cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡

Show more
Advertising posts
41 912
Subscribers
-1224 hours
-727 days
-35130 days
Posts Archive
Photo unavailableShow in Telegram
በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በዘንዘልማ ካምፓስ ሰሞኑን ማታ ማታ ሲቪል የለበሱ ሰዎች ተኩስ ከፍተው እንደነበር የግቢው ተማሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል። አንድ የዘንዘልማ ካምፓስ ተማሪ ጥር 15 ቀን 2016 ዓ/ም ምሽት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ በግቢያቸው ተኩስ ተከፍቶ እንደነበር ገልጿል። በአካባቢው የቦንብ ፍዳታም እንደነበር ጠቁሟል። ይኸው ተማሪ " በዘንዘልማ ካምፓስ ተኩስ አዲሳችን አልነበረም " ሲል ገልጾ ከትላንት በስቲያ በአጥር ዘለው የገቡ አካላት ጥይት እየተኮሱ እስከ ዋና መግቢያ በር መሄዳቸውን ጠቁሟል። " የገባነው ‘ግቡ’ ተብሎ ነው፤ ብዙ ተማሪ የለም። ወደ 100 ብንሆን ነው " ሲልም አክሏል። ተኩስን ኖርማል ሲቪል ልብስ የለበሱ ሰዎች መክፈታቸውን ነው የተናገረው። ጥር 16 ቀን 2016 ዓ/ም በተጨማሪ ማብራሪያ የሰጠ አንድ የግቢው ተማሪ ፤ በዘንዘልማ ያለው ሁኔታው ስለሚያሰጋ ወደ ዋናው ካምፓስ መሄዱንና የቀሩት ጓደኞቹ በሁኔታው መጨነቃቸውን እንደገለፁለት ተናግሯል። " እስከ 18 ድረስ ግቢውን ለቃችሁ ውጡ " የሚል ወረቀቶችም መበተኑን ከጓደኞቹ ዘንድ እንደሰማ በመግለፅ ያለንበትን ሁኔታ የሚመለከተው አካል ይወቅልን ብሏል። የዩኒቨርሲቲው ሁነኛ አካል ጉዳዩን በተመለከተ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፤ ጉዳዩን #እንዳልሰሙና አጣርተው ምላሽ እንደሚሰጡ ቢገልጹም፣ በድጋሚ ሲደወልና የፅሑፍ መልዕክት ቢላክላቸውም ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም። ፨ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን የመግቢያ ቀን የመግቢያ ቀኑ ሊደርስ 3 ቀን ሲቀረው ዛሬ ላልተወሰነ ጊዜ ያራዘመ መሆኑን ማሳወቁ ይታወቃል። [ዘገባው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ነው] ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Show all...
👍 7 4😢 2
Photo unavailableShow in Telegram
#ተራዝሟል #WolaitaSodoUniversity በ2016ዓ.ም ወደ ወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ የሬሚድያል ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 23-24/2016 የነበረዉ ወደ የካቲት 07 - 08 /2016 ዓ.ም. የተራዘመ መሆኑን ዩንቨርሲቲው ዛሬ አሳውቋል፡፡ 💥ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ስትሄዱ 1. የ8ኛ ክፍል ስርተፍክት: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናዉን እና ፎቶ ኮፒ ይዛችሁ እንድትመጡ፤ 2. አንሶላ፣ብርድልብስ፣ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል፡፡ ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Show all...
👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 8😁 6 2
በታጣቂዎች መንገድ ላይ “እየተዘረፍን” እና እየተንገላታን ነው ሲሉ ተማሪዎች ለአዲስ ማለዳ ተናገሩ ቅዳሜ ጥር 18 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) ታጣቂዎቹ “ተማሪዎች ወደ ተቋማት እንዳይገቡ ብለን ነበር፤ አንድ ዩኒቨርሲቲዎቹ ላይ ችግር ቢፈጠር የምትጎዱት እናንተ ናቹ፤ ለዚህ ነው የምንመልሳቹ” ሲሉ ለተማሪዎች መናግራቸውን አዲስ ማለዳ ሰምታለች። - በዚህ ሳምንት ጥር 15 ቀን 2016 ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ዘንዘልማ ካምፓስ ተኩስ ተከፍቶ እንደነበር ምንጮች ለአዲስ ማለዳ ገልጸዋል። - ለአዲስ ማለዳ ሃሳባቸውን የሰጡ ተማሪዎች እንደገለጹት ታጣቂዎቹ “ተማሪዎች እና መምህራን እንዲያልፉ አይፈልጉም”። - መንገድ ላይ መኪናውን ያስቆሙት ታጣቂዎች ግን ቦርሳውን በመፈተሽ ማስረጃዎቹ በሙሉ ከፊቱ ለፊቱ ቀደው እንደጣሉበት ለአዲስ ማለዳ ገልጾ...ሙሉውን ለማንበብ https://addismaleda.com/archives/36062 ___ ትክክለኛውን የአዲስ ማለዳ ሶሻል ሚዲያ በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ Telegram ➲ t.ly/SOXU Facebook ➲ t.ly/flx8 YouTube ➲ t.ly/vSgS Twitter ➲ t.ly/mxA Website ➲ www.addismaleda.com
Show all...
👍 16😢 10 4👎 2
Photo unavailableShow in Telegram
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል። 💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን። ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ። Remedial Mathematics 👇 https://t.me/ATC_EUEE/78?single የኢንትራንስ Maths G9-12👇 https://t.me/ATC_EUEE/79 በ100 ብር ብቻ👇 https://t.me/muedu
Show all...
😐 5👍 4 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students ! ✅STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹 ⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ? ታዲያ ምን ይጠብቃሉ ❔ ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን። ⭐️ 100% Application and Visa Success rate ! ✅ Requirements for undergraduate students: 1. Passport, 2. High school transcripts, 3. Grade 10 & 12 Matric result. ✅ Requirements for Masters Students : 1. Passport, 2. Bachelor degree certificate, 3. Student Copy. ⭐ Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.  ✅ ለበለጠ መረጃ : - 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 /+393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 2👎 1 1
ለግል ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ኦን ላይን ምዝገባን አስመልክቶ ገለጻ ተሰጠ። (ቀን ጥር 17/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ፈተና ምዘናና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የ2016 ዓ/ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ኦላይን ምዝገባን አስመልክቶ ለግል ትምህርት ቤት ርዕስ መምህራን ገለጻ ሰጠ። የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር  ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ፈተና ምዘናና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ዲናኦል ጫላ በምዝገባው ሂደት ዙሪያ እና ለምዝገባው በሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ የማስፈፀሚያ ሰነድ አቅርበው ወይይት የተካሄደ ሲሆን ተሳታፊዎች ላነሷቸው ጥያቄዎችና ለሰጧቸው አሰተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ምዝገባው ከ21/5/2016 ዓ.ም እስከ 06/6/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚከናወን ያገኘነው መረጃ ያሳያል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- [email protected] Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Show all...
👍 14
የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ በትምህርት ጥራት ፣ በምግብ እና አካባቢ ጽዳት ጉዳዮች ላይ በተማሪዎች ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ቅሬታ ቀረበበት ዩኒቨርስቲዉ ጉድለቶችን ለሟሟላት እየሰራሁ ብሆንም የበጀት እጥረት ገጥሞኛል ብሏል የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ተወካዮች በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰዉ ሀብት ፣ ልማት ስራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ፤ ዩኒቨርስቲዉ በተለያዩ ዘርፎች ችግሮች እንዳሉበት ቅሬታ አቅርበዋል። በትምህርት ጥራት መጓደል ፣ በምግብ አቅርቦት ፣ በህክምና አገልግሎት አለመሟላትና በአካባቢ ጽዳት ጉዳዮች ላይ ዩኒቨርስቲዉ በተማሪዎች ቅሬታ እንደቀረበበት ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ሰምቷል። የተማሪዎች የማደሪያ ቦታዎችም ምቹ እንዳልሆኑ እና የቤተ ሙከራ እና የተግባር ትምህርት ላይ ተማሪዎች ቅሬታ ያነሱባቸዉ ሌሎች ጉዳዮች ናቸዉ። ከተማሪዎች ቀርቧል በተባለዉ ቅሬታ ዙሪያ ብስራት ዩኒቨርስቲዉን አነጋግሯል። የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ በድሩ ሂሪጎ ለጣቢያችን እንደተናገሩት ዩኒቨርስቲዉ የቀረቡበትን ቅሬታዎች ለማረም እንደሚሰራ አንተዉ የበጀት እጥረት ግን ፈተና እንደሆነበት ገልጸዋል። በተለይም በዩኒቨርስቲው ዋና ካምፓስ ረጅም አመታትን ያስቆጠሩ ህንጻዎች ያሉበት በመሆኑ እድሳት የማድረግ የረጅም ጊዜ እቅድ ቢኖረዉም የበጀት እጥረቱ እንዳላስቻለዉ ተናግረዋል። በምግባ ጉዳይም ዩኒቨርስቲዉ በዋጋ ንረት መቸገሩን ገልጸዉ ፤ ለተማሪዎች የቀን ምገባ በነፍስወከፍ 22 ብር የሚመድብ ሲሆን ይህም ተመጣጣኝ እንዳልሆነ አንስተዋል። የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ለተነሳበትም ቅሬታ ተማሪዎች ያለዉን ነባራዊ ሁኔታ ይረዱልኝ ማለቱን የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ በድሩ ሂሪጎ ጨምረው ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል። @Addis_news
Show all...
👍 10🤣 2😭 1
Photo unavailableShow in Telegram
ለጥናትና ምርምርዎ እገዛ ይፈልጋሉ?     አዎ ከሆነ መልስዎ! በመንግስትም ሆነ በግል ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በዲፕሎማ፣ዲግሪ እና በማስተርስ ፕሮግራም ለምትማሩ እና ትምህርታችሁን ጨርሳችሁ የምርቃት ጊዜያችሁን በጉጉት ለምትጠብቁ ሁሉ ስለ ጥናትና ምርምር በቂ እዉቀትን በመያዝ የመመረቂያ ፅሁፋችሁን ተመራጭ እና ተወዳጅ አድርጋችሁ በመስራት በጥሩ ዉጤት ትመረቁ  ዘንድ እናግዝዎታለን፡ If you need support related to:     1 Assignment / አሳይመንት 2 Research / ሪሰርች 3 Proposal / ፕሮፖዛል 4 Term Paper /  ተረም ፔፐር 5 Case study/ ኬዝ ስተዲ 6 Article Review 7  Mini research 8  Business plan 9  Environmental impact assessment [EIA] Any other Questions Contact us via @ResearcherETH @ResearcherETH @ResearcherETH
Show all...
👍 7👎 3 1😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
#JimmaUniversity በ2016ዓ.ም የት/ት ዘመን በጅማ ዩኒቨርስቲ ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) ትምህርት በመደበኛ ፕሮግራም ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ 👉ምዝገባችሁ በመጪው ጥር 27 - 28/2016ዓ.ም በዩኒቨርስቲው በተመደባችሁባቸው ካምፓሶች ማለትም የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች በአጋሮ ካምፓስ (አጋሮ ከተማ ላይ) እና የሶሻል ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች ደግሞ በጅማ ግብርና እና እንስሳት ሕክምና ኮሌጅ (ጅማ ከተማ ላይ) እንደሚካሄድ እየገለጽን ለምዝገባ ስትቀርቡ የሚከተሉትን መረጃዎች አሟልታችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን፤ 1. የ12ኛ ክፍል ኦሪጅናል የት/ት ማስረጃ ከአንድ ኮፒ ጋር 2. ለመታወቂያ የሚሆን ጉርድ ፎቶግራፍ 3. ብርድልብስ፤ አንሶላ፤ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 8 1
Photo unavailableShow in Telegram
#WolaitaSodoUniversity በ2016 ዓ.ም. ወደ መላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሜዲያል/የማሻሻያ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ👉 ከጥር 23-24/2016 ዓ.ም. ለሁለት ተከታታይ ቀናት ብቻ መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀስዉ ጊዜ ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ዩኒቨርሲቲዉ የማያስተናግድ መሆኑን እናሳስባለን፡፡ 💥ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ስትሄዱ 1. የ8ኛ ክፍል ስርተፍክት: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናዉን እና ፎቶ ኮፒ ይዛችሁ እንድትመጡ፤ 2. አንሶላ፣ብርድልብስ፣ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል፡፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል። 💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን። ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ። Remedial Mathematics 👇 https://t.me/ATC_EUEE/78?single የኢንትራንስ Maths G9-12👇 https://t.me/ATC_EUEE/79 በ100 ብር ብቻ👇 https://t.me/muedu
Show all...
1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 7 2🥰 2
Photo unavailableShow in Telegram
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ከዚህ ዓመት ጀምሮ የኬጂ ተማሪዎች እንግሊዝኛ እንዳይማሩ ከልክሏል በከተማዋ የሚገኙ የመንግስት የግል ትምህርት ተቋማት የኬጂ ተማሪዎች እንግሊዝኛ እንዳይማሩ ክልከላ መጣሉ ተሰምቷል። የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ምንም እንኳን ክልከላውን በሁሉም ትምህርት ቤቶች እንዲሆን ቢልም የግል ትምህርት ተቋማት በድብቅ ለተማሪዎቻቸው እየሰጡ መሆኑን ለካፒታል የደረሰው መረጃ ያመላክታል።  ክልከላው ከተጣለ 2 ወር ገደማ መሆኑን የሚናገሩት መምህራን እና የተማሪ ወላጆች የግል ትምህርት ተቋማት ከመንግሥት የሚለያቸው ተጨማሪ ትምህርቶችን ሲሰጡ እንደሆነና ለዚህም ሲባል የተለያዩ ቋንቋዎችን በትምህርት ስርዓት ዉስጥ አካተዋል ብለዋል። የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በሰጠዉ ትዕዛዝ አሁን ላይ የመንግስት ትምህርት ተቋማት ለኬጂ ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ትምህርትን መስጠት ማቆማቸው ለማወቅ ተችሏል። ትምህርት ሚኒስቴር የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister
Show all...
👍 9 1🤪 1
" የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ መራዘሙን አስታወቀ። በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመፈተን የምዝገባ ጊዜው ጥር 08/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጥር 15/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ መጠቀሱ የሚታወሰ ነው። ይሁን እንጂ ትምህርት ሚኒስቴር በተፈታኞች ጥያቄ መሰረት የምዝገባ ጊዜው እስከ ጥር 20/2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል። ሌሎች ሁኔታዎች ግን ቀደም ሲል በተገለጸው አግባብ የሚከናወኑ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል ፦ https://t.me/tikvahethiopia/84290?single @tikvahethiopia
Show all...
👍 11👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 3 2
#የሥነ_ዜጋ እና #ሥነ_ምግባር ትምህርት ከ12ተኛ ክፍል #ፈተና እንዲወጣ ተደረገ‼️ ትምህርት ሚኒስቴር የ12ተኛ ክፍል ፈተና ላይ ከሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች ውስጥ የሥነ ዜጋ እና ሥነ ምግባር ትምህርትን ሲያስወጣ፣ በአንጻሩ የኢኮኖሚክስ ትምህርት በማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ውስጥ ተካተተ። በዚህ ዓመት በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ላይ አዲስ ሥርዓተ ትምህርት መተግበር የጀመረው ትምህርት ሚኒስቴር፤ የ12ተኛ ክፍል የፈተና ዝርዝር ላይ ለውጥ ማድረጉን ያሳወቀው ሐሙስ ጥር 9/2016 በጻፈው ደብዳቤ ነው። በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት ዓይነቶች ፈተናው እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡ #የተፈጥሮ_ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት #የማኅበራዊ_ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የተፃፈው ሰርኩላር፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዝግጅትንም ያብራራል። የ12ተኛ ክፍል ፈተና ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ የሚሰጠውን ትምህርት የሚያካትት ሲሆን፣ ዘንድሮ ግን የኢኮኖሚክስ ትምህርት ፈተና የሚወጣው ከ12ተኛ ክፍል ብቻ እንደሆነ ትምህርት ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ ላይ ጠቅሷል። ኩረጃን እና የፈተና ስርቆትን ለመከላከል በጥብቅ ቁጥጥር ውስጥ ከ2014 ዓ.ል. ጀምሮ በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ መሰጠት የተጀመረው የ12ተኛ ክፍል ፈተና፤ ባለፉት ዓመታት እጅጉን ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች የሚያልፉበት ሆኗል። የዘንድሮው የ12ተኛ ክፍል ፈተና መቼ ሊሰጥ እንደታሰበ ጥያቄ የቀረበላቸው የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ፤ “አሁን ከክልሎች ጋር ምክክር እያደረግን ነው። በቅርቡ እናሳውቃለን” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 11🤔 5 1
Photo unavailableShow in Telegram
የፈጠራ ውጤቶች አውደ-ርዕይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተከፍቷል። በማኑፋክቸሪንግ፣ ግብርና እና ጤና ዘርፎች ላይ ትኩረት ያደረጉ ከ30 በላይ የፈጠራ ውጤቶች በአውደ-ርዕዩ ለዕይታ መቅረባቸው ተገልጿል። በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ ስድስት ኪሎ ካምፓስ የተከፈተው አውደ-ርዕይ እስከ ነገ ጥር 15/2016 ዓ.ም ለጎብኚዎች ክፍት ሆኖ ይቆያል። @tikvahuniversity
Show all...
👍 1 1
Photo unavailableShow in Telegram
በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ያላደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች በቅርቡ ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እንደሚያደርጉ ገለፁ፡፡ የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎቸ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ለተመደቡላቸው ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አለማድረጋቸው ይታወቃል፡፡ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከሪሚዲያል ተማሪዎች የደረሱትን በርካታ ጥያቄዎች ተከትሎ፤ የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የህዝብና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሮችን አናግሯል፡፡ በዚህም የትምህርት ተቋማቱ "በቅርቡ ጥሪ እንደሚያደርጉ" የአራቱም ዩኒቨርሲቲዎች የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሮች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል፡፡ የተማሪዎቹ መግቢያ ቀን ላይ ውሳኔ ያለተደረሰ መሆኑን የገለፁት ዳይሬክተሮቹ፤ በቅርቡ ጥሪ እንደሚደረግና እስከዛው ተማሪዎቹ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጠይቀዋል፡፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ፣ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሌሎች ለ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ያላደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው፡፡ @tikvahuniversity
Show all...
👍 7
Photo unavailableShow in Telegram
#BongaUniversity በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ በ2016 ዓ.ም ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣ ➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ ስድስት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ። @tikvahuniversity
Show all...
👍 2 1
Photo unavailableShow in Telegram
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል። 💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን። ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ። Remedial Mathematics 👇 https://t.me/ATC_EUEE/78?single የኢንትራንስ Maths G9-12👇 https://t.me/ATC_EUEE/79 በ100 ብር ብቻ👇 https://t.me/muedu
Show all...
👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 1 1
Photo unavailableShow in Telegram
ከጸጥታ ሁኔታዎች ጋር በተያያዘ የፓን አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ የማቋቋም ሂደት መዘግየቱ ተነገረ። በርካታ የአፍሪካ ወጣቶችን በፓን አፍሪካ መርህ ለማስተሳሰርና የአፍሪካን ችግር በአፍሪካዊያን ለመፍታት ከተያዙት የአህጉሪቱ ትላላቅ ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የፓንአፍሪካኒዝም ዩኒቨርሲቲ በ2010 ዓ.ም በትግራይ ክልል አድዋ ከተማ ለመገንባት እቅድ ተይዞ የመሰረተ ድንጋይ መጣሉ የሚታወስ ነው፡፡ ለመሆኑ የዚህ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ከምን ደረሰ ሲል #መናኽሪያ_ሬድዮ የጠየቃቸው የኒው ሆራይዘን ፎር ፓን አፍሪካኒዝም ድርጅት ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ህይወት አዳነ ግንባታው በሚከናወንበት ትግራይ ክልል ባለፉት ዓመታት የነበረው ጦርነትና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ተዳምረው ስራው በሚፈለገው ልክ አለመከናወኑን ገልጸዋል፡፡ ኒው ሆራዘን ፎር ፓን አፍሪካኒዝም ድርጅት እንደ ግብረሰናይ ድርጅት ከግንባታው ጋር በተያያዘ አስፈላጊው ሂደት ዳግም እንዲጀምር ከአፍሪካ ህብረትና ከሚመለከታቸው የመንግስት ተቋማት ጋር ተከታታይ ውይይቶች ማድረጉን ገልጸው ግንባታው ግን በዚህ ቀን ይጀምራል ለማለት የሚያስችል መረጃ እንደሌላቸው ተናግረዋል፡፡ በትግራይ ክልል ያለው የጸጥታ ሁኔታ አንጻራዊ ሰላም ያለበት በመሆኑ ስራዎች በቶሎ ተጀምሮ የአፍሪካዊያንን ህልም የማየት ውጥን እንዲሰምርም ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ተገቢውን ትኩረት ሊሰጡት ይገባል ተብሏል፡፡ [ዘገባው የመናኸሪያ ሬዲዮ ጣቢያ ነው] ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 11 1
#TVTI የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የመውጫ ፈተና ጥር 27 እና 28/2016 ዓ.ም ይሰጣል። ለ2ኛ ጊዜ የመውጫ ፈተና ለሚወስዱ የተቋሙ ተማሪዎች ፈተናው ጥር 17 እና 18/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ የነገረ ሲሆን "ከተቋሙ ውጪ በሆነ ምክንያት" ፈተናው በተባለው ጊዜ እንደማይሰጥ ኢንስቲትዩቱ ገልጿል። በዚህም ፈተናው የሚሰጥበት ግዜ ወደ ጥር 27 እና 28/2016 ዓ.ምመተላለፉ ተመላክቷል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል። 💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን። ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ። Remedial Mathematics 👇 https://t.me/ATC_EUEE/78?single የኢንትራንስ Maths G9-12👇 https://t.me/ATC_EUEE/79 በ100 ብር ብቻ👇 https://t.me/muedu
Show all...
👍 3👎 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 4 1
በትምህርት ቤቶች የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ያለ እድሜ የሚከሰት እርግዝናን ለመከላከል መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ በተለያዩ ጊዜያት ያለ እድሜ የሚከሰት እርግዝናን ተከትሎ የተለያየ የጤና ጉዳት ደረሰ ሲባል ይሰማል፡፡ በተለይም በትምህርት ቤቶች ተመሳሳዩ ጉዳይ በተደጋጋሚ ጊዜ እንደሚከሰት ይነገራል፡፡ መናኸሪያ ሬዲዮም በተማሪዎች ላይ የሚከሰተውን ያለ እድሜ እርግዝና ለመከላከል ምን እየሰራ ነው ሲል የአዲስ አበባ ጤና ቢሮን ጠይቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በምላሻቸው በትምህርት ቤቶች ውስጥ ባሉ የጤና ባለሙያዎች አስፈላጊውን አገልግሎት በመስጠት ያለ እድሜ የሚከሰት እርግዝናን ለመከላከል እየተሰራ ነው ያሉ ሲሆን፤ አሁንም ግን አጠናክሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን አመላክተዋል፡፡   በትምህርት ቤቶች የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ማጠናከር መሰል ችግሮች እንዳይከሰቱ ብሎም ለሌሎች የጤና ችግሮች መፍትሄ ለመስጠትም አስፈላጊ መሆኑን የገለጹት ዶክተር ዮሐንስ፤ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶች እንደሚሰጡም ጠቁመዋል፡፡ ቢሮው በትምህርት ቤቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ቢሆንም የተሰሩ ሥራዎች በቂ አለመሆናቸውንም ኃላፊው የገለጹ ሲሆን፤ ከተለያዩ አካላት ጋር ትብብር በመፍጠር እንደሚሰሩ አመላክተዋል፡፡ (መናኸሪያ ሬዲዮ) ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 5🔥 1🤔 1
Photo unavailableShow in Telegram
#WachemoUniversity በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ የ8ኛ ክፍል ስርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ አንድ 2 x 2 እና ሁለት 3x4 ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ። የምዝገባ ቦታ፦ ስማችሁ ከ A-H የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችና እና ስማችሁ ከ A-M የሚጀምር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በዋናው ካምፓስ የሚከናወን ሲሆን፤ ስማችሁ ከ I-Z የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችና እና ስማችሁ ከ N-Z የሚጀምር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባችሁን የምታደርጉት በዱራሜ ካምፓስ እንደሆነ ከዩኒቨርሲቲው ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 3 1🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል። 💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን። ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ። Remedial Mathematics 👇 https://t.me/ATC_EUEE/78?single የኢንትራንስ Maths G9-12👇 https://t.me/ATC_EUEE/79 በ100 ብር ብቻ👇 https://t.me/muedu
Show all...
👍 9👎 1
Photo unavailableShow in Telegram
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል። 💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን። ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ። Remedial Mathematics 👇 https://t.me/ATC_EUEE/78?single የኢንትራንስ Maths G9-12👇 https://t.me/ATC_EUEE/79 በ100 ብር ብቻ👇 https://t.me/muedu
Show all...
👍 3 2🔥 1
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም በሚሰጡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የትምህርት አይነቶች ላይ ውሳኔ አሳልፏል። በዚህም በሁለቱም የትምህርት መስኮች እያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች ፈተናው እንዲሰጥ ተወስኗል፡፡ የተፈጥሮ ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት የማኅበራዊ ሣይንስ፦ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊ፣ ኢኮኖሚክስ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የተፃፈው ሰርኩላር፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዝግጅትንም ያብራራል። በዚህም የኢኮኖሚክስ ፈተና ለ2016 ዓ.ም ከ12ኛ ክፍል ብቻ ፈተናው የሚዘጋጅ ሲሆን ሌሎች የትምህርት አይነቶች ከ9-11ኛ ክፍሎች በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት እንዲሁም የ12ኛ ክፍል በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት እንደሚሆን ያትታል። ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት ወደፊት ጥናት ተጠንቶ እስከሚለይ ድረስ በነበረው አሠራር መሠረት ውጤት ተደምሮ የሚገለጽ መሆኑንም ገልጿል። የፈተና አሰጣጡን በተመለከተ ለተማሪዎች፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን እና ለትምህርት ማህበረሰቡ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ከወዲሁ እንዲያውቁት እንዲደረግ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። Examtimeethiopia #ethiopia #ethiopian #ትምህርት #grade12 #Ethiopians #entranceexam #examtime #time #education #matric #Ethiopia
Show all...
👍 3 1