Gullele Communication Office
Open in Telegram
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን የቴሌግራም ቻናል ቤተሰብ ይሁኑ። ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ እናደርጋለን።
Show more5 094
Subscribers
-3824 hours
-2527 days
-1 33130 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '260
in 0 channels
August '26
+4
in 0 channels
Get PRO
July '260
in 0 channels
Get PRO
June '26
+10 003
in 0 channels
Get PRO
May '26
+3
in 0 channels
Get PRO
April '26
+1
in 0 channels
Get PRO
March '260
in 0 channels
Get PRO
February '26
+8 017
in 0 channels
Get PRO
January '26
+2 697
in 0 channels
Get PRO
December '25
+7 726
in 0 channels
Get PRO
November '250
in 0 channels
Get PRO
October '250
in 0 channels
Get PRO
September '250
in 0 channels
Get PRO
August '250
in 0 channels
Get PRO
July '250
in 0 channels
Get PRO
June '250
in 0 channels
Get PRO
May '250
in 0 channels
Get PRO
April '250
in 0 channels
Get PRO
March '250
in 0 channels
Get PRO
February '250
in 0 channels
Get PRO
January '250
in 0 channels
Get PRO
December '24
+36
in 0 channels
Get PRO
November '24
+33
in 0 channels
Get PRO
October '24
+44
in 0 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '24
+9
in 0 channels
Get PRO
July '24
+72
in 0 channels
Get PRO
June '24
+67
in 0 channels
Get PRO
May '24
+65
in 0 channels
Get PRO
April '24
+76
in 0 channels
Get PRO
March '24
+65
in 0 channels
Get PRO
February '24
+30
in 0 channels
Get PRO
January '24
+37
in 0 channels
Get PRO
December '23
+2
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 0 channels
Get PRO
September '23
+19
in 0 channels
Get PRO
August '23
+32
in 0 channels
Get PRO
July '23
+16
in 0 channels
Get PRO
June '23
+23
in 0 channels
Get PRO
May '23
+31
in 0 channels
Get PRO
April '23
+8
in 0 channels
Get PRO
March '23
+5
in 0 channels
Get PRO
February '23
+3
in 0 channels
Get PRO
January '23
+11
in 0 channels
Get PRO
December '22
+13
in 0 channels
Get PRO
November '22
+37
in 0 channels
Get PRO
October '22
+10
in 0 channels
Get PRO
September '22
+7
in 0 channels
Get PRO
August '22
+10
in 0 channels
Get PRO
July '22
+15
in 0 channels
Get PRO
June '22
+30
in 0 channels
Get PRO
May '22
+17
in 0 channels
Get PRO
April '22
+30
in 0 channels
Get PRO
March '22
+21
in 0 channels
Get PRO
February '22
+18
in 0 channels
Get PRO
January '22
+18
in 0 channels
Get PRO
December '21
+12
in 0 channels
Get PRO
November '21
+41
in 0 channels
Get PRO
October '21
+87
in 0 channels
Get PRO
September '21
+20
in 0 channels
Get PRO
August '21
+32
in 0 channels
Get PRO
July '21
+24
in 0 channels
Get PRO
June '21
+13
in 0 channels
Get PRO
May '21
+21
in 0 channels
Get PRO
April '21
+15
in 0 channels
Get PRO
March '21
+4
in 0 channels
Get PRO
February '21
+10
in 0 channels
Get PRO
January '21
+8
in 0 channels
Get PRO
December '20
+678
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 08 September | 0 | |||
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | 0 | |||
| 05 September | 0 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | 0 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
የጽናት ቀን
ኢትዮጵያን ስናስብ፣ ሌት ተቀን በጽናት በመቆም ሀገርን ከጠላት ለመጠበቅ ወጥተው ለሚያድሩት ብርቱ የፀጥታ ኃይሎቻችን ቅድሚያ ሳንሰጥ ስለ ሁለንተናዊ ከፍታ ማሰብ ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ለዚህም ነው በዚህ የጽናት ቀን፣ ለሀገረ-መንግሥታችን ዘላቂነትና ሉዓላዊነት ሲሉ ውድ ሕይወታቸውን የከፈሉትን የጀግኖቻችንን ታሪካዊ መስዋዕትነት በከፍተኛ ሀገራዊ ክብር የምንዘክረው፡፡
ዛሬ ላይ ሀገራችን በራሷ ዕውቀትና በልጆቿ አቅም የላቀ የቴክኖሎጂ ብቃት ያላቸውን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ ዘመናዊ የታጠቁ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን፣ ከባድ መሣሪያዎችንና መድፎችን፣ እንዲሁም ተተኳሽ ጥይቶችን በራሷ ወታደራዊ ኢንዱስትሪዎች ማምረት ችላለች፡፡ ይህ በራስ የመቆም አቅም፣ የሕዝባችን ሰላምና የሁለንተናዊ ኢኮኖሚ እድገታችን ጽኑ መሠረት በመሆኑ፣ ሀገራዊ ጽናታችንን በተጨባጭ ልማትና በጠንካራ የመጠበቅና የመከላከል አቅም እያረጋገጥን የኢትዮጵያን ዘላቂ ብልጽግና እናጸናለን!
#EthiopiaPrevails
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
| 2 | #ጳጉሜ_2_የማንሰራራት_ቀን
በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጳጉሜ 2 የማንሰራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ የነጻ ትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል።
የጳጉሜ ቀናት በክፍለ ከተማው በተለያዩ ስያሜዎችና ዝግጅቶች እየተከበረ የዛሬው ጳጉሜ 2 የማንሰራራት ቀን የጉለሌ ክፍለ ከተማ አመራሮች ፣ የታክሲ ባለንብረቶች ፣ የነጻ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጥተዋል፣
ሀገራችን ኢትዮጵያ የማንሰራራት ጉዞዋን የጀመረችበት የብልጽግናዋን መሠረት የጠላችበት ነው ፤ ትላልቅ ለውጦች የተመዘገበበት ይህንን የምንዘክርበት ሲሆን በክፍለ ከተማችንም የማንሰራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ የነጻ ትራንስፖርት አገልግሎት ለህብረተሰቡ እየተሰጠ ይገኛል።
የማንሰራራት ቀንን ስናከብር የኢትዮጵያን መጻኢ ዘመንን የብልጽግና መሆኑን በማሰብ ለመጪው አዲስ አመት ብሩህ ተስፋን መሰነቅ እንደሚገባ ተገልጿል። | 99 |
| 3 | "የማንሠራራት ቀን
ከቃል ባለፈ በተጨባጭ ስኬት የቆመችው ኢትዮጵያ!
ትናንት “ኢትዮጵያ ተነሥታለች” ስንል ምኞት ሳይሆን ዛሬ በተጨባጭ ያረጋገጥነው እውነት ነው! ከታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማማ እስከ ዘመናዊው የኮሪደር ልማት፣ ከቢሾፍቱ ሜጋ አውሮፕላን ማረፊያ እስከ ማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ድረስ ሀገራዊ መነቃቃታችን በተግባር ተመስክሯል። ይህ ለውጥ በዜጎቻችን የኑሮ ደረጃ፣ በከተሞች መዘመንና የሥራ ዕድል ላይ እውነተኛ ብርሃን ከመሆኑም በላይ ለልጆቻችን የነገ ብሩህ ተስፋን የሚሰንቅ ታላቅ ርዕይ ነው። ከእንግዲህ ወደኋላ አንመለስም! በጀመርነው ታሪካዊ የማንሠራራት ጉዞ የልማት ኃይላችንን ይበልጥ በማፋጠን የኢትዮጵያን ትንሣኤ ወደ ዘላቂ ብልጽግና ከፍ እናደርጋለን።"
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#EthiopiaDelivers | 112 |
| 4 | የኢትዮጵያ ማንሰራራት!!
የእምርታ ቀን!! | 133 |
| 5 | https://youtu.be/Cu52CTZI0pA?si=liOLPfoxeq9lUcns | 133 |
| 6 | #ጳጉሜ_1_የእምርታ_ቀን | 129 |
| 7 | የእመርታ ቀን
አባቶቻችን የኢትዮጵያን ዳር ድንበር በደምና በአጥንታቸው አስከብረው ታላቅ ሀገር አውርሰውናል፤ ዛሬ ደግሞ እውነተኛ ሉዓላዊነትን እያረጋገጥን ያለነው ከልመናና ከጥገኝነት በተላቀቀው አዲሱና ታሪካዊው መንገዳችን ነው! በሚሊዮን በሚቆጠር ዶላር ስንዴ ከማስገባት ተነስተን ዛሬ የአፍሪካ ቀዳሚ ስንዴ አምራች በመሆን የሚሊዮን ዶላሮችን ወጪ ማስቀረት ችለናል። በ«ሌማት ትሩፋት» የምግብ ዋስትናን በተግባር እያረጋገጥን፣ በ«ኢትዮጵያ ታምርት» ንቅናቄም አዳዲስ ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋትና የሥራ ዕድል በመፍጠር ሉዓላዊነታችንን እያረጋገጥን እንገኛለን። ከዚህ ቀደም የማይደፈሩና አይነኬ ይባልላቸው የነበሩ ከባድ የማክሮ-ኢኮኖሚ ሪፎርም ውሳኔዎችን በቁርጠኝነት በመተግበር፤ የሀገራችንን ኢኮኖሚ በፅኑ መሠረት ላይ እየገነባን እንገኛለን። እነዚህ ሁሉ ታላላቅ ድሎች ኢትዮጵያ በሚያጋጥሟት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎች ሸብረክ ሳትል በፅናት መጓዝ መቻሏን የሚያረጋግጡ ህያው ምስክሮች ናቸው፤ ይህ የእመርታ ጉዟችን ለመጪው ዓመት የሰነቀው ተስፋ እጅግ ግዙፍ ነው!
#EthiopiaDelivers
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) | 117 |
| 8 | No text... | 153 |
| 9 | ወጣቶች በክፍለ ከተማው ሰላምና ፀጥታ ላይ የሚኖራቸው ሚና እንዲጎለብት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ከክፍለ ከተማው ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር " የጋራ መግባባትና ስምምነት ለዘላቂ ሰላም !! " በሚል መሪ ቃል የወጣቶች የውይይት መድረክ ተካሄዷል።
በመድረኩ የክፍለ ከተማው ሰላምና ፀጥታ በማስጠበቅ ዙሪያ የወጣቶችን ሚና ማጠናከር፣ በሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ የወጣቶችን ግንዛቤ ማሳደግ እንዲሁም በመጪው ቀናት የሚከበሩ የአደባባይና ሃይማኖታዊ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ በቅንጅት እንዲሠሩ ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሆነ ከመድረክ ተገልጿል።
መድረኩን የመሩት የጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ፈይሳ እንደተናገሩት ወጣቶች በሰላምና ፀጥታ ሥራዎች ያላቸው ተሳትፎ እንዲጎለብት ትኩረት በመስጠት እየተሰራ መሆኑን ገልጸው ግጭትን በሰላማዊ መንገድ መፍታትን ባህል እንዲያደርጉ ፣ የአካባቢያቸው ሰላም በመጠበቅ ላይ በንቃት እንዲሳተፉ እና ከሕግ አስከባሪ አካላት ጋር በተቀናጀ መልኩ እንዲሠሩ ማስቻል ብሎም የጋራ ሰላምን ለማረጋገጥ ተሳትፎአቸውን ለማሳደግ ያለመ የንቅናቄ መድረክ መሆኑን ገልፀዋል።
ኃላፊው አክለውም በተለይም ህብረ ብሔራዊ አንድነት የሚያጠናክሩ የሃይማኖት፣ የሕዝብና የአደባባይ በዓላት በፍጹም ሰላማዊ ሁኔታ እንዲከበሩ፣ ወጣቶች እንግዶችን በመቀበልና ሰላምን በማስጠበቅ የሰላም ባለቤትነታቸውን እንዲያሳዩ ፣ እምቅ አቅማቸውን እንዲያወጡና የድርሻቸውን እንዲወጡ ማስቻል እንደሚገባ ተናግረዋል ።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ተክሌ በበኩላቸው በክፍለ ከተማችን የሚከናወኑ ሀይማኖታዊ የአደባባይ በዓላት ሰላማዊ ሆነው እንዲያልፉ የወጣቱ ድርሻ ትልቅ በመሆኑ ወጣቶች ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በመቀናጀት የአካባቢን ሰላም በመጠበቅ እንዲሁም ሀገረ መንግስት ግንባታ ላይ የድርሻውን የሚወጣ ወጣት ለመፍጠርና በሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ የወጣቶችን ተሳትፎ እንዲጎለብት፣ በወጣቶችና በመንግሥት መካከል ያለውን የጋራ መግባባትና ትብብር ለማጠናከርና የተሻለችና ሰላማዊ ከተማን ለመገንባት ትልቅ አስተዋጽዖ ወጣቶች እንዳላቸው ገልጸዋል።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ወጣቶች ክንፍ ሰብሳቢ ወጣት ተገኝ ወዛ በበኩላቸው ወጣቶች ለጠንካራ ሃገረ መንግስት ግንባታ እንዲሁም ለሰላም እሴት ግንባታ መሳካት ጉልህ ድርሻ ያላቸው ወጣት ለሃገር ግንባታም ሆነ ለማህበረሰባዊ ተጠቃሚነት መረጋገጥ ጉልህ ሚና ያለው በመሆኑ ከመንግስትና ህዝብ ጋር ተናቦና ተቀራርቦ መስራት ይገባል ሲሉ ገልፀዋል፡፡ | 157 |
| 10 | https://youtu.be/hCYUiGZXXEM?si=T-1SFrJGrmY7Rseo | 1 |
| 11 | No text... | 226 |
| 12 | " መሰረታዊ የግብር እና ኢንዱስትሪ ፍጆታ ምርቶችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ገበያን እናረጋጋለን !! "
በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር መጪው የ2019 የአዲስ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ምርቶች የሚያቀርቡ አንቀሳቃሾችና ኢንተርፕራይዞች ምርታቸውን የሚያስተዋውቁበት ባዛርና ኤግዚቢሽን ተከፈተ።
በክፍለ ከተማው ንግድ ጽ/ቤት ፣ ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ፣ ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት ፣ የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ጽ/ቤት ፣ ህብረት ስራ ጽ/ቤት ጋር በጋራ በመሆን መጪው የ2019 አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ የባዛር መክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ።
በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ፣ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚና ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሰለሞን ታደሰ ፣ የክፍለ ከተማ አመራሮች ፣ አምራቾችና ሸማቾች በተገኙበት ተከፍቷል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ እንደተናገሩት ኤግዚብሽንና ባዛሮች የኑሮ ውድነትን ከማረጋጋት አኳያ የላቀ ሚና እንደሚጫወቱ ገልጸው አምራቾችን በማበረታታት ህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ መሸመት እንዳለበት ገልጸው በኤግዚቢሽንና ባዛሩ አምራቹና ሸማቹን የሚያገናኝ ከመሆኑም ባሻገር ሀገር በቀል ምርቶችን የሚያገኙበት ስለሆነ የክፍለ ከተማው ነዋሪዎች የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጀት የሚሆኑ ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ በሚቀርበው ባዛሮች በመሄድ ምርቶቹን እንዲሸምቱ ጠቁመዋል፡፡
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚና ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሰለሞን ታደሰ በበኩላቸው ኤግዚቢሽን እና ባዛሩ የኑሮ ውድነትን በማረጋጋት ኢንተርፕራይዞች በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶቻቸውን ለገበያ በማቅረብ እና በማስተዋወቅ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው በመግለጽ የአዲስ ዓመት ባዛርና ኤግዚቢሽን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን የሚያነቃቃ ፣ ነዋሪዎች በንግድ ባዛርና ኤግዚቢሽን ላይ በመገኘት ጥራት ያላቸውን ምርቶችን በተመጣኝ ዋጋ እንዲሸምት ጥሪ አቅርበዋል።
በኤግዚቢሽን ባዛሩ ላይ ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች የተሳተፉ ሲሆን በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ፣ በንግድ ኢንተርፕራይዝ ፣ በከተማ ግብርና ፣ በኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዞች ፣ በአገልግሎት ዘርፍ አንቀሳቃሾች የሚሳተፉ ሲሆን በርካታ ነዋሪዎች ሰዎች ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።
በክፍለ ከተማው እየተካሄደ በሚገኘው ኤግዚቢሽን እና ባዛር የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በመሳተፍ ላይ የሚገኙ ሲሆን የገበያ ትስስር እንደሚፈጠርላቸው ይጠበቃል።
በኤግዚቢሽንና ባዛሩ መሠረታዊ ፍጆታ ምርቶች ፣ የከተማ ግብርና ውጤቶች ፣ የቆዳና የቆዳ ውጤቶች ፣ የእንጨት ምርቶችና የቤት ዕቃዎች የባህል አልባሳት ፣ ባህላዊ መጠጦች እና የሸክላ ውጤት ምርቶች ቀርበው እየተሸጡ ይገኛል። | 202 |
| 13 | https://youtu.be/NQMQJUkFyrA | 196 |
| 14 | https://www.facebook.com/reel/2492927554552033/?app=fbl | 214 |
| 15 | የጉለሌ ከፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን የዲጂታል ሚዲያ ፕላት ፎርሞች ሊንክ (Link) 👇👇👇
Linktree:- https://linktr.ee/Gullelecommunication
ፌስ ቡክ (Facebook):- https://web.facebook.com/Gullelecommunication
ቲክ ቶክ (TikTok):- https://www.tiktok.com/@gullele.comm
ዩቱዩብ ( YouTube)፡- https://www.youtube.com/@GulleleCommunication-u7o
ቴሌግራም (Telegram):- https://t.me/Gullelepress
ቲዊተር (Twitter ( X) ) ፡- https://x.com/GulleleCom | 237 |
| 16 | የጳጉሜን ወር አምስቱ ቀናት ስያሜዎች
ጳጉሜን 1 – “የእመርታ ቀን”
ጳጉሜን 2 – “የማንሰራራት ቀን”
ጳጉሜን 3 – “የጽናት ቀን”
ጳጉሜን 4 – “የኅብር ቀን”
ጳጉሜን 5 – “የነገ ቀን” | 321 |
| 17 | በክፍለ ከተማው አስተዳደር ቀልጣፋ አገልግሎት ማግኘታቸውን ተገልጋዮች ገለጹ።
( ጉለሌ ኮሙኒኬሽን ፣ 27 -12 2018 ዓ.ም )
በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የሚሰጡ አገልግሎቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ ቀልጣፋ እየሆኑ በመምጣታቸው ጊዚያቸውን በአግባቡ መጠቀም በመቻላቸው ደስተኞች መሆናቸውን ያነጋገርናቸው ባለጉዳዮች ተናግረዋል።
የአገልግሎት ቀንን ምክንያት በማድረግ በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ ስለሚሰጡ አገልግሎቶች የተገልጋዮችን ሀሳብ አስተያየት አነጋግሯል።
የክፍለ ከተማው ወረዳ 7 ነዋሪ የሆኑት አቶ አማኑኤል ኩመራ በሰጡት አስተያየት በክፍለ ከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ የሚሰጡ አገልግሎቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ ፈጣንና ቀልጣፋ እየሆኑ በመምጣታቸው የነበረውን ምልልስ በመቀነሱ ጊዚያችንን በአግባቡ እንድንጠቀም ጥሩ ሁኔታዎችን ፈጥሯል ሲሉ ተናግረዋል
የወረዳ 10 ነዋሪ የሆኑት አቤኔዘር ኃይለ ማርያም አክለውም የሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች በስራ ቦታቸው በሰዓቱ በመገኘት ተገቢ የሆነ አቀባበልና መረጃ እየሰጡ በመሆኑ ቀድሞ ከነበረው የአገልግሎት አሰጣጥ አንፃር አሁን ላይ ከፍተኛ መሻሻሎች መታየታቸውን ገልፀው ይህ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባውም አሳስበዋል።
ሌላኛው ባለ ጉዳይ የወረዳ 1 ነዋሪ ወ/ሮ ሰላም ደምሴ ባገኘችው አገልግሎት መደሰቱን ገልጾ ከዚህ ቀደም ሁሉም ተገልጋይ በአንድ ጊዜ የሚመጣ በመሆኑ ተገልጋዩ ለእንግልት ይጋለጥ እንደነበር አስታውሰው አሁን ግን የነበሩትን ክፍተቶች ፈጥኖ በማረም ረገድ ቀላልና የተቀላጠፈ አሰራር መመልከታቸው አክለው ገልጻለች።
በክፍለ ከተማ አስተዳደሩ የባለ ጉዳይ ቀን የሆኑትን ረቡዕና አርብን ምክንያት በማድረግ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እያገለገሉ ይገኛሉ። | 220 |
| 18 | https://youtu.be/VvzWZmRoszE | 194 |
| 19 | https://youtu.be/Sp5vAlmpmPQ?si=qEdA1Bu2cB2DjW9Z | 266 |
| 20 | https://youtu.be/jOJFQLqq8Ks?si=cyT-spjFKSqhId_C | 297 |
