270
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
በተለመደው የትምህርት ቤታችን መርኀ ግብር መሰረት ዘወትር አርብ ትምህርት የሚኖረን ለግማሽ ቀን ነው።ይህም እለተ አርብ በሚኖረን የከሰአት በኋላ መርኀ ግብር ያለፈውን ሳምንት ትምህርት ለመገምገም እንዲሁም ለቀጣይ ሳምንት የሚኖረንን ትምህርት በተሻለ ለማስተማር ከመምህራን ጋር የምንወያይበት ነው።
ውድ ወላጆቻችን እንኳን ለ2016 የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ በ14/01/2016 ትምህርት መጀመራችን ይታወቃል ሆኖም ግን አብዛኛው ተማሪ አልመጣም መርኀግብሮቻችንን በአግባቡ ማከናወን እንድንችል ወላጆች ተገቢውን የመማሪያ ቁሳቁስ በሟሟላት ከሰኞ ጀምሮ እንድትልኩ እናሳስባለን
