en
Feedback
D/Menilik Supervision Group

D/Menilik Supervision Group

Open in Telegram
482
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
February '24
February '24
+2
in 0 channels
January '24
+13
in 1 channels
Get PRO
December '23
+482
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
16 February0
15 February0
14 February+1
13 February0
12 February0
11 February0
10 February0
09 February0
08 February0
07 February0
06 February0
05 February0
04 February0
03 February0
02 February0
01 February+1
Channel Posts
የአራዳ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በብዛት ተማሪዎች በማሳለፍ በከተማ ደረጃ 1ኛ በመውጣት ተሸላሚ በመሆኑ እንኳን ደስ አለን፡፡
+5
የአራዳ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በብዛት ተማሪዎች በማሳለፍ በከተማ ደረጃ 1ኛ በመውጣት ተሸላሚ በመሆኑ እንኳን ደስ አለን፡፡

2
#ማስታወቂያ በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፋችሁ ተ
#ማስታወቂያ በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ)  ለመማር ያለፋችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርትቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፡  በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ምርጫችሁ ውስጥ በማካተት መመደብ የምትችሉ መሆኑ እናሳውቃለን። የትምህርት ሚኒስቴር
0
3
እንኳን አብሮ አደረሰን ደሜ። አዲሱ ዓመት የሰላም የጤና የፍቅር የመተሳሰብ የአብሮነትና የስኬት ዘመን ያድርግልን።
0
4
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 "በቸርነትህ አመታትን ታቀዳጃለህ" መዝ 64:11-12 እንኳን ለ2016 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ !!! 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 አዲሱ ዓመት 🌼🌼 የሰላም🌼🌼 🌼🌼 የፍቅር 🌼🌼 🌼🌼የደስታ እና🌼🌼 🌼🌼የስኬት ይሁንልን !!!🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 መልካም አዲስ ዓመት !!! 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
0
5
4/13/2015 ውድ የት/ት አመራሮች እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን ሰላማችሁ ይብዛ እያልኩ ሰኞ በቀን 6/13/2015ዓም ፍላሽ በመያዝ ከት/ት ፅ/ቤት  የ2ኛ ቋንቋ ሶፍት ኮፒ  የ7ኛ ክፍል ሶፍት ኮፒ  የግብረ ገብ ት/ት በ2ቱም ስርዓተ ት/ት ሶፍት ኮፒ  የ2ኛ ደረጃ ከ9ኛ ክፈል እስከ 11ኛ ክፍል ሶፍት ኮፒ እንድትወስዱ እንጠይቃል፡፡ ሰናይ ሰንበት!!
0
6
Thank you.
0
7
+9
G9-Biology-STB-2023-web.pdf
0
8
G10-Physics-STB-2023-web.pdf
0
9
+9
G10-Biology-STB-2023-web.pdf
0
10
+9
G11-Agriculture-STB-2023-web.pdf
0
11
No text...
0
12
period allotment.pdf
0
13
ቀን 08/12/2015 ዓ.ም ለሁሉም የክፍለ ከተማ እና ወረዳ ሱፐርቫይዘሮች በሙሉ ነገ ማለትም በቀን 09/12/2015 ዓ.ም የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ግምገማ ስለምደረግ ከቀኑ 7፡30 ላይ በክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት እንዲትገኙ አሳውቃለሁ፡፡
0
14
የትምህርት ቤቶች መረጃ.docx
0
15
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላም እንዲጠናቀቅ የጋራ የፀጥታ ዕቅድ ላይ ምክክር መደረጉን ለማወቅ ተችሏል። በመድረኩ፦ - የትምህርት ሚኒስቴር፣ - የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመ+2
#Update የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላም እንዲጠናቀቅ የጋራ የፀጥታ ዕቅድ ላይ ምክክር መደረጉን ለማወቅ ተችሏል። በመድረኩ፦ - የትምህርት ሚኒስቴር፣ - የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች፣ - የክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች እና የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ተገኝተው ነበር። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ፤ ከሐምሌ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በ102 የፈተና ጣቢያዎች የሚካሄደው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታውንና የክረምቱን የአየር ሁኔታ ያገናዘበ በርካታ የሰው ኃይል መመደቡን አሳውቋል። ፈተናው ከሥርቆት በፀዳ መልኩ እንዲካሄድ ሁሉም ኃላፊነቱን ወስዶ በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባም ኮሚሽኑ አሳስቧል። በአማራና በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች በፈተና ጣቢያዎች የፀጥታ ችግሮች እንዳይከሰቱ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በቂ ዝግጅት ማድረጉንም ኮሚሽኑ አሳውቋል። ተማሪዎች ለፈተና ሲመጡ ፦ - የሀኪም ማዘዣ የሌለው መድሃኒት በሽሮፕም ሆነ በታብሌት፣ - የህክምና መስጫ መርፌ፣ - የአንገት ሀብል፣ - የፀጉርና የጆሮ ጌጥ፣ - ከጋብቻ ቀለበት ውጭ ፈርጥ ያለው የጣት ቀለበት እና የእጅ አንባር አድርገው መምጣት እንደማይችሉ ፖሊስ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል። በተጨማሪም ፦ - ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ - አይ-ፓድ፣ - ታብሌት፣ - ላፕቶፕ፣ - ስማርት ሰዓት፣ - ሲዲ፣ - ሚሞሪ ሪደርና ኦ-ቲጂ ኮንቨርተር እንዲሁም ፎቶ የሚያነሱ እና ድምፅ የሚቀርፁ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ይዞ መገኘት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን ተገልጿል። የተከለከሉ መሣሪያዎችን በዩኒቨርሲቲዎቹ ግቢ ውስጥም ሆነ በዙሪያው ይዞ መገኘት፣ ፈተና ከተጀመረ ከ30 ደቂቃ በኋላ ወደ ፈተና ክፍል መግባት እና ፈተናው ተጀምሮ 45 ደቂቃ ሳይሞላ ከፈተና ክፍል መውጣት እንዲሁም በዩኒቨርሲቲ ግቢ ወስጥ በግልም ሆነ በቡድን ከፍተኛ ድምጽ ማሰማት የተከለከለ ነው። ይህንን ተላልፎ በተገኘ ተማሪ ላይ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑንም የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል። የትምህርት ሚኒስቴር ፤ አንዳንድ የትራንስፖርት ችግሮችን ለመቅረፍ፣ ለተማሪዎች ከትምህርት ቤት ጀምሮ በወረዳና በዞን ትምህርት ቢሮ አማካኝነት የፈተና መመሪያ ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እንደተደረገ መሆኑን አሳውቋል። መረጃው የፌዴራል ፖሊስ ነው። @tikvahethiopia
0
16
No text...
0
17
+2
No text...
0
18
No text...
0
19
የአራዳ ክ/ከተማ የትምህርት ባለሙያዎች፣ የወረዳ ባለሙያዎች እና ሱፐርቫይዘሮች በሙሉ የከተማ ቢሮ ባዘጋጀው የሳይንስና ፈጠራ ዐውደ ርዕይ የማጠናቀቂያው ፕሮግራም ላይ ጠዋት 1:30 ሰአት ክፍለ ከተማ ቅጥር ግቢ ተገናኝተን በስነ ስርአቱ ላይ እንድንገኝ እና ላልሰሙም መልእክቱን እንድታስተላልፉ
0
20
የ2015 ዓ.ም የተከለሰ የማጠቃለያ ትምህርት ፈተና መርሃ-ግብር 1.ከሰኔ 7-9/2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ይሰጣል፡፡ 2.ከሰኔ 7-8/2015 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ይሰጣል፡፡ 3.ከሰኔ 12-16/2015 ዓ.ም የ2ኛ ወሰነ-ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ይሰጣል፡፡ 4.ከሰኔ 19-20/2015 ዓ.ም ለተማሪዎች የመልስ ወረቀት የሚመለስበት ጊዜ ይሆናል፡፡ 5.ከሰኔ 20-25/2015 ዓ.ም የተማሪዎች ውጤት ማጠናቀቂያና ርክክብ የሚደረግበት ይሆናል፡፡ 6.ከሰኔ 26-27/2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይሰጣል፡፡ 7.ከሰኔ 28-30/2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ይሰጣል(በ30/10/2015 ዓ.ም ጠዋት ለአፋን ኦሮሞ የገዳ ት/ት ፈተና ብቻ የሚሰጥ ይሆናል)፡፡ 8.ከሐምሌ 1-2/2015 ዓ.ም(ቅዳሜና እሁድ) የተማሪ ውጤት ለወላጅ የሚሰጥበት ይሆናል፡፡ 9.ከሐምሌ 3-5/2015 ዓ.ም የተማሪዎች ውጤት ትንተና ለክ/ከ/ት/ጽ/ቤት ገቢ ይደረጋል፡፡ 10.ከሐምሌ 8-12/2015 ዓ.ም የተማሪዎች ውጤት ትንተና ለትምህርት ቢሮ ገቢ ይደረጋል፡፡ 11.ከሐምሌ 19-30/2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ይሰጣል፡፡ ከአራዳ ክ/ከ/ት/ጽ/ቤት ሱፐርቪዥን አስተባባሪ(ዳንኤል) የመረጃ ምንጭ ትምህርት ቢሮ
0