en
Feedback
MIC Fifth Batch MBA Student

MIC Fifth Batch MBA Student

Open in Telegram

Maryland International College, founded by Internationally recognized Professors, FULLY- ACCREDITED in Ethiopia offers Masters Degree Programs in Two campuses (i.e. HayaHulet Campus and Global Campus).

Show more
1 045
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-530 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
July '25
July '250
in 0 channels
June '25
+1
in 0 channels
Get PRO
May '25
+2
in 0 channels
Get PRO
April '25
+1
in 0 channels
Get PRO
March '25
+4
in 0 channels
Get PRO
February '25
+2
in 0 channels
Get PRO
January '25
+3
in 0 channels
Get PRO
December '24
+5
in 0 channels
Get PRO
November '24
+2
in 0 channels
Get PRO
October '24
+8
in 0 channels
Get PRO
September '24
+4
in 0 channels
Get PRO
August '24
+2
in 0 channels
Get PRO
July '24
+4
in 0 channels
Get PRO
June '24
+3
in 0 channels
Get PRO
May '24
+3
in 0 channels
Get PRO
April '24
+5
in 0 channels
Get PRO
March '24
+2
in 0 channels
Get PRO
February '24
+9
in 0 channels
Get PRO
January '24
+14
in 0 channels
Get PRO
December '23
+1 261
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
16 July0
15 July0
14 July0
13 July0
12 July0
11 July0
10 July0
09 July0
08 July0
07 July0
06 July0
05 July0
04 July0
03 July0
02 July0
01 July0
Channel Posts
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺:- ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ከወዲሁ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የፍቅር፣ የደስታና የሰላም እንዲሆንላችሁ ከልብ ይመኛል። ከ ሚያዝያ 9/2017 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም ኮሌጁ በበአል ምክንያት ዝግ መሆኑን ለማሳወቅ እየወደድን ከሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም ጀምሮ የተለመደው የአስተዳደር , የተማሪዎች ጉዳይ እና ፋይናንስ አገልግሎቶችን መስጠት እንጀምራለን፡፡ Post-Graduate Dean Office

2
ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ 1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የፍቅር፣ የደስታና የሰላም እንዲሆንላችሁ ከልብ ይመኛል።
ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ 1446ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የፍቅር፣ የደስታና የሰላም እንዲሆንላችሁ ከልብ ይመኛል። Post-Graduate Dean Office
0
3
✨ለሁሉም ተማሪዎቻችን እና ለቀድሞ ተመራቂ ተማሪዎቻችን በሙሉ ጉዳዮ:- በ " ERP System Implementation " ምክንያት (የመማር ማስተማሩ መርሃ-ግብር እንደተጠበቀ የሚኖር ሆኖ) ነገር ግን የቢሮ አገልግሎት ለተወሰኑ ተጨማሪ ጥቂት ቀናት የማንይኖር መሆኑን ስለማሳወቅ ከላይ በርዕሱ ላይ እንደተገለፅው በ " ERP System Implementation " ምክንያት እንዲሁም በ አዲስ የ "Registrar Management System Implementation" ምክንያት የቀድሞ ተመራቂ ተማሪዎቻችንን እና አሁን በመማር ላይ ያላቹህ ተማሪዎቻችን ሙሉ መረጃ " Students' Data Integration Systems Update" ላይ በመሆናችን አየገለፅን አስከ መጋቢት 26/2017 ዓ.ም ድረስ በተጠቀሰው ምክንያት የቢሮ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን ላሳያችሁን ትዕግስት በቅድሚያ እያመሰገንን ይህንን የሚያካክስ እሁድን ጨምሮ ለወደፊት የሚሰራ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን::  👉 ማሳሰቢያ:- የመማር ማስተማሩ መርሃ-ግብር  " Class -Schedule" ባለበት የሚቀጥል መሆኑን ከወዲሁ ለማስታወስ እንወዳለን:: የተማሪዎች ጉዳይ ዲን ፅ/ቤት
0
4
✨ ማስታወቂያ :- በመማር ላይ ላላችሁ  እና ለቀድሞ ተመራቂ ውድ ተማሪዎቻችን በሙሉ አጠቃላይ የሰራተኞች የስልጠና  መርሃ-ግብር (Including Implementaions of Organizational Systems) ከመጋቢት 15-21/2017 ዓ,ም ስለሚከናወን በተጠቀሱት ቀናት ሠራተኞች በስልጠና ላይ ስለሚሆኑ የቢሮ አገልግሎት ስለማይኖር ለወደፊት እሁድን ጨምሮ አገልግሎቱን ለማካካስ እንደሚሰራ ከወዲሁ እየገለፅን በተጠቀሱት ቀናት በትዕግስት እንድትጠባበቁ ለማሳሰብ እየወደድን የመማር መርሃ- ግብሩ ግን (Class-Schedule) ባለበት የሚቀጥል መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን:: የተማሪዎች ዲን ጽ/ቤት
0
5
"የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ" ትምህርት ሚኒስቴር ። የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ። ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ  እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል። ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ መጋቢት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል። በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ https://ngat.ethernet.edu.et/registration  በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል። #MoE
0
6
"የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ" ትምህርት ሚኒስቴር ። የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ። ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ  እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል። ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ መጋቢት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል። በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ https://ngat.ethernet.edu.et/registration  በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል። #MoE
0
7
👉ማስተወቂያ:- ለመጋቢት 3/2017 ዓ.ም ኦርጅናል ዲግሪ መጥታችሁ ለመውሰድ ላቀዳቹ እንዲሁም ኦርጅናል ዲግሪ ለመውሰድ ለተቀጠራቹ ውድ ተመራቂዎቻችን በሙሉ የሬጅስትራር ክፍል ሰራተኞች በአስቸኩዋይ የስራ ምክንያት የኦርጅናል ዲግሪ አገልግሎት መጋቢት 3/2017 ዓ,ም አገልግሎት የማይሰጥ በመሆኑ የተለመደውን አገልግሎት ከመጋቢት 05/2017 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር እሮብ እና አርብ ከሰዓት በኃላ ከ7:30 -11:00 ሰዓት መስጠቱን የሚቀጥል መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት!
0
8
👉ማስተወቂያ:- ለመጋቢት 3/2017 ዓ.ም ኦርጅናል ዲግሪ መጥታችሁ ለመውሰድ ላቀዳቹ እንዲሁም ኦርጅናል ዲግሪ ለመውሰድ ለተቀጠራቹ ውድ ተመራቂዎቻችን በሙሉ የሬጅስትራር ክፍል ሰራተኞች በአስቸኩዋይ የስራ ምክንያት የኦርጅናል ዲግሪ አገልግሎት መጋቢት 3/2017 ዓ,ም አገልግሎት የማይሰጥ በመሆኑ የተለመደውን አገልግሎት ከመጋቢት 05/2017 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር እሮብ እና አርብ ከሰዓት በኃላ ከ7:30 -11:00 ሰዓት መስጠቱን የሚቀጥል መሆኑን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን:: የሬጅስትራር ጽ/ቤት!
0
9
👉 ማስታወቂያ:- ("NGAT" ለመፈተን ፍላጎት ላላቹ) ጉዳዮ:- ለአዲስ የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት ለማስተርስ ትምህርት አመልካቾች ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘነው መረጃ መሠረት ቀጣይ የ"NGAT" የፈተና ቀናትን ማሳወቅን ይመለከታል። በ2017 የትምህርት ዘመን በሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የማስተርስ ትምህርታቸውን ለመማር ፈልገው ነገር ግን የ "NGAT" ፈተና ሳይፈተኑ ያመለጣቸው ለአዲስ የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት  አዲስ አመልካቾች ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘነው መረጃ መሠረት ለሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች (ለማስተርስ ፕሮግራሞች) የመግቢያ ፈተና (NGAT)  ከየካቲት 27/2017 ዓ.ም  እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያሊንክ በኩል ይከናወናል፡፡ ከምዝገባው ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በኢሜል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et ወይም በስልክ ቁጥር 0920157474 (Enatnesh Gebeyehu) እና 0911335683 (Fasil Tsegaye) ማብራሪያ መጠየቅ ይቻላል። የመፈተኛ ' USER NAME ' እና " PASSWORD ' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ይሆናል፡፡  ማሳሰቢያ :- ፈተናው የሚሰጥበት ቀን በቀጣይ የምናሳውቅ ሆኖ በፈተና ወቅት የተሰጣችሁን User Name and Password፣ እና ማንነታችሁን የሚገልጽ መታዋቂያ ይዛችሁ መቅረብ እንዳለባችሁ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቀዋል።                                       👉 ቤተሰብዎ: ጓደኛዎ እና ወዳጅዎ የማስተርስ መግቢያ (NGAT) የፈተናው ቀን እንዳያመልጣቸው  ይህን መረጃ ያጋሩዋቸው። የእናንተው ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ!!!
0
10
👉 ማስታወቂያ:- ("NGAT" ለመፈተን ፍላጎት ላላቹ) ጉዳዮ:- ለአዲስ የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት ለማስተርስ ትምህርት አመልካቾች ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘነው መረጃ መሠረት ቀጣይ የ"NGAT" የፈተና ቀናትን ማሳወቅን ይመለከታል። በ2017 የትምህርት ዘመን በሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የማስተርስ ትምህርታቸውን ለመማር ፈልገው ነገር ግን የ "NGAT" ፈተና ሳይፈተኑ ያመለጣቸው ለአዲስ የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት  አዲስ አመልካቾች ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘነው መረጃ መሠረት ለሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች (ለማስተርስ ፕሮግራሞች) የመግቢያ ፈተና (NGAT)  ከየካቲት 27/2017 ዓ.ም  እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያሊንክ በኩል ይከናወናል፡፡ ከምዝገባው ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በኢሜል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et ወይም በስልክ ቁጥር 0920157474 (Enatnesh Gebeyehu) እና 0911335683 (Fasil Tsegaye) ማብራሪያ መጠየቅ ይቻላል። የመፈተኛ ' USER NAME ' እና " PASSWORD ' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ይሆናል፡፡  ማሳሰቢያ :- ፈተናው የሚሰጥበት ቀን በቀጣይ የምናሳውቅ ሆኖ በፈተና ወቅት የተሰጣችሁን User Name and Password፣ እና ማንነታችሁን የሚገልጽ መታዋቂያ ይዛችሁ መቅረብ እንዳለባችሁ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቀዋል።                                       👉 ቤተሰብዎ: ጓደኛዎ እና ወዳጅዎ የማስተርስ መግቢያ (NGAT) የፈተናው ቀን እንዳያመልጣቸው  ይህን መረጃ ያጋሩዋቸው። የእናንተው ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ!!!
0
11
👉ማስታወቂያ:- ጉዳዩ:- ኦሪጂናል ዲግሪን ይመለከታል ከዛሬ ጥር 20/2017 ዓ.ም ጀምሮ ኦሪጂናል ዲግሪ ለመውሰድ ከሬጅስትራር ጽ/ቤት አገልግሎቱን ማግኘት የሚቻለው ዘወትር እሮብ እና አርብ ከሰዓት በኃላ ከ7:30 እስከ 11:00 መሆኑን በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን። የሬጅስትራር ፅ/ቤት
0
12
👉ማስታወቂያ:- ጉዳዮ:- ኦሪጅናል ዲግሪ መውሰድን ይመለከታል የኦርጅናል ዲግሪ ከዛሬ ጥር 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ በማመልከት መውሰድ የሚቻል እንደሆነ ይታወቃል። በዚሁ መሠረት የኦሪጅናል ዲግሪ ለመውሰድ የሚያመለክት ተመራቂ ተማሪ ኦሪጅናል ዲግሪውን ለመውሰድ በመጀመሪያ የያዘውን ቴሞፓራሪ ዲግሪ መመለስ እንዲሁም ለኦርጅናል ዲግሪ የተከፈለበትን ክፍያ በኮሌጁ ጀረሰኝ በማስቁረጥ ኦሪጅናል ዲግሪውን ለመወሰድ ካመለከተበት ቀን አንስቶ ከሁለተኛው ቀን (ከከሰዓት) ጀምሮ ኦርጅናል ዲግሪውን የሚወስድ መሆኑን በቅድሚያ ለማሳወቅ እንወዳለን። የሬጅስትራር ፅ/ቤት
0
13
👉 ማስታወቂያ:- ጉዳዩ:- የማስተርሳችሁን ኦርጂናል ዲግሪ እንድትወስዱ ማሳወቅን ይመለከታል። ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው ከ ጥር 13/2017 ዓ.ም (የፊታችን ማክሰኞ) ከ ቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ የኦርጂናል ዲግሪ  መስጠት የሚጀመር መሆኑን እየገለፅን ፣ኦርጂናል ዲግሪ ለመውሰድ ስትመጡ ከታች የተቀመጡትን ማሟላት የሚጠበቅባቹ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን : - 👉 ከዚህ ቀደም የተሰጣችሁን የቲምፓራሪ ዲግሪ ሰርትፊኬት በመመለስ ኦሪጂናል ዲግሪውን መውሰድ ይጠበቅባችኃል። 👉ለኦርጂናል ዲግሪ የተከፈለበትን 4900 ብር (የባንክ Slip) ይዞ በመምጣት ከፉይናንስ ክፍል በኮሌጁ ደረሰኝ ማስቀየር ይኖርባቹዋል። 👉 የሚመጣው ሰው የተመራቂ ተማሪ ተወካይ ከሆነ ከየሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት የፀደቀ ህጋዊ ውክልና ማለትም የትምህርት ዶክመንት መውሰድ የሚችል/የምትችል መሆኑን የሚገልፅ ማስረጃ ይዞ በመምጣት ኦሪጅናል ዲግሪያችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በታላቅ አክብሮት ለማሳወቅ እንወዳለን። የሬጅስትራር ክፍል
0
14
No text...
0
15
👉 ማስታወቂያ ጉዳዮ:- ለአዲስ የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት ለማስተርስ ትምህርት አመልካቾች ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘነው መረጃ መሠረት ቀጣይ የ"NGAT" የፈተና ቀናትን ማሳወቅን ይመለከታል። በ2017 የትምህርት ዘመን በሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የማስተርስ ትምህርታቸውን ለመማር ፈልገው ነገር ግን የ "NGAT" ፈተና ሳይፈተኑ ያመለጣቸው ለአዲስ የ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት  አዲስ አመልካቾች ከትምህርት ሚኒስቴር ባገኘነው መረጃ መሠረት ለሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች (ለማስተርስ ፕሮግራሞች) የመግቢያ ፈተና (NGAT)  ከጥር 7-9/2017 ዓ.ም ይሰጣል።  በዚሁ መሠረት ለ2017 ትምህርት ዘመን አጋማሽ ዓመት አዲስ አመልካቾች ከታች ባለው "Link" መሠረት በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ለሚሰጠው ፈተና በቅድሚያ በመመዝገብ ፈተናውን በተጠቀሱት ቀናት መፈተን ይኖርባቸዋል፦ https://ngat.ethernet.edu.et/login 👉 ቤተሰብዎ: ጓደኛዎ እና ወዳጅዎ የማስተርስ መግቢያ (NGAT) የፈተናው ቀን እንዳያመልጣቸው  ይህን መረጃ ያጋሩዋቸው። የእናንተው ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ!!!
0
16
👉 ማሳሰቢያ:- ጉዳዩ :- "Official Transcript" በ" EMS" ወይም "DHL" ብቻ እንድታስልኩ ማሳሰብን ይመለከታል።  የመጀመሪያ ዲግሪ ከያዛችሁበት ወይም ከተመረቃችሁበት ዮኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ  "Official transcript" ለሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ተብሎ ማስላክ እንዳለባችሁ ይታወቃል። በዚሁ መሠረት "Official Transcript" ስታስልኩ በአሰቸኳይ መልዕክት በEMS ወይም DHL ብቻ መሆኑን እያሳሰብን በ"Normal" ወይም "በመደበኛ መልዕክት" የተላኩትን እንደማንቀበል እናሳውቃለን። To:  Maryland International College            P.O.Box:  19947                                               Addis Ababa                                                 Ethiopia ማስታወሻ 👉 ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት  ያስላካችሁ ተማሪዎች  ሪጅስትራር ኦፊስ  መድረስ ወይም አለመድረሱን  በ 0116663466 ላይ በስራ ሰዓት  (ከ 3:00 እስከ 11፡30) በመደወል ማወቅ ትችላላችሁ፡፡                                                                                 MIC Registrar Office                                                                 Office of the Registrar !
0
17
👉የኦሪጅናል ዲግሪን ይመለከታል የኦሪጅናል ዲግሪ ለመውሰድ ክፍያ የፈፀማቹ ተማሪዎች ከሬጅስትራር ክፍል በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ተደዉሎ እንድትወስዱ የሚደረግ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን። የኦርጅናል ዲግሪ ክፍያ ያልፈፀማቹ ተማሪዎች በተራዘመላቹ የክፍያ ጊዜ መሠረት ክፍያችሁን ስታጠናቅቁ እንድትወሱዱ በተመሳሳይ መልክ ተደውሎ የምትወስዱ ይሆናል። ሬጅስትራር ፅ/ቤት
0
18
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺 👉 ለውድ የሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ቤተሰቦች:- በ 2017 ዓ.ም በሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ በማስተርስ ዲግሪ  መርሃ-ግብር የ "NGAT" ፈተናን ላለፋ አዲስ ተማሪዎችን ለማስተማር በምዝገባ ላይ በመሆናችን ይህን መልዕክት ለቤተሰቦ : ለጓደኛዎ እና ለወዳጅዎ ያጋሩ። ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ለበለጠ መረጃ:- 0940102029/0935656939 www.marylandic.com 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
0
19
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺 ለውድ የሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ተመራቂዎች 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺፣ የክርስትና እምነት ተከታዮች ለሆናቹ ለውድ የሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የቀድሞ ተመራቂዎች  በሙሉ እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሰላም አደረስዎ፡፡ የሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ የአስተዳደር እና አካዳሚክ ስታፍ በዓሉ የደስታ፣ የሰላም እና የጤና እንዲሆንልዎ ከልብ ይመኛል፡፡ የእናንተው ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ!
0
20
👉Updated Announcement Subject:- Regarding international technology standard and international requirements of your Original Degree It is known that Original Degree is to be ordered only  after a student graduates (usually after a year) which is usually subject to future unforeseen legal and international costs unlike Temporary Degree (Temporary degree is only issued at the time of student’s academic accomplishment and usually is not subject to future unforeseen events and not as sensitive as Original Degree document). Accordingly, this is to kindly inform you that to meet the current high level international standard by use of the current state of technology,  your Original Degree is being made of " Ultraviolet Imbedded Technology Security Print (invisible to the eye) containing invisible fluorescent fibers that become only visible when viewed under an ultraviolet light source (black light). This feature provides covert protection from counterfeiting because the fibers do not copy or scan and will not be visible in a counterfeit document. This is being in line with the current serious National issue of preventing Forged  Documents and thus, meet the current international standard. Accordingly ; we would like to congratulate you that our College availed this current state of technology being made from the USA. The total Cost being too expensive for the student , the College partially (50%) subsidized it to be 4,900 birr. We hope that you recognize the value of this investment in ensuring the durability and security of your official documents, meeting a high international standard with the current state of technology. 👉 Remark:- Due to the variation in international pricing for such type of hight level of current security technology print and on the other hand to give prior graduates additional time for financial preparations, Your payment schedule for the Original Degree is extended to November  30/2024. using only the following banks:- 1.  ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ        ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ        አካውንት ቁጥር:-  1000650120764                       ወይም   2. ሜሪላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ        አቢሲኒያ ባንክ        አካውንት ቁጥር:- 203504632 👉 "Mobile banking is not allowed due to the reason that some transfers don't disclose the sender's name." 👉 Don't forget to send the screenshot of the deposit slip via telegram number 0974106373 Registrar Office
0