cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

DD district CBE trade union

Show more
Advertising posts
733
Subscribers
-124 hours
-57 days
-130 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

easter.f99630af.mp4
Show all...
👍 2
ዛሬ በቀን 25/08/2016 የሊጉ መሪ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ከአንጋፋው የኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረጉት ጨዋታ አቻ 2 ለ 2 ተጠናቋል
Show all...
👍 1
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ማስተር ካርድ ለአምስት ዓመት የሚቆይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ********* ዛሬ ሚያዝያ 22 ቀን 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት በተደረገው በዚሁ ስምምነት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚሰጠውን የካርድ ባንክ አገልግሎት በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ለማስፋፋት እንደሚያግዘው ተነግሯል። በተጨማሪም አዳዲስ የካርድ አገልግሎቶችን ለማስጀመር እንደሚረዳም ተጠቁሟል። በዚህ የአምስት አመት ሰምምነት መሰረት የባንኩን ደንበኞች ፍላጎት በማሟላት ላይ የሚያተኩሩ እና አለም የደረሰበትን አዳዲስ አገልግሎቶችን በሀገር ውሰጥ በማስተዋወቅ ጥሬ ገንዘብ አልባ ማህበረሰብን ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት ከፍተኛ አስተዋጽዎ እንደሚያደርግ ይገመታል። ማስተር ካርድ ከ210 ሀገሮች በላይ የሚሰራ አለማቀፍ የክፍያ አቀላጠፊ ድርጅት ሲሆን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር መስራት ከጀመረ እረጅም አመታት እንደሆነ ይታወቃል።
Show all...
👍 2
Message from our District Director ለስራ ሲባል የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ******* የኢትዮጵያ ኤለሌክትሪክ ኃይል ምስራቅ ሪጅን 1 ትራንስሚሽን ሰብስቴሽን ኦፕሬሽን ረቡዕ ሚያዚያ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ከማለዳው 12:00 እስከ ምሽቱ 12:00 ድረስ ከድሬዳዋ ቁጥር ሶስት ማከፋፈያ ጣቢያ ወደ ቁጥር አንድ ማከፋፈያ ጣቢያ የተዘረጋው ባለ 132 ኪ.ቮ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ተሸካሚ መስመር ላይ የጥገና ስራ ስለሚያከናውን በድሬዳዋ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ የሚቆይ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ክቡራን ደንበኞቻችን ከላይ በተጠቀሰው ቀን የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አውቃችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡ #የድሬዳዋአስተዳደርኤሌክትሪክአገልግሎት
Show all...
👍 1
I am sharing 'Affirmative Action' with you
Show all...
👍 1
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሳምንት መርሃ ግብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ከሲዳማ ቡና ጋር በድሬዳዋ ስታዲየም የሚያደርገው ጨዋታ እስከ 68ኛው ደቂቃ ጎል አልተቆጠረም ።
Show all...
👍 1
1
አይበገሬው ባንካችን ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል ለነበራችሁ ደማቅ ድጋፍ እናመሰግናለን
Show all...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ከሲዳማ ቡና ጨዋታ ያደርጋል፡፡ ********** በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሳምንት መርሃ ግብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ከሲዳማ ቡና ጋር ዛሬ ሚያዝያ 13፣ 2016 ከምሽቱ 1፡00 በድሬዳዋ ስታዲየም ይጫወታል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉን በ43 ነጥብ እየመራ የሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሪነቱን አጠናክሮ ለመቀጠል የሚጫወት ይሆናል፡፡ ሲዳማ ቡና ከ22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በፊት በ27 ነጥብ 10ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ መልካም እድል ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን!
Show all...
ውድ የድሬዳዋ ዲስትሪክት ሰራተኞች እሁድ የመጨረሻው የድሬዳዋ ጨዋታ ነውና ሰብሰብ ብለን መሪው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሲዳማ ቡና የሚያደርጉትን ጨዋታ እየተዝናናን ለቡድናችን እስካሁን ከነበረው የጨመረ ፍቅር እና ድጋፍ እናድርግለትና ድሉን አብረን እናጣጥም እሁድ ከምሽቱ 1 ሰዓት ቀጠሮአችን ድሬዳዋ ስቴድየም ይሁን።ድል ለመሪው ቡድናችን 💪💪💪💪💪💪
Show all...
👍 4🥰 1