cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡

Show more
Advertising posts
41 686
Subscribers
-2524 hours
-847 days
-23430 days
Posts Archive
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የትምህርት ቢሮዎች የላከው ደብዳቤ፣ ጉዳዩ:- የ2016 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተናን ይመለከታል፤ በአጠቃላይ ትምህርት ሥርዓተ-ትምህርት ሪፎርም መሠረት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከ2016 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲሱ ሥርዓተ-ትምህርት መሠረት ወደ ሙሉ ትግበራ መግባቱ ይታወሣል፡፡ በዚህም መሠረት በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ተለይተው የመማር ማስተማር ሂደቱ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ በ2016 ዓ.ም በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችን መወሰን በማስፈለጉ በሁለቱም ዘርፎች ስድስት፣ ስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሆኑ እንደሚከተለው ተወስኗል፡፡ የተፈጥሮ ሣይንስ ♦️እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ባዮሎጅ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ የማህበራዊ ሣይንስ ♦️እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ታሪክ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ጅኦግራፊ እና ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ 👉 የፈተና ዝግጅትም:- 1. የኢኮኖሚክስ ፈተና ለ2016 ዓ.ም. ከ12ኛ ክፍል ብቻ ሲሆን ሌሎች የትምህርት አይነቶች ከ9ኛ-11ኛ በአሮጌው ስርአተ ትምህርት እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት ያጠቃልላል:: 2. ስኮላስቲክ አፕቲቲውድ ቴስት በነባሩ አሠራር መሠረት ውጤት ተደምሮ የሚገለጽ መሆኑን እናሳውቃለን። 3. የፈተና አሰጣጡን በተመለከተ ለተማሪዎች፣ ለወላጆች፣ ለመምህራን እና ለትምህርት ማህበረሰቡ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ከወዲሁ እንዲያውቁት እንዲደረግ እናሳስባለን። [ትምህርት ሚኒስቴር] Click ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 16👎 6👏 4😱 2 1
Photo unavailableShow in Telegram
#Update #WolloUniversity በወሎ ዩኒቨርስቲ በ2016 ዓም በ Remedial program አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የወሎ ዩኒቨርስቲ በ2016 ዓም በ Remedial program አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ጥር 16 እና 17/05/16 ዓም ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።በመሆኑም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ኮምቦልቻ ግቢ የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ደሴ ግቢ የተመደባችሁ መሆኑን እንገልፃለን።          ©ተማሪዎች ህብረት ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 3
ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለከተራ እና ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ። መልካም በዓል! Hordoftoota amantaa Kiristaanaa hundaaf baga ayyaana Cuuphatiin sin gahe. Ayyaana gaarii! @AAU_Info_Center
Show all...
🙏 7👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 4 2
Photo unavailableShow in Telegram
#Update ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ-ምረቃ እንዲሁም ለሪሚዲያል ተማሪዎች አውጥቶት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል፡፡ የተስተካከለ የምዝገባ ጊዜ፦ ➭ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም የ4ኛ ዓመት የህክምና ተማሪዎች (C2) እና በ2015 ዓ.ም መመረቅ የነበረባችሁ የጤና ሳይንስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ብቻ ➭ የካቲት 7 እና 8/2016 ዓ.ም የ2ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርትና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ነባር መደበኛ ተማሪዎች ➭ የካቲት 14 እና 15/2016 ዓ.ም የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ነባር ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ ነባር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አዲስ ገቢ የፍሬሽማን እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቦታ፦ ➢ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በየነበራችሁበት ካምፓስ ነው። ➢ በ2016 ዓ.ም የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ የተመደባችሁ አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በዋናው ግቢ ብቻ ነው። ➢ በ2016 ዓ.ም አዲስ የሪሚዲያል የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ስማችሁ ከ A-G የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችና እና ስማችሁ ከ A-H የሚጀምር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በቡሬ ካምፓስ የሚከናወን ሲሆን ስማችሁ ከተጠቀሱት ፊደላት ውጭ የሚጀምር ደግሞ በዋናው ካምፓስ የምትመዘገቡ ይሆናል። Note: በተለያየ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች የምትገቡበት ባች በሚመዘገቡበት ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 18😁 3 2🔥 1👏 1
Photo unavailableShow in Telegram
#BahirdarUniversity የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት በጊዚያዊነት ከትግራይ ክልል ዩኒቨርስቲዎች #ወደ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመድበው ቀሪ ኮርሶችን ሲወስዱ የነበሩ ተማሪዎች ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ #ቀድሞ ወደ ነበሩባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ መሆኑን በመግለጽ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ጥሪ እነኚህን ተማሪዎች የማይመለከት መሆኑን አሳስቧል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 5👎 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students ! Study in USA! 🇺🇸 ⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል ! ✅ No Prepayment ! ✨ Bachelor Degree ✈️ ⭐Fast ProcessQuality Service High Visa Ratio Limited Spot ! Take your spot early live your dream ! 🟡🟡Contact us : 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 / +393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 7😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
በነገው ዕለት ትምህርት የሌለ መሆኑን ስለማሳወቅ ለመንግስት እና ለግል ት/ቤቶች በሙሉ እለተ አርብ ጥር 10 ቀን 2016 ዓ.ም በከተራ በዓል ምክንያት መንገዶች ስለሚዘጋጉ በመንግስት እና በግል ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ለተማሪዎችና ለወላጆች መልእክት እንዲተላለፍላቸው እያሳወቅን የመንግስት ት/ቤት የተማሪ መጋቢ እናቶች በእለቱ ምግብ እንዳያዘጋጁ ከወዲሁ እንድታሳወቁ እናሳስባለን ፡፡ የአቃቂ ቃሊቲ ትምህርት ጽ/ቤት የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን @NATIONALEXAMSRESULT
Show all...
👍 11 4
#MekelleUniversity በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ፦ የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች በዓዲ ሐቂ ግቢ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ (አርዲ) ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣ አራት 4x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 4 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students ! STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹 ⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ? ታዲያ ምን ይጠብቃሉ ❔ ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን። ⭐️ 100% Application and Visa Success rate ! ✅ Requirements for undergraduate students: 1. Passport, 2. High school transcripts, 3. Grade 10 & 12 Matric result. ✅ Requirements for Masters Students : 1. Passport, 2. Bachelor degree certificate, 3. Student Copy. ⭐ Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.  ✅ ለበለጠ መረጃ : - 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 /+393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 3🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
ለጥናትና ምርምርዎ እገዛ ይፈልጋሉ?     አዎ ከሆነ መልስዎ! በመንግስትም ሆነ በግል ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በዲፕሎማ፣ዲግሪ እና በማስተርስ ፕሮግራም ለምትማሩ እና ትምህርታችሁን ጨርሳችሁ የምርቃት ጊዜያችሁን በጉጉት ለምትጠብቁ ሁሉ ስለ ጥናትና ምርምር በቂ እዉቀትን በመያዝ የመመረቂያ ፅሁፋችሁን ተመራጭ እና ተወዳጅ አድርጋችሁ በመስራት በጥሩ ዉጤት ትመረቁ  ዘንድ እናግዝዎታለን፡ If you need support related to:     1 Assignment / አሳይመንት 2 Research / ሪሰርች 3 Proposal / ፕሮፖዛል 4 Term Paper /  ተረም ፔፐር 5 Case study/ ኬዝ ስተዲ 6 Article Review 7  Mini research 8  Business plan 9  Environmental impact assessment [EIA] Any other Questions Contact us via @ResearcherETH @ResearcherETH @ResearcherETH
Show all...
👍 10 3
Photo unavailableShow in Telegram
#DillaUniversity በ2016 ዓ.ም ዲላ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ፦ በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢ (ኦዳያኣ ካምፓስ) በሚገኘው ሬጂስትራር ጽ/ቤት ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ 3x4 የቅርብ ጊዜ ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ፡፡ ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇 https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝
Show all...
👍 3 3
#MoE ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም #አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ላሉ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል ብሏል። በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትነው ያላለፉ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያሉ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የሚያካሂዱት የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የሚመርጡት በዚህ ማስፈንጠሪያ (Link) (https://exam.ethernet.edu.et)  ነው። ስለሆነ ከጥር 08 እስከ ጥር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በ " ቴሌ ብር " ብቻ በመክፈል መመዝገብ እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የሚፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል [email protected] በኩል ድጋፍ ማግኘት የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል። ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የሚፈቱ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚያካሂዱትና  እና የአገልግሎት ክፍያ የሚፈፅሙት በተቋማቸው በኩል መሆኑን ገልጾ አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማቸው በኩል እንደሚደርሳቸው አመልክቷል። @tikvahethiopia
Show all...
👍 19 5🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students ! STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹 ⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ? ታዲያ ምን ይጠብቃሉ ❔ ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን። ⭐️ 100% Application and Visa Success rate ! ✅ Requirements for undergraduate students: 1. Passport, 2. High school transcripts, 3. Grade 10 & 12 Matric result. ✅ Requirements for Masters Students : 1. Passport, 2. Bachelor degree certificate, 3. Student Copy. ⭐ Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.  ✅ ለበለጠ መረጃ : - 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 /+393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 6
Photo unavailableShow in Telegram
#MaddaWalabuUniversity በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ትምህርት ጥር 22/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ፣ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዋናውና ኮፒው፣ ጉርድ ፎቶግራፍ፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ፡፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 3
#OdaBultumUniversity በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ ጭሮ ከተማ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ ትምህርት ጥር 22/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ የ8ኛ ክፍል ስርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ አራት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 4 1
Photo unavailableShow in Telegram
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን እየተቀበለ ነው ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሐ-ግብር የሚማሩ ስድስት ሺህ ተማሪዎቹን እየተቀበለ መሆኑን አስታወቀ:: የተማሪዎች ቅበላ ጥር ስድስት ቀን 2016 ዓ.ም መጀመሩ ተመላክቷል:: የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ብርሃን ደጀን ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በክልሉ የተፈጠረውን አንጻራዊ ሰላም በመጠቀም ዩኒቨርሲቲው ከጥር ስድስት ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል። በክልሉ በነበረው የጸጥታ ሁኔታ ምክንያት በመደበኛው የትምህርት የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ሂደቱን እንዳልቻለ አስታውሰው፤ አሁን ላይ በአማራ ክልል ያለውን አንጻራዊ ሰላም በመጠቀም ዩኒቨርሲቲው ስድስት ሺህ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅት እያደረገ ነው ብለዋል። #ኢፕድ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 10 1
Photo unavailableShow in Telegram
#BuleHoraUniversity በ2016 ዓ.ም በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9-12 ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ አራት 3x4 የሆነ ፎቶግራፍ፣ ➭ ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ። የትምህርት ማስረጃችሁንና ፍቶ ስካን በማድረግ በሶፍት ኮፒ መያዝ ይኖርባችኋል የተባለ ሲሆን ትምህርት ጥር 17/2016 ዓ.ም እንደሚጀምር ተገልጿል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 8
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students ! STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹 ⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ? ታዲያ ምን ይጠብቃሉ ❔ ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን። ⭐️ 100% Application and Visa Success rate ! ✅ Requirements for undergraduate students: 1. Passport, 2. High school transcripts, 3. Grade 10 & 12 Matric result. ✅ Requirements for Masters Students : 1. Passport, 2. Bachelor degree certificate, 3. Student Copy. ⭐ Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.  ✅ ለበለጠ መረጃ : - 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 /+393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 10👏 1
አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የአለማችንን 40 በመቶ ሰራተኞች ስራ ሊያሳጣ እንደሚችል ተነገረ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የአለማችን 40 በመቶ ሰራተኞችን ስራ ሊነጥቅ እንደሚችል የአለማቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ገለጸ። ተቋሙ ይፋ ባደረገው አዲስ ጥናት ቴክኖሎጂው ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት ተንብዩዋል። የአይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ “አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (ሰው ሰራሽ አስተውሎት) የሰው ልጆችን ስራ ከመንጠቅ ባሻገር ኢፍትሃዊነትን ያባብሳል” ብለዋል።  ቴክኖሎጂው ከባድ ማህበራዊ ቀውስ ከማስከተሉ በፊትም ፖሊሲ አውጪዎች መፍትሄዎችን እንዲያዘጋጁ ነው ያሳሰቡት። በዳቮስ እየተካሄደ በሚገኘው የአለም የኢኮኖሚ ፎረም ይሄው የሰው ልጆችን ስራ ይነጥቃል የሚል ስጋት የቀረበበት አርቲፊሻል ኢንተርለጀንስ ዋነኛ የምክክር አጀንዳ ሆኗል። የአለም የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) በዚሁ ስብሰባ ይፋ ያደረገው ጥናትም ቴክኖሎጂውን በስፋት መጠቅም የሚያስችል መሰረተ ልማት በዘረጉት የበለጸጉት ሀገራት ሰው ሰራሽ አስተውሎት እስከ 60 በመቶ ሰራተኞች ላይ ተጽዕኖ ሊኖረው ይችላል ብሏል። ቴክኖሎጂው በታዳጊ ሀገራት ደግሞ 26 በመቶ ስራዎች ላይ ተጽዕኖው ሊያሳርፍ አልያም ስራን ሊነጥቅ እንደሚችል በአይኤምኤፍ ተገምቷል። ባደጉትና ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት መካከል ያለው ቴክኖሎጂውን ጥቅም ላይ የማዋል ልዩነት የሀገራቱን የእድገት ልዩነት እያሰፋው እንደሚሄድ ነው የሚጠበቀው። ቴክኖሎጂው ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው እና ረጅም አመት ያገለገሉ ሰራተኞችን ከስራ በማሰናበት ከፍተኛ ማህበራዊ ቀውስ እንዳያስከትል ከወዲሁ ዝግጅት ይደረግ ሲል ነው አይኤምኤፍ ያሳሰበው። የበለጸጉት ሀገራት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ይዞት ከመጣው በረከት በብዙው ሊጠቀሙ እንደሚችሉ ቢጠበቅም ሚሊየኖች ከስራ ገበታቸው ሊሰናበቱ ይችላሉ የሚሉ ጥናቶች በተደጋጋሚ ወጥተዋል። በዳቮሱ ምክክር የሰው ሰራሽ አስተውሎት ምን ያህል ስራን እያቀለለ እና ውጤታማነትን እያሳደገ እንደሚገኝ ቢነሳበትም ስጋቱ አይሏል። የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ባለፈው ወር የመጀመሪያውን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቁጥጥር ህግ ማጽደቃቸው ይታወሳል። በያዝነው የፈረንጆቹ አመት በህብረቱ ፓርላማ ይጸድቃል ተብሎ የሚጠበቀው ህግ በዘርፉ የሚደረገውን ፉክክር ጤናማ ከማድረግ ባለፈ ተጠያቂነትን ያሰፍናል ተብሏል። አሜሪካ፣ ብሪታንያ እና ቻይናም የራሳቸውን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቁጥጥር ህግ ለማጽደቅ በሂደት ላይ ናቸው። #አልአይን @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
Show all...
👍 10
የሪሜዲያል ማስፈፀሚያ ሰነድ ለ2016 ዓ.ም ያገለግላል! @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
Show all...
👏 2
Photo unavailableShow in Telegram
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ጥሪ 1. ነባር መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ/ም አዲስ ለተመደቡ እና በ2015 ዓ/ም የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 23 - 26/2016 ዓ/ም፣ 2. በ2016 ዓ/ም ለሪሜዲያል ትምህርት የተመደቡ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከየካቲት 11 - 13/2016 ዓ/ም፤ 3. ለነባርና አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምርበት ቀን ጥር 27/2016 ዓ/ም መሆኑን ገልጿል። ተማሪዎች በተጠቀሱት የምዝገባ ቀናት በአካል ተገኝተው እንዲመዘገቡ ። አዲስ የተመደቡ እና በ2015 ዓ/ም የሪሜዲያል ትምህርት ተከታትለው የማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ለምዝገባ ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ 1. የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን፣ 2. ከ9 - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕትና ፎቶ ኮፒውን፣ 3. አንሶላ፡ ብርድልብስ እና የስፖርት ትጥቅ ይዘድ መምጣት ይጠበቅባቸዋል። @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
Show all...
👍 6 2🤔 1🤯 1
Photo unavailableShow in Telegram
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ለ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በማታ እና Weekend መርሐግብር አመልካቾችን ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመማር ፍላጐት ያላችሁና የትምህርት ሚኒስቴርን የከፍተኛ ት/ት መግቢያ መስፈርት ማሟላት የምትችሉ አመልካቾች ከጥር 07 - 16/2016ዓ.ም በጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ሬጅስትራር ጽ/ቤት (ጅማ) እና በጅማ ዩኒቨርስቲ አጋሮ ካምፓስ ሬጅስትራር ቢሮ (አጋሮ ካምፓስ ለሚቀርባችሁ አመልካቾች) በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ያስታውቃል፡፡ [ ለምዝገባ የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን እና ተጨማሪ መረጃዎችን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ ] ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister
Show all...
👍 6 1
Photo unavailableShow in Telegram
#MettuUniversity በ2016 ዓ.ም በሬሚድያል ትምህርት መረሃ ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ወደ መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ (Remedial Students) ተማሪዎች፤ የምዝገባ ጊዜ ጥር 20-21/2016ዓ.ም መሆኑን አዉቃችሁ በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል። ማሳሰቢያ፤  የስማችሁ ቀዳሚ ፊደል A- B #ለተፈጥሮ ሳይንስ ስትሪም እና ለማህበራዊ ሳይንስ ስትሪም የሚጀምር ተማሪዎች ፤ ምዝገባችሁ የሚሆነው በበደሌ ካምፓስ መሆኑን እናሳስባለን፡፡  📌ተማሪዎች ለምዝገባ ስትሄዱ ብርድ ልብስ፤ አንሶላና ትራስ ጨርቅ፤ የስፖርት ልብስ ከ8-12ተኛ ክፍል ያሉ የት\ት ማስረጃዎች ኦረጂናልና ኮፒ ኢንድሁም አራት(4) ጉርድ ፎቶ ግራፍ ይዛችሁ ረፖርት እንድታደርጉ ዩንቨርሲቲው ጨምሮ አሳስቧል። ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ https://t.me/Tmhrt_Minister https://t.me/Tmhrt_Minister
Show all...
👍 7
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር የ2014 ባች ተማሪዎች የ3ኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር ምዝገባ ጥር 07 እና 08/2016 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ገልጿል። ጥር 09/2016 ዓ.ም ብቻ በቅጣት ምዝገባ እንደሚደረግ ተገልጿል። ተጨማሪ መረጃ ከላይ ከተያያዘው የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ጽ/ቤት መልዕክት ይመልከቱ። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል የባህላዊ ስፖርቶች የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጠ። **//*** በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የስፖርት ሳይንስ ት/ክፍል በባህላዊ ስፖርት ላይ ለአምስት ቀናት የሚቆይ የአሰልጣኞች ስልጠና እየሰጠ ነው:: የትምህርት ክፍሉ ኃላፊ አቶ አንዱአለም ገ/ስላሴ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ውስጥ በባህል ስፖርት ፌዴሬሽን የተመዘገቡና የጨዋታ ህግ የተዘጋጀላቸው አስራ አንድ የሚደርሱ ባህላዊ የስፖርት ጨዋታዎች መኖራቸውን ጠቁመው በእነዚህ ስፖርቶች ዙሪያ የስፖርት ሳይንስ ባለሙያዎች ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። በዚህ የአሰልጣኞች ስልጠና ላይ የትምህርት ክፍሉ መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች እንዲሁም የድህረ ምረቃ ተማሪዎች እንደተካተቱና ሰልጣኞች በቀጣይ ተማሪዎቻቸው ስለባህል ስፖርት ያላቸውን እውቀት በማሳደግ ለውጥ እንደሚያመጡ ኃላፊው ያላቸውን ፅኑ እምነት ገልጸዋል። በትምህርት ክፍሉ የጤናና ሰውነት ማጎልመሻ እንዲሁም የባህል ስፖርት መምህር የሆኑት ሰርጸብርሃን ካያሞ በበኩላቸው ነባር ባህላዊ ጨዋታዎች የሆኑት የገና ጨዋታ፣ ገበጣ፣ የፈረስ ግልቢያ እና ሌሎች ጨዋታዎች ብዙ ወጪን የማይጠይቁና በአጭር ጊዜ ስልጠና ሊለመዱ የሚችሉ በመሆኑ ጨዋታዎቹ እንዲዘወተሩ መሰል ስልጠናዎች አስፈላጊ መሆናቸውን አንስተዋል። ባህላዊ ስፖርቶች ከስፖርትነታቸው ባሻገር ማህበራዊ ትስስርንና መስተጋብርን ለማሳደግ ጥቅም ላይ ሲውሉ መቆየታቸውን ያነሱት መምህሩ ጨዋታዎቹን ከትምህርት ቤቶች ጀምሮ በማስፋፋት ተደራሽነታቸውን መጨመር እንደሚገባ ተናግረዋል። ©ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 7
ለሬዲዮ ትምህርት ተጠሪ መምህራን በሬዲዮ ትምህርት አተገባበርና በአዲሱ የሬዲዮ ትምህርት የመምህር መምሪያ ላይ ስልጠና ተሰጠ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የትምህርት  መዝናኛና ጥናት ዶክመንተር ፕሮግራም ቡድን ለመንግስት ትምህርት ቤት የሬዲዮ ትምህርት ተጠሪ መምህራን በሬዲዮ ትምህርት አተገባበርና በአዲሱ የሬዲዮ ትምህርት የመምህር መምሪያ ላይ ስልጠና ሰጥቷል። የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር  ትምህርት ቢሮ የትምህርት መዝናኛና ጥናት ዶክመንተሪ ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ዐብይ ተፈራ ለመንግስት ትምህርት ቤት የሬዲዮ ትምህርት ተጠሪ መምህራን በሬዲዮ ትምህርት አተገባበርና በአዲሱ የሬዲዮ ትምህርት የመምህር መምሪያ ላይ ስልጠና ሰጠዋል። የስልጠናው ተሳታፊዎች ላነሳቸው ጥያቄዎችና ለሰጣቸው አስተያየቶች በአቶ ዐብይ ተፈራ ምላሽና ማጠቃለያ ተሰጧል። ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news
Show all...
👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students ! ✅STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹 ⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ? ታዲያ ምን ይጠብቃሉ ❔ ✨ ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን። ⭐️ 100% Application and Visa Success rate ! ✅ Requirements for undergraduate students: 1. Passport, 2. High school transcripts, 3. Grade 10 & 12 Matric result. ✅ Requirements for Masters Students : 1. Passport, 2. Bachelor degree certificate, 3. Student Copy. ⭐ Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.  ✅ ለበለጠ መረጃ : - 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 /+393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 9 1🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
ጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ ከዚህ አለም በሞት ተለዬ። ያሳዝናል
Show all...
😢 51🕊 30 4😭 3👍 1🤔 1💔 1
Photo unavailableShow in Telegram
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students ! ✅STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹 ⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ? ታዲያ ምን ይጠብቃሉ ❔ ✨ ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን። ⭐️ 100% Application and Visa Success rate ! ✅ Requirements for undergraduate students: 1. Passport, 2. High school transcripts, 3. Grade 10 & 12 Matric result. ✅ Requirements for Masters Students : 1. Passport, 2. Bachelor degree certificate, 3. Student Copy. ⭐ Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.  ✅ ለበለጠ መረጃ : - 🔵 @Gossa07 ☎️ +251935343325 /+393444355194 ✅ ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇: @Ethiogenuine1 @Ethiogenuine1 📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 . 🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
Show all...
👍 7 1