en
Feedback
Jimma Immigration and Citizenship Service

Jimma Immigration and Citizenship Service

Open in Telegram

Alku - bu la"Mother of mankind" "graden of Eden"

Show more
1 987
Subscribers
-324 hours
+257 days
+16930 days
Posts Archive
ለመላ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! መልካም በዓል! የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት __ Telegram: https://t.me/ethiopia_passports
ለመላ የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! መልካም በዓል! የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት __ Telegram: https://t.me/ethiopia_passportservice https://t.me/Icsofficialservice Facebook: https://www.facebook.com/ethiservice https://facebook.com/groups/407755744744039/

Tajaajila Paaspoortii Warra Barbaaddan Hundaaf:- 👍 Paaspoortii haarawa baasuuf        - waraqaa eenyummaa      gandaa haarome        - waraqaa dhalootaa        - haala fuudhaa fi heerumaa        - iddoo jireenyaa        - lakk.bilbilaa 👍 Haaromsuuf        - suuraa gabaabaa(white baground) kan qabu        - paaspoortii kooppii        - lakk.bilbilaa 👍 Kan bade ykn kan hatame baasuuf        - waraqaa eenyummaa gandaa        - suuraa gabaabaa        - waraqaa ragaa waajjira poolisii irraa        - lakk.bilbilaa 👍 Umrii waggaa 18 gadiif       - waraqaa eenyummaa maatii       - waraqaa dhalootaa daa'imaa       - lakk.bilbilaa 👍 Umrii sirreessuf       - warqaa dhalootaa       - suuraa gabaabaa       - paaspoortii kooppii       - lakk.bilbilaa 👍 Maqaa jijjiiruuf ykn sirreessuf       - suuraa gabaabaa       - Paaspoortii kooppii       - waraqaa mana murtii       - lakk.bilbilaa ODEEFFANNOO DABALATAAF:-       Chaannalii keynaa laaluu dandesuu 👩‍💻🧑‍💻👨‍💻 https://t.me/ethiopia_passportservice ✍️✍️✍️ https://t.me/Icsofficialservice

ቅዳሜ፣ ሚያዚያ 19.pdf6.95 MB

በ19/08/2016 ዓ.ም ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን ቅዳሜ ሚያዚያ 19/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00-08፡00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን
በ19/08/2016 ዓ.ም ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን ቅዳሜ ሚያዚያ 19/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00-08፡00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት We've sent a text message to our customers scheduled for passport collection on April 27, 2024. If you've received a text message from us via 7876, please visit our Gotera Office in Addis Ababa on Sunday, April 21, 2024. Our offices will be open from 9:00 AM to 2:00 PM for passport collection. Remember to bring a printout of your online application form when you visit us. Immigration And Citizenship Service __ Telegram: https://t.me/Icsofficialservice https://t.me/ethiopia_passportservice Facebook: https://www.facebook.com/ethiservice https://facebook.com/groups/407755744744039/ TikTok: https://vm.tiktok.com/ZM622h9yg/

ለክቡራን ደንበኞቻችን ፓስፖርት ደርሷችሁ ለመውሰድ ወደተቋማችን ስትመጡ የተለያዩ ህገወጦች በለሊት መጣችሁ እንድትሰለፉ እና ለአላስፈላጊ ወጭ እንድትዳረጉ የተሳሳተ መረጃ እየሰጡ መሆኑን የተለያዩ ጥቆ
ለክቡራን ደንበኞቻችን ፓስፖርት ደርሷችሁ ለመውሰድ ወደተቋማችን ስትመጡ የተለያዩ ህገወጦች በለሊት መጣችሁ እንድትሰለፉ እና ለአላስፈላጊ ወጭ እንድትዳረጉ የተሳሳተ መረጃ እየሰጡ መሆኑን የተለያዩ ጥቆማዎች እየደረሱን ይገኛሉ፡፡ ስለሆነም በመንግስት ስራ ሰዓት ብቻ ወደተቋማችን በመምጣት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ወደተቋማችን ስትመጡ በስም መነሻ ፊደላችሁ መሰረት የምትስተናገዱ ስለሆነ በለሊት መሰለፍ የማይጠበቅባችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት __ Telegram: https://t.me/Icsofficialservice https://t.me/ethiopia_passportservice https://www.facebook.com/ethiservice https://t.me/Digitalinveaics https://t.me/Ics_ethiopiaservice https://vm.tiktok.com/ZM622h9yg/

በጅቡቲ ሰነድ አልባ ሆነው የሚኖሩ ዜጎች ያለባቸውን ችግር ለመፍታት በተለየ መልኩ እንደሚሰራ ተገለፀ። በጅቡቲ ሰነድ አልባ ሆነው የሚኖሩ ዜጎች ያለባቸውን ችግር በተሻለ መልኩ ለመፍታትና የድንበር ኬላ ትብብርን ለማጠናከር በተለየ መልኩ እንደሚሰራ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ገልጿል። በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሆኑት ክብርት ሰላማዊት ዳዊት የተመራ የልዑካን ቡድን በጅቡቲ የሚኖሩና ሀገሪቱን እንደመሸጋገሪያ በመጠቀም ወደ ተለያዩ ሀገራት የሚሄዱ ሰነድ አልባ የሆኑ ዜጎች ያለባቸውን ችግር ለመቅረፍና ከኬላ ቁጥጥር ላይ ያለ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ምክክር ከተለያዩ አካላት ጋር አድርጓል። ልዑኩ በጅቡቲ ቆይታው በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር፣ ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት የጅቡቲ ሀላፊና በጅቡቲ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ጋር በዘርፉ ባሉ ችግሮች እና በሚወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች ዙርያ ጠቃሚ ውይይት አካሂዷል። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በነበረ ምክክር፣ ከሰነድ አልባ ዜጎች፣ የፓስፖርት አቅርቦትና ከድንበር ኬላዎች ቁጥጥር ጋር ተያይዞ ያሉ ሁኔታዎችን በሚመለከት ገለፃ ቀርቦለት ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ኢትዮጵያዊያን በአግባቡ በመለየትና ሰነዳቸውን በማጣራት የጉዞ ሰነድ እንዲዘጋጅላቸው በማድረግ ወደ አገር የማስመለስ ስራ ላይ ያለው ክፍተት እንዲስተካከል ማስቻልና ይህንንም ወጥ በሆነ መንገድ ለመምራት የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት እንደሚያስፈልግ ተጠቅሷል። በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ክቡር ብርሃኑ ፀጋዬ፣ ጅቡቲ የስደተኞች መተላለፊያ ኮሪደር ከመሆኗ ጋር ተያይዞ ከዜግነት አገልግሎት ጋር የተያያዙ ስራዎች በከፍተኛ ትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ገልፀዋል። በድንበር አከባቢ የሚደረጉ ቁጥጥሮችም ጠበቅ ያሉና ኢትዮጵያን በሚመጥን መልኩ መሆን እንዳለበት ገልፀዋል። የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክብርት ሰላማዊት ዳዊት በምክክሩ የቀረበው ገለፃ በዘርፉ ያለውን ሁኔታውን በተሻለ መልኩ ለመገንዘብና የተሻለ መፍትሄ ለመስጠት የረዳ መሆኑን ገልፀዋል። ሰነድ አልባ ዜጎችን በተገቢው የመለየትና የጉዞ ሰነዶችን በወቅቱ እንዲደርሳቸው የማድረግ ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል። ከዜጎች ማጣራት ጋር እና ከድንበር ቁጥጥር ጋር ተያይዞ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ስርዓቱን የማዘመንና ወቅቱን በሚመጥን አግባብ እንዲደራጅ የማድረግ ስራ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል። የዓለማቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት የጂቡቲ ሀላፊ ታኒያ ፓሲፊኮ በዓለም አስከፊ ሁኔታን እየተጋፈጡ ካሉ ፍልሰተኞች ኢትዮጵያውያን ቀዳሚ መሆናቸውን በመግለፅ ስደተኞቹ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ በማድረግ ረገድ ተቋማቸው እያከናወነ ያለውን ጥረት ጠቅሰዋል።በቀጣይም ከፍልሰተኞች ሰነድና የማስመለስ ስራ ጋር በተያያዘ በትብብር እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል። ወ/ሮ ሰላማዊት በበኩላቸው ኢትዮጵያ ድርጅቱ እያከናወነ ላለው በጎ ተግባር ምስጋና በማቅረብ ቀጣይ ለሚሰሩ ስራዎች የአለማቀፉ ድርጅት ድጋፍ እንዳይለይ ጠይቀዋል። በዋና ዳይሬክተሯ የተመራው ልዑክ በጅቡቲ ጊዚያዊ መጠለያ የሚገኙ ዜጎችን በአካል ተገኝቶ የተመለከተ ሲሆን በነፃ የንግድ ቀጠና እና ወደብ አከባቢ ያሉ እንቅስቃሴዎችንም ጎብኝቷል። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት __ Telegram:-https://t.me/Icsofficialservice Facebook: https://www.facebook.com/ethiservice TikTok: https://vm.tiktok.com/ZM622h9yg/

👉ማሳሰቢያ: እባክዎን ጥያቄውን ካቀረቡ በኋላ በ 3 ሰዓታት ውስጥ ትክክለኛውን ክፍያ መፈጸምዎን ያረጋግጡ ። ክፍያ ከፈጸሙ በኋላ በ 2 ሰዓት ውስጥ ምንም የኤስኤምኤስ ወይም የኢሜል ማረጋገጫ ካላገ
👉ማሳሰቢያ: እባክዎን ጥያቄውን ካቀረቡ በኋላ በ 3 ሰዓታት ውስጥ ትክክለኛውን ክፍያ መፈጸምዎን ያረጋግጡ ። ክፍያ ከፈጸሙ በኋላ በ 2 ሰዓት ውስጥ ምንም የኤስኤምኤስ ወይም የኢሜል ማረጋገጫ ካላገኙ እባክዎን በዚህ ኢሜይል አድራሻ: support@ethiopianpassportservices ያግኙን። gov.et ስልክ ቁጥር፡ 8133 በክፍያ ማዘዣ ብቻ መክፈል ተቀባይነት አለው (በቀጥታ ገንዘብ ማስገባት እና ወደ ሂሳብ ማስተላለፍ ተቀባይነት የለውም) 👉N.B : Please ensure that you make the exact payment within 3 hours after making the request order.If you do not get any SMS or email confi rmation in 2 hours after making the payment, please contact us by this email address:support@ethiopianpassportservices.gov.et Phone Number : 8133 Only payment through payment order is acceptable (direct depositing and transferring a payment to the account is not acceptable) https://t.me/Icsofficialservice

⭕️ ፓስፖርት ለማሰደስ እና አዲስ አገልግሎት ፈላጊዎች በሙሉ:- ⭐️@PassportOnlineOrder_bot 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ 1️⃣. አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት - ❖ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ - ❖ የልደት ካርድ - ❖ ስልክ ቁጥር 2️⃣. ለማሳደስ -❖ ጉርድ ፎቶግራፍ -❖ ፓስፖርት ኮፒ -❖ ስልክ ቁጥር 3️⃣. የጠፋ / የተሰረቀ ለማውጣት -❖ የቀበሌ መታወቂያ -❖ ጉርድ ፎቶግራፍ -❖ የፖሊስ ማስረጃ ደብዳቤ -❖ ስልክ ቁጥር 4️⃣. ከ18 ዓመት በታች -❖ የወላጅ መታወቂያ -❖ የልጅ የልደት ካርድ -❖ ስልክ ቁጥር 5️⃣. እድሜ ለማስተካከል -❖ የልደት ካርድ -❖ ጉርድ ፎቶግራፍ -❖ ፓስፖርት ኮፒ -❖ ስልክ ቁጥር 6️⃣. ስም ለመቀየር ውይም ለማስተካከል -❖ ጉርድ ፎቶግራፍ -❖ ፓስፖርት ኮፒ -❖ የፍርድ ቤት ወረቀት -❖ ስልክ ቁጥር 🔴ወረፋ ለማስያዝ ከታች ባለው user name ይላኩልን:- 📩 ⭐️t.me/ethiopia_passport Official channel   👇👇👇 https://t.me/Icsofficialservice t.me/PassportOnlineOrder_bot

Repost from ICS DIGITAL INVEA
ከ7️⃣8️⃣7️⃣6️⃣ ስለ ሰነድዎ ዝግጁነት አጭር የጽሁፍ መልዕክት ከደረስዎ ማንነትዎን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ እና ያመለከቱበትን መረጃ በመያዝ እንዲገኙ በትህትና እንጠይቃለን። If you rec
ከ7️⃣8️⃣7️⃣6️⃣ ስለ ሰነድዎ ዝግጁነት አጭር የጽሁፍ መልዕክት ከደረስዎ ማንነትዎን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ እና ያመለከቱበትን መረጃ በመያዝ እንዲገኙ በትህትና እንጠይቃለን። If you receive a text message from 7876 alerting you of your document's readiness for collection, kindly ensure you bring a valid ID as well as a print out of your application. — ✅የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ✅ ለተሻለ ለውጥ እንተጋለን!!🏪 ⬇️⬇️ ✅𝑰𝒎𝒎𝒊𝒈𝒓𝒂𝒕𝒊𝒐𝒏 𝒂𝒏𝒅 𝑪𝒊𝒕𝒊𝒛𝒆𝒏𝒔𝒉𝒊𝒑 𝑺𝒆𝒓𝒗𝒊𝒄𝒆 𝑶𝒇𝒇𝒊𝒄𝒊𝒂𝒍𝒔️ ❤️Official Telegram Channel ⬇️⬇️ ✅https://t.me/ethiopia_passportservice https://t.me/Icsofficialservice ✅Tiktok https://vm.tiktok.com/ZM622h9yg/ ✅ Join our chat community ✅https://t.me/Ics_ethiopiaservice

አስቸኳይ ፓስፖርት ለማውጣት፡ 👉 የህክምና ማስረጃ 👉 የትምህርት ዕድል ማስረጃ 👉 ለመንግስት ስራ ጉዳይ ለስብሰባ፣ ለወርክሾኘ 👉 ጊዜው ያላለፈ የመኖሪያ ፈቃድ ያለው ለባል/ለሚስት/ለልጅ 👉
አስቸኳይ ፓስፖርት ለማውጣት፡ 👉 የህክምና ማስረጃ 👉 የትምህርት ዕድል ማስረጃ 👉 ለመንግስት ስራ ጉዳይ ለስብሰባ፣ ለወርክሾኘ 👉 ጊዜው ያላለፈ የመኖሪያ ፈቃድ ያለው ለባል/ለሚስት/ለልጅ 👉 ለአስመጭና ላኪ /ከፍተኛ ግብር ከፋይ/ 👉 ፓስፖርት ላይ ጊዜው ያላለፈ የተመታ ቪዛ ካለ /ለማሳደስ/ ከእነዚህ ሰነዶች በአንዱ ዋናው ቢሮ በአካል በመገኘት ብቻ የተሟላ ማስረጃ በመያዝ በአስቸኳይ መስተናገድ የሚቻል ሲሆን ክፍያም የሚከፈለው በቢሯችን ብቻ መሆኑን አውቃችሁ በተለያየ ሶሻል ሚዲያ አስቸኳይ ፓስፖርት እናወጣለን ከሚሉ ህገወጦች ራሳችሁን እንድትጠብቁ እና በኦን ላይን ምንም አይነት አስቸኳይ ፓስፖርት የማንሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ https://t.me/Icsofficialservice https://t.me/ethiopia_passportservice https://www.facebook.com/ethiservice https://t.me/Digitalinveaics https://vm.tiktok.com/ZM622h9yg/ https://facebook.com/groups/407755744744039/

ፖስፖርት እንድትወስዱ በፅሁፍ መልዕክት ደርሷችሁ ፓስፓርታችሁን በተለያየ ምክንያት በቀጠሮ ቀናችሁ ተገኝታችሁ መውሰድ ያልቻላችሁ ተገልጋዮች ዘወትር ከሰኞ እስከ ቅዳሜ 3:00-9:00 ሰዓት ብቻ ከላይ
ፖስፖርት እንድትወስዱ በፅሁፍ መልዕክት ደርሷችሁ ፓስፓርታችሁን በተለያየ ምክንያት በቀጠሮ ቀናችሁ ተገኝታችሁ መውሰድ ያልቻላችሁ ተገልጋዮች ዘወትር ከሰኞ እስከ ቅዳሜ 3:00-9:00 ሰዓት ብቻ ከላይ በወጣው የፊደል ተራ ቀናችሁ መሰረት ጎተራ በሚገኘው አዲስ ቢሯችን በመገኘት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት እና ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን፡፡ This notice is for customers who have received a text message to pick up their passports but were unable to pick up their passports on the appointment day for various reasons. You are welcome to pick up your passports at our new office at our new Gotera Immigration office from Monday to Saturday only from 9AM to 3:00PM according to your assigned alphabetized day listed above. When you arrive, it is necessary that you bring a valid ID and print out of your application. — Telegram:- https://t.me/Icsofficialservice Facebook:- https://www.facebook.com/ethiservice Digitalinvea:- https://t.me/Digitalinveaics Tiktok:- https://vm.tiktok.com/ZM622h9yg/

ጅማ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን በ7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን ጅማ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ
ጅማ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን በ7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን  ጅማ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት __የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት __ ✅የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት     ✅ ለተሻለ ለውጥ እንተጋለን!!🏪                  ⬇️⬇️ ✅𝑰𝒎𝒎𝒊𝒈𝒓𝒂𝒕𝒊𝒐𝒏 𝒂𝒏𝒅 𝑪𝒊𝒕𝒊𝒛𝒆𝒏𝒔𝒉𝒊𝒑 𝑺𝒆𝒓𝒗𝒊𝒄𝒆 𝑶𝒇𝒇𝒊𝒄𝒊𝒂𝒍𝒔️ ❤️Official Telegram Channel                     ⬇️⬇️ ✅https://t.me/ethiopia_passportservice https://t.me/Icsofficialservice ✅Tiktok https://vm.tiktok.com/ZM622h9yg/ ✅ Join our chat community ✅https://t.me/Ics_ethiopiaservice

#PASSPORT online service #ቀጠሮ ማስያዝ ለምትፈልጉ ብቻ። ☞አዲስ ፖስፖርት አመልካቾች/New Passport ☞ ፖስፖርት ለማደስ/Expired Passport ☞የተበላሸ/ Damaged Passport ☞ለልጆች/ Applicant Under 18 ☞የጠፋ ፓስፖርት/Lost/Stolen Passport. 👇username T.me/IcsService 👇Channel https://t.me/Digitalinveaics

ጅግጅጋ (1).pdf6.03 KB

ጅማ ታህሳስ 06.pdf2.53 MB

ጅማ፣ ህዳር፣ 23.pdf1.40 MB

የትንሣኤ ሎተሪ ወጣ ! የትንሣኤ ሎተሪ ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ 15/ 2014 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት የወጡት የ
+1
የትንሣኤ ሎተሪ ወጣ ! የትንሣኤ ሎተሪ ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ 15/ 2014 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሆነዋል ፦ 1ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር 0337949 2ኛ. 2,500,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር1202412 3ኛ. 1,250,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር 0674207 4ኛ. 600,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር 0765249 5ኛ. 300,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር 0554605 6ኛ 150,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር1127709 7ኛ.100,000 ብር የሚያስገኘው የ7ኛ ዕጣ ቁጥር 1750931 8ኛ. 18 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው 3,000 ብር የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 24699 9ኛ. 18 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 74363 10ኛ.180 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 600 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 1684 11ኛ. 180 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 300 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 0538 12ኛ. 180 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 150 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 3850 13ኛ. 1,800 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 120 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 534 14ኛ. 1,800 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 90 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 687 15ኛ 18,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር45 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር 50 (የማስተዛዘኛ ዕጣ) ደግሞ 1 ቁጥር በመሆን ወጥቷል፡፡ ምንጭ፦ የብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር @ethio_sun1

Workxon meating
+2
Workxon meating