270
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
በተለመደው የትምህርት ቤታችን መርኀ ግብር መሰረት ዘወትር አርብ ትምህርት የሚኖረን ለግማሽ ቀን ነው።ይህም እለተ አርብ በሚኖረን የከሰአት በኋላ መርኀ ግብር ያለፈውን ሳምንት ትምህርት ለመገምገም እንዲሁም ለቀጣይ ሳምንት የሚኖረንን ትምህርት በተሻለ ለማስተማር ከመምህራን ጋር የምንወያይበት ነው።
ውድ ወላጆቻችን እንኳን ለ2016 የትምህርት ዘመን አደረሳችሁ በ14/01/2016 ትምህርት መጀመራችን ይታወቃል ሆኖም ግን አብዛኛው ተማሪ አልመጣም መርኀግብሮቻችንን በአግባቡ ማከናወን እንድንችል ወላጆች ተገቢውን የመማሪያ ቁሳቁስ በሟሟላት ከሰኞ ጀምሮ እንድትልኩ እናሳስባለን
