መርኃ ግብር የዓመቱ ታዳጊ (TIME’s 2024 Kid of the Year) ሆኖ ተመርጧል፡፡ "እኔ ያደረኩትን ማንም ሰው ማድረግ ይችላል" ሲል ለታይም መጽሔት የተናገረው ታዳጊው ተመራማሪ “አንድ ሀሳብ አመጣሁ። በሀሳቡ ላይ ሰራሁ፤ ወደ ተግባር መቀየርም ችያለሁ” ብሏል። በ4 ዓመቱ ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ የተጓዘው ሄማን ከዚህ ቀደም “የአሜሪካ ወጣቱ ምርጥ ተመራማሪ” ተብሎ እንዲሁም ሌሎች ሽልማቶችን አግኝቷል።