en
Feedback
Durame General Christian students fellowship

Durame General Christian students fellowship

Open in Telegram

ይህ ቻነል የዱራሜ አጠቃላይ ሃይስኩል ተማርዎች/fellowshipነው። በዚህ ቻነል ላይ ተከታታይ ትምህርቶች በድምጽvወይም በጹሁፍ ይቃርበሉ። የህብረቱ ፕሮግራሞች ማስታወቂያ እና አዳዲስ መዝሙሮች... ሀሰብ እና አሰተያየት እንቀበላለን @Tedi_AB @abni_1

Show more
436
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
“ስለዚህም እግዚአብሔር፥ የተስፋውን ቃል ለሚወርሱ ፈቃዱ እንደ ማይለወጥ አብልጦ ሊያሳያቸው ስለ ፈቀደ፥ እግዚአብሔር ሊዋሽ በማይቻል በሁለት በማይለወጥ ነገር፥ በፊታችን ያለውን ተስፋ ለመያዝ ለሸሸን ለእኛ ብርቱ መጽናናት ይሆንልን ዘንድ፥ በመሓላ በመካከል ገባ፤” — ዕብራውያን 6፥17-18 “በዚያም ኢየሱስ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ሊቀ ካህናት የሆነው፥ ስለ እኛ ቀዳሚ ሆኖ ገባ።” — ዕብራውያን 6፥20 @Tedi_AB @Tedi_AB

“በቆሮንቶስ ላለች ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን፥ በክርስቶስ ኢየሱስ ለተቀደሱት፥ የእነርሱና የእኛ ጌታ የሆነውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም #በየስፍራው ከሚጠሩት #ሁሉ ጋር ቅዱሳን ለመሆን ለተጠሩት፤” — 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥2 @Tedi_AB @Tedi_AB

. የግድ ታስፈልገኛለህ 😍😍🙈🙈🙈ወይኔ🙈🙈🙈ድንቅ መዝሙር😍😍 ይድነቃቸው ተካ - Live ▷@yedestaye_elilta◁ ▷@yedestaye_elilta◁ △Join Us△

"1, 2, 3... በልሳን መናገር …‼️#YARED_TILAHUN /Evangelist/ Nikodimos Show - Tigist Ejigu http://sharevideo1.com/v/a3d6X0lEY0l5WnM=?t=ytb&f=sy 🔥Trending video shared via VidMate🔥 🎉Best downloader for video and image on YouTube, WhatsApp status, Facebook, Instagram... 🎉Platform for FREE latest movies🎥🎥 👇Download VidMate Now!👇 https://www.vidmateapp.com/?subpub=sharing

ሁሉ ይደርሳል ካንተ ኋላ ዋና ነገሬ ነህ፡ ውዱ ነገሬ ነህ ኢየሱስ🙏 …መኖሬን የወደድኩት አንተ ጋ😭 #መልካም_ምሽት Share share share share @berbantefeta https://t.me/joinchat/VriY4W6tg1Yg7kqh

   (#Statement_of_faith) ---------------------------- ✍️በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ የወንጌል  እውነት ቤተ ክርስቲያን አባላት በሙሉ የሚከተለውን ዘላለማዊ የክርስትና እውነት ያምናሉ፤ ይጠብቃሉ፤ ያስጠብቃሉ! 1) እግዚአብሔር --------------- ✍️በዘላለም ውስጥ በራሱ በነበረ፤ በሦስት እኩል የሆኑ መለኮታዊ አካላት፤ በአብ፤ በወልድ፤ በመንፈስ ቅዱስ (ሥላሴ)፤በመለኮታዊ ባህርያት ፍጹማዊ አንድነት አንድ አምላክ ብቻ በሆነ፤ የፍጥረቱ ሁሉ ፈጣሪ፤ መጋቢና፤ አዳኝ፣ እርሱ ብቻውን በሚመለክ እናምናለን ፡፡ 2) ኢየሱስ ክርስቶስ ----------------- ✍️ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ወልድ(የእግዚአብሔር ልጅ) ነው፤ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በድንግልና እንደተጸነሰና፡ በሥጋና ደም እንደተካፈለ፤ በድንግልና እንደተወለደ፤ ኃጢአት ፈጽሞ የሌለበት ፍጹም ሰው እንደሆነ፤ በሰውነቱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በእርሱ እንዳለና ፍጹም አምላክ እንደሆነ፤ በመጽሐፍትም በትንቢት ሁሉ እንደተነገረ ለሰው ልጆች ቤዛ ሕይወቱን አሳልፎ እንደሰጠ፤ እንደተሰቀለ፤ ፈጽሞ እንደሞተ፤ እንደተቀበረና፤ በሥጋ ትንሣኤም ፈጽሞ እንደተነሳ፤ ፍጹም የሆነው እና የተጠናቀቀው መስዋእቱ የዘላለም ስርየትን እንዳሰጠን፤ የኃጢአታችንን ዋጋ በሙሉ እንደከፈለና ከፍርድ ነጻ እንዳወጣን፤ በእግዚአብሔር ቀኝ በክብር እንደተቀመጠና ፤በሙታንና በሕያዋን ላይ ለመፍረድ ዳግመኛ ተመልሶ እንደሚመጣ እናምናለን፡፡ 3) መንፈስ ቅዱስ --------------- ✍️ፍጹም አምላክ፤ የሥላሴ አንዱ አካል የሆነ፤ ዝርው ያልሆነና ሁሉም መለኮታዊ ባህርያት ያሉት መንፈሳዊ አካል እንደሆነ፤ ዳግመኛ በተወለዱ አማኞች ውስጥ ለመኖር እንደወረደና፤ አማኞችን ወደ እውነት ሁሉ እንደሚመራ፤ እንደሚቀድሳቸውና፤ እንደሚያጸናቸው፤ የጸጋ ስጦታዎችን ለቤተ ክርስቲያን መታነጽ እንደሚሰጥ፤ በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ለደህንነታችን የተሰጠንን የእግዚአብሔር አብን ጸጋ በአማኞች ሕይወት የሚፈጽመው እርሱ እንደሆነ እናምናለን፡፡ 4) መጽሐፍ ቅዱስ --------------- ✍️ 39 የብሉይ ኪዳንን መጻሕፍትና፤ 27 የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት እግዚአብሔር ለሰው ዘሮች በሙሉ የሰጠው የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት፤ የተጠቃለለ ቅዱስ መጽሐፍ እንደሆነና፤ በዘመናት ሁሉ ስህተት አልባና እውነተኛ የእግዚአብሔር ቃል እንደሆነ፤ በሕይወታችንና በእምነታችን ጉዳዮች ሁሉ ላይ ብያኔን እና መመርያን ለመስጠት ፍጹማዊ ሥልጣን እንዳለው እናምናለን፡፡ 5) ደህንነት ---------- ✍️ኃጢአታቸውን በመናዘዝ፤ ኢየሱስ ክርስቶስን የግል አዳኛቸውና ጌታቸው አድርገው ለሚቀበሉ የሰው ዘሮች በሙሉ በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ደምና የቤዛነት ሥራ በማመን ከእግዚአብሔር የሚሰጥ ነጻ ሥጦታ እንደሆነና ሰው በመልካም ሥራው ፈጽሞ ሊድን እንደማይችል እናምናለን፡፡እንዲሁም ደህንነት ሙሉ በሙሉ በክርስቶስ የመስቀል ሥራ ብቻ የሚገኝ በመሆኑ ዳግም የተወለደው ሰው የዘላለም ሕይወትን ዋስትና እንዳገኘ እናምናለን፡፡ 6) ቤተ ክርስቲያን -------------- ✍️ እውነተኛና፤ ዳግመኛ የተወለዱ አማኞች ሁሉ ሕብረት እንደሆነች ፤ ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ባላት የኪዳን ውል የምትሰበሰብ ፤ ክርስቶስ ብቻ ራስ የሆነባትና በመንፈስ ቅዱስ የተመሠረተችና የምትታነጽ፤ አንዲት አለማቀፋዊት አካል እንደሆነች እናምናለን፡፡ 7) ፍጻሜ ዘመን፤  ፍፃሜ ዓለም ------------------------- ✍️ በፍጻሜ ዘመነ ጸጋ ኢየሱስ ክርስቶስ በግልጽ እንደሚመጣ እና ቤተ ክርስቲያንን ወደራሱ እንደሚወስዳት፤ ቤተ ክርስቲያን እንደምትነጠቅ፤ የ1000 ዓመት መንግሥቱን እንደሚመሠርት፤ በፍጻሜ ዓለምም በሙታን ሁሉ ላይ እንደሚፈርድባቸውና፤ አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር እንደተስፋ ቃሉ እንደሚመጣ እናምናለን፡፡ 📌2 ቆሮንቶስ 13፡14 የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። ....

📌#የወንጌል_እውነት_ቤተክርስቲያን_የእምነት_አቋም         (#Statement_of_faith) ---------------------------- ✍️በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ የወንጌል  እውነት ቤተ ክርስቲያን አባላት በሙሉ የሚከተለውን ዘላለማዊ የክርስትና እውነት ያምናሉ፤ ይጠብቃሉ፤ ያስጠብቃሉ! 1) እግዚአብሔር --------------- ✍️በዘላለም ውስጥ በራሱ በነበረ፤ በሦስት እኩል የሆኑ መለኮታዊ አካላት፤ በአብ፤ በወልድ፤ በመንፈስ ቅዱስ (ሥላሴ)፤በመለኮታዊ ባህርያት ፍጹማዊ አንድነት አንድ አምላክ ብቻ በሆነ፤ የፍጥረቱ ሁሉ ፈጣሪ፤ መጋቢና፤ አዳኝ፣ እርሱ ብቻውን በሚመለክ እናምናለን ፡፡ 2) ኢየሱስ ክርስቶስ ----------------- ✍️ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ወልድ(የእግዚአብሔር ልጅ) ነው፤ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በድንግልና እንደተጸነሰና፡ በሥጋና ደም እንደተካፈለ፤ በድንግልና እንደተወለደ፤ ኃጢአት ፈጽሞ የሌለበት ፍጹም ሰው እንደሆነ፤ በሰውነቱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በእርሱ እንዳለና ፍጹም አምላክ እንደሆነ፤ በመጽሐፍትም በትንቢት ሁሉ እንደተነገረ ለሰው ልጆች ቤዛ ሕይወቱን አሳልፎ እንደሰጠ፤ እንደተሰቀለ፤ ፈጽሞ እንደሞተ፤ እንደተቀበረና፤ በሥጋ ትንሣኤም ፈጽሞ እንደተነሳ፤ ፍጹም የሆነው እና የተጠናቀቀው መስዋእቱ የዘላለም ስርየትን እንዳሰጠን፤ የኃጢአታችንን ዋጋ በሙሉ እንደከፈለና ከፍርድ ነጻ እንዳወጣን፤ በእግዚአብሔር ቀኝ በክብር እንደተቀመጠና ፤በሙታንና በሕያዋን ላይ ለመፍረድ ዳግመኛ ተመልሶ እንደሚመጣ እናምናለን፡፡ 3) መንፈስ ቅዱስ --------------- ✍️ፍጹም አምላክ፤ የሥላሴ አንዱ አካል የሆነ፤ ዝርው ያልሆነና ሁሉም መለኮታዊ ባህርያት ያሉት መንፈሳዊ አካል እንደሆነ፤ ዳግመኛ በተወለዱ አማኞች ውስጥ ለመኖር እንደወረደና፤ አማኞችን ወደ እውነት ሁሉ እንደሚመራ፤ እንደሚቀድሳቸውና፤ እንደሚያጸናቸው፤ የጸጋ ስጦታዎችን ለቤተ ክርስቲያን መታነጽ እንደሚሰጥ፤ በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ለደህንነታችን የተሰጠንን የእግዚአብሔር አብን ጸጋ በአማኞች ሕይወት የሚፈጽመው እርሱ እንደሆነ እናምናለን፡፡ 4) መጽሐፍ ቅዱስ --------------- ✍️ 39 የብሉይ ኪዳንን መጻሕፍትና፤ 27 የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት እግዚአብሔር ለሰው ዘሮች በሙሉ የሰጠው የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት፤ የተጠቃለለ ቅዱስ መጽሐፍ እንደሆነና፤ በዘመናት ሁሉ ስህተት አልባና እውነተኛ የእግዚአብሔር ቃል እንደሆነ፤ በሕይወታችንና በእምነታችን ጉዳዮች ሁሉ ላይ ብያኔን እና መመርያን ለመስጠት ፍጹማዊ ሥልጣን እንዳለው እናምናለን፡፡ 5) ደህንነት ---------- ✍️ኃጢአታቸውን በመናዘዝ፤ ኢየሱስ ክርስቶስን የግል አዳኛቸውና ጌታቸው አድርገው ለሚቀበሉ የሰው ዘሮች በሙሉ በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ደምና የቤዛነት ሥራ በማመን ከእግዚአብሔር የሚሰጥ ነጻ ሥጦታ እንደሆነና ሰው በመልካም ሥራው ፈጽሞ ሊድን እንደማይችል እናምናለን፡፡እንዲሁም ደህንነት ሙሉ በሙሉ በክርስቶስ የመስቀል ሥራ ብቻ የሚገኝ በመሆኑ ዳግም የተወለደው ሰው የዘላለም ሕይወትን ዋስትና እንዳገኘ እናምናለን፡፡ 6) ቤተ ክርስቲያን -------------- ✍️ እውነተኛና፤ ዳግመኛ የተወለዱ አማኞች ሁሉ ሕብረት እንደሆነች ፤ ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ባላት የኪዳን ውል የምትሰበሰብ ፤ ክርስቶስ ብቻ ራስ የሆነባትና በመንፈስ ቅዱስ የተመሠረተችና የምትታነጽ፤ አንዲት አለማቀፋዊት አካል እንደሆነች እናምናለን፡፡ 7) ፍጻሜ ዘመን፤  ፍፃሜ ዓለም ------------------------- ✍️ በፍጻሜ ዘመነ ጸጋ ኢየሱስ ክርስቶስ በግልጽ እንደሚመጣ እና ቤተ ክርስቲያንን ወደራሱ እንደሚወስዳት፤ ቤተ ክርስቲያን እንደምትነጠቅ፤ የ1000 ዓመት መንግሥቱን እንደሚመሠርት፤ በፍጻሜ ዓለምም በሙታን ሁሉ ላይ እንደሚፈርድባቸውና፤ አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር እንደተስፋ ቃሉ እንደሚመጣ እናምናለን፡፡ 📌2 ቆሮንቶስ 13፡14 የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። ....

Amagn Yetederegelet Neger.pdf5.76 KB

🙈🙈😍😍ምደንቅ መዝሙር🙈🙈🙈😍😍

P2,እስከ ኢየሱስ ቀን የምያፀናችሁ እግዚአብሔር ነዉ ፀጋዉ ነዉ

ርዕስ-መምህር አስመለጠኝ በእህት ፍቅር ገመቹ @DawitFassilMinistry

P1,እስከ ኢየሱስ ቀን የምያፀናችሁ እግዚአብሔር ነዉ ፀጋዉ ነዉ

📔ርዕስ፦ የሕግና ነቢያት ፍጻሜ 👤ጸሐፊ፦ደረጄ አድማሴ( @Gloriousstone) 📑የገጽ ብዛት፦ 40 💾መጠን፦0.8MB @AmharicSpritualBooks

|በአፍጋኒስታን ነገ ከሰዓት በኋላ የሞት ፍርድ ለተፈረደባቸው 229  ክርስቲያን ሚስዮናውያን ጸልዩ ሊጎዱ ነው  ብዙ ሰዎች መጸለይ እንዲችሉ እባክዎን ይህንን መልእክት በተቻለ ፍጥነት ያስተላልፉ። ይህ መልእክት የተላከው በጁዲት ካርሞና ሚስዮናዊው በአፍሪካ ከሚገኘው ከቺዋዋዋ ነው። መላው ፕላኔት በጸሎት አንድ ሆነ። እርስዎ ማስተላለፍ ከቻሉ እባክዎን በአፋጣኝ ጸሎት እኛን ይቀላቀሉ ፣ ምክንያቱም አክራሪ እስላማዊ ቡድኑ በኢራቅ ውስጥ ትልቁን የክርስቲያን ከተማ ኳራጎሽን ሰለተቆጣጠሩት አሁን በመቶዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያን ወንዶች ፣ ሴቶች እና ልጆች ሊገደሉ ባሉበት ሰአት የጸሎት ሽፋን እየተጠየቀ ነው። እባክዎን አንድ ደቂቃ ወስደው ጸልዩላቸው። ለሚችሉት ሁሉ መልዕክቱን ያስተላልፉ። ኳራጎሽ ቀድሞውኑ ብዙ ጊዜ ተወስዷል። ፀሎት ጠይቀውናል እባክዎን ለሌሎች ያስተላልፉ።|