en
Feedback
አያት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን

አያት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን

Open in Telegram

ፕሮግራሞች 👉🏽እሁድ ከ 3 - 5 ሰዐት የፀሎትና የአምልኮ ኘሮግራም። 👉🏽ማክሰኞ ከ 4 - 8 ሰዐት ፆም አና ፀሎት። 👉🏽እሮብ 12:00 - 1:30ተከታታይ ትምህርት። 👉🏽ቅዳሜ ከ 9 -11 ሰዐት የአዳጊ ወጣቶች ፕሮግራም 👉🏽ቅዳሜ ከ 9 - 12 ሰዐት የወጣቶች ፕሮግራም።

Show more
3 619
Subscribers
+824 hours
+467 days
+8730 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+59
in 0 channels
August '26
+126
in 0 channels
Get PRO
July '26
+137
in 0 channels
Get PRO
June '26
+111
in 0 channels
Get PRO
May '26
+161
in 1 channels
Get PRO
April '26
+131
in 0 channels
Get PRO
March '26
+87
in 0 channels
Get PRO
February '26
+89
in 0 channels
Get PRO
January '26
+58
in 0 channels
Get PRO
December '25
+70
in 0 channels
Get PRO
November '25
+70
in 0 channels
Get PRO
October '25
+68
in 0 channels
Get PRO
September '25
+65
in 0 channels
Get PRO
August '25
+93
in 0 channels
Get PRO
July '25
+76
in 0 channels
Get PRO
June '25
+98
in 0 channels
Get PRO
May '25
+114
in 0 channels
Get PRO
April '25
+99
in 0 channels
Get PRO
March '25
+100
in 0 channels
Get PRO
February '25
+92
in 0 channels
Get PRO
January '25
+168
in 0 channels
Get PRO
December '24
+187
in 0 channels
Get PRO
November '24
+195
in 0 channels
Get PRO
October '24
+182
in 0 channels
Get PRO
September '24
+167
in 0 channels
Get PRO
August '24
+183
in 1 channels
Get PRO
July '24
+226
in 1 channels
Get PRO
June '24
+198
in 0 channels
Get PRO
May '24
+248
in 0 channels
Get PRO
April '24
+262
in 1 channels
Get PRO
March '24
+250
in 0 channels
Get PRO
February '24
+156
in 0 channels
Get PRO
January '24
+77
in 0 channels
Get PRO
December '23
+715
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
09 September+2
08 September+9
07 September+7
06 September+5
05 September+11
04 September+8
03 September+9
02 September+4
Channel Posts
🔥የጸሎት እና የምስጋና ጊዜ🔥 🗓 ፓጉሜ 4 ፣ 2018 ዓ/ም 11:30 ሰዓት 📍አያት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ማ/ም ሁላችሁም ተጋብዛችኃል!! 🙏
🔥የጸሎት እና የምስጋና ጊዜ🔥 🗓 ፓጉሜ 4 ፣ 2018 ዓ/ም 11:30 ሰዓት 📍አያት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ማ/ም ሁላችሁም ተጋብዛችኃል!! 🙏

2
ጷጉሜ/1/18 (September/6/26) የመልዕክት አቅራቢ: ዶ/ር ለማ ደገፋ የመልዕክት ክፍል: (ራዕይ 2:1-7) ርዕስ: በኤፌሶን ላለችው ቤ/ክርስቲያን መግቢያ:የኤፌሶን ከተማ በብዙ ስራና እንቅስቃሴ የምትታወቅ ከተማ ናት። የስራ ባህሏ ከፍተኛ ነው። ሰው ጥሮ ግሮ ካልሆነ ዝምተብሎ አይኖርም። በመንፈሳዊ ነገርም አርጤምስ የምትባል ጣዖት እና የራሷ የሆነ አስተምህሮ ትታወቃለች። እና ከዚህ ህይወት የተለዩ የኤፌሶን አማኞች ከጳውሎስ ደብዳቤ ደርሷቸዋል። በፍቅር ለመኖር እንደተጠሩ ይፅፍላቸዋል። ይህም ምክንያቱ ከብዙ አይነት የኑሮ ዘይቤ ስለመጡ ልዩነት አለ። ጳውሎስ ግን እንዲዋደዱ ይመክራቸዋል። -የኤፌሶን ቤ/ክርስቲያን መሠረት ፍቅር እንደሆነ ጳውሎስ ያስተምራቸዋል። በጌታ እይታ ኤፌሶን እንዴት ናት? 1) ንቅናቄ ያላት ነበረች: እጅና እግሯ በጣም የሚሰሩ ናቸው። እረፍት የሌላት ቤ/ክርስቲያን ናት። ለጌታ በጣም ትተጋለች። ነፍሳትን ለመማረክ በጣም ትሰራለች። 2) ፍቅርን ረስታለች: እጅና እግሯ ቢሰራም ልቧ የለም። የቀድሞውን ፍቅር ትታ ነበር። ብዙ ንቅናቄ ቢኖርም ልብ አልነበራትም። እግዚአብሔር ጉዳዩ ከማን ጋር ነው? -እግዚአብሔር ከማንነታችን ጉዳይ አለው። ሕይወታችን ዋና ነገራችን ነው። ኢየሱስ ሕይወታችን እስከሆነ ድረስ ማንን እያንፀባረቅን እንደሆነ ልንጠነቀቅ ይገባል። -ለሰው ትልቁ ስጦታችን እና አገልግሎታችን ማንነታችን ነው። እውነተኛ ልማት የማንነት ልማት ነው። -የስኬታችን መለኪያ ማንነታችን ነው። የማንነታችን ባለ አደራዎች ነን። እግዚአብሔር ስለ እኛ ምን ይላል? -በቃሉ መነፅር ማንነታችንን መፈተሽ ይገባናል። ማንነት የመፈተሽ ዋጋ -ማንነታችን፣ ሕይወታችን፣ ዋናውን እንድንጠጋ ከእግዚአብሔር ጋር እየተናበብን ለመጓዝ ይረዳናል። -ለበለጠ ለማደግ፣ ለመለወጥ በተጠራንበት ለመሠማራት ይረዳናል። -ራሳችንን (original) እንሆናለን። ማጠቃለያ እግዚአብሔር ጉዳዩ ከእኛ ጋር ነው። የህን ማወቅ እንድንችል ጌታ ይርዳን! አሜን
572
3
የእሑድ አምልኮ ጳጉሜ 1 - 2018 ዓ.ም የአያት መካነ ኢየሱስ ማ/ም የእሑድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም+9
የእሑድ አምልኮ ጳጉሜ 1 - 2018 ዓ.ም የአያት መካነ ኢየሱስ ማ/ም የእሑድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም
555
4
የእሑድ አምልኮ ጳጉሜ 1 - 2018 ዓ.ም የአያት መካነ ኢየሱስ ማ/ም የእሑድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም+9
የእሑድ አምልኮ ጳጉሜ 1 - 2018 ዓ.ም የአያት መካነ ኢየሱስ ማ/ም የእሑድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም
535
5
https://youtu.be/BU8DuCR0hzo
677
6
በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የአምልኮ ምሽት እነሆ የ 1 ቀን እድሜ ብቻ ቀረው! 😊❤️ በሰአቱ የሚኖረን ፕሮግራም :- * ጸሎት 🙏 * ቃለ እግዚአብሄር * ረዘም ያለ የአምልኮ ጊዜ ቀን: ነሃሴ 3
በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የአምልኮ ምሽት እነሆ የ 1 ቀን እድሜ ብቻ ቀረው! 😊❤️ በሰአቱ የሚኖረን ፕሮግራም :- * ጸሎት 🙏 * ቃለ እግዚአብሄር * ረዘም ያለ የአምልኮ ጊዜ ቀን: ነሃሴ 30/2018 በአያት መካነየሱስ ቅጥር ግቢ ውስጥ በሮች ከ9:30 ጀምሮ ክፍት እደሚሆኑ ስናሳውቃችሁ በታላቅ ደስታ ነው ☺️🔥 አሄንን ማስታወቂያ ለጓደኞቻቹ በማጋራት ይጋብዟቸው 😉 ተባረኩ ❤️🙏
1 028
7
ደረሰ ደረሰ 🔥🔥🔥 ሃሌሉያ 🙏🔥 መዝሙር 150:6 6 እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን። ሃሌ ሉያ። በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የአምልኮ ምሽት እነሆ የሳምንታት እድሜ ብቻ ቀርተው
ደረሰ ደረሰ 🔥🔥🔥 ሃሌሉያ 🙏🔥 መዝሙር 150:6 6 እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን። ሃሌ ሉያ። በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የአምልኮ ምሽት እነሆ የሳምንታት እድሜ ብቻ ቀርተውታል 😊❤️ በሰአቱ የሚኖረን ፕሮግራም :- * ጸሎት 🙏 * ቃለ እግዚአብሄር * ረዘም ያለ የአምልኮ ጊዜ ቀን: ነሃሴ 30/2018 በአያት መካነየሱስ ቅጥር ግቢ ውስጥ በሮች ከ9:30 ጀምሮ ክፍት እደሚሆኑ ስናሳውቃችሁ በታላቅ ደስታ ነው ☺️🔥 አሄንን ማስታወቂያ ለጓደኞቻቹ በማጋራት ይጋብዟቸው 😉 ተባረኩ ❤️🙏
816
8
https://youtu.be/vAwhyMVJkeA
717
9
https://youtu.be/vAwhyMVJkeA
1
10
🔥የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ🔥 🗓 ነሐሴ 27 ፣ 2018 ዓ/ም 11:30 ሰዓት 📍አያት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ማ/ም ሁላችሁም ተጋብዛችኃል!! 🙏
🔥የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ🔥 🗓 ነሐሴ 27 ፣ 2018 ዓ/ም 11:30 ሰዓት 📍አያት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ማ/ም ሁላችሁም ተጋብዛችኃል!! 🙏
952
11
ጾም እና ፀሎት ፕሮግራም 🕝 ጠዋት ከ 4:00 - 9:00 ሰዓት ☀️ ነገ ማክሰኞ 26_2018 ጠዋት ከ 4:00 - 9:00 ሰዓት 📍አያት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ማ/ም አድራሻ : አያት ጣፎ መ
ጾም እና ፀሎት ፕሮግራም   🕝 ጠዋት ከ 4:00 - 9:00 ሰዓት ☀️  ነገ ማክሰኞ 26_2018 ጠዋት ከ 4:00 - 9:00 ሰዓት 📍አያት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ማ/ም አድራሻ : አያት ጣፎ መብራት ኅይል ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
1 114
12
ደረሰ ደረሰ 🔥🔥🔥 ሃሌሉያ 🙏🔥 መዝሙር 150:6 6 እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን። ሃሌ ሉያ። በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የአምልኮ ምሽት እነሆ የሳምንታት እድሜ ብቻ ቀርተው
ደረሰ ደረሰ 🔥🔥🔥 ሃሌሉያ 🙏🔥 መዝሙር 150:6 6 እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን። ሃሌ ሉያ። በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የአምልኮ ምሽት እነሆ የሳምንታት እድሜ ብቻ ቀርተውታል 😊❤️ በሰአቱ የሚኖረን ፕሮግራም :- * ጸሎት 🙏 * ቃለ እግዚአብሄር * ረዘም ያለ የአምልኮ ጊዜ ቀን: ነሃሴ 30/2018 በአያት መካነየሱስ ቅጥር ግቢ ውስጥ በሮች ከ9:30 ጀምሮ ክፍት እደሚሆኑ ስናሳውቃችሁ በታላቅ ደስታ ነው ☺️🔥 አሄንን ማስታወቂያ ለጓደኞቻቹ በማጋራት ይጋብዟቸው 😉 ተባረኩ ❤️🙏
1 058
13
የእሑድ አምልኮ ነሐሴ 24 - 2018 ዓ.ም የአያት መካነ ኢየሱስ ማ/ም የእሑድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም+7
የእሑድ አምልኮ ነሐሴ 24 - 2018 ዓ.ም የአያት መካነ ኢየሱስ ማ/ም የእሑድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም
1 162
14
ነሐሴ/24/18 (August/30/26) የመልዕክት አቅራቢ: ቄስ ትዕግስቱ ሞገስ የመልዕክት ክፍል: (መዝ 4:1-8) ርዕስ:የጽሞና አራት በረከቶች መግቢያ: ይህ መዝሙር የትና መች እንደተዘመረ አውዱ ሲገባን ነው በደንብ የምንረዳው። ዳዊት የተበጠበጠበት ወቅት ነበር። ለሊት እንቅልፍ አይተኛም ነበር። ዳዊት እንደነገ ልጁን ሊዋጋ ዛሬ ላይ እንደዘመረው መዝሙር ነው። ዳዊት አዝኖ ነበር ምክንያቱም አሸናፊም ተሸናፊም የለም። የገዛ ልጁ ነበርና። -አቤሴሎም እህቱን ስለሚወድ፣ ፍትህም ስለተዛባ እጅግ ተቆጥቶ ነበር። ዳዊት አምኖንን ስላልተቆጣ፣ ስላልገሰጸ አቤሴሎም ተናዶ ነበር። መፈንቅለ መንግስት አደረገበት። -ዳዊት ከጦርነቱ በፊት ለብቻው የጽሞና ጊዜ ተሰጠው። በራሱ ሳይሆን እግዚአብሔር ሕዝቡን ተውሶ ወደ ጦርነት እንዳይወጣ ነገርግን በፀሎት እንዲቆይ ስለተናገረው ነው። -በዚህ ዓውድ (መዝሙር 4)ን ስንመለከት ዳዊት ንስሃ ይገባል አራቱ የጽሞና በረከቶች 1) ራስን ማየት:- ዳዊት በጽሞናው ጊዜ ራሱን ተመልክቶ ነበር። ድሮ እንደሚለው "ማራቸው" ሳይሆን "ማረኝ" ነው ብሎ የፀለየው። ንስሃ ሲገባ ሰላሙ ተመለሰለት። በጦርነት ማግስት እንቅልፍ ከመተኛት አልፎ አንቀላፋ። ለምን? የጦርነቱ ምክንያት እሱ እንደሆነ ስለተረዳ ቶሎ ብሎ ወደ ንስሃ ስለሄደ ነው። በአምላኩ ፊት እውነተኛ ማንነቱን መረመረ፣ ሰላምም አገኘ። 2) ቁጣን መግራት:- ዳዊት ከጽሞናው በፊት ቁጣው አልተገራም ነበር። የዳዊት ቁጣ ወደ ኃጥያት የሚመራ ነበር። ደምን እንዲያፈስ የሚገፋ ነበር። የአቤሴሎምም ቁጣ ወደ ኃጥያት ገፍቶት ነበር። ከዳዊት ቁባቶች ጋር ኃጥያት ሰርቶ ነበር። ስለዚህ ዳዊት በጽሞናው ሰዓት ቁጣውን መግራት እንዳለበት ተምሮ ነበር። የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ እንደማይሰራ ማወቅ አለብን። ይህ ስለገባው ዳዊት ቁጣን መግራት እንዳለብን ይመክረናል። 3) መከራን መታገስ: መዝ 4:4 ላይ "በመኝታ ሳላችሁ አስቡ ዝም በሉ" የሚል ጥቅስ አለ። ያሰብነው ላይሆን ስለሚችል በሀሳባችንና በድርጊታችን መሀል ጊዜ ልንሰጥ ይገባል። መታገስ በጣም ያስፈልጋል። ትዕግስት ብዙ ማስተዋልን ይሰጣል። በዝምታ ውስጥ የሚገለጡ ብዙ ነገሮች አሉ። መረጃዎች ሁሉ ልክ ቢሆኑም ትንሽ ጊዜ መውሰድ ጥሩ ነው። ምክንያቱም በቁጣ ተነሳስተን ጥሩ ውሳኔ ላንወስን ስለምንችል ጊዜ መውሰድ አለብን። 4) እውነተኛነት:- ዘላቂ መረጋጋት ያለው መንግስት የሚኖረው ለእግዚአብሔር የጽድቅ መስዋት ሲያቀርብ እንደሆነ ዳዊት ለአቤሴሎም ይጽፋል። አቤሴሎም ፀጉሩን አበጥሮ፣ ድምፁን አሳምሮ፣ ሰላምታውን አብዝቶ የሰዎችን ልብ ቢይዝም እሱ ዘላቂ እንዳልሆነ ዳዊት አውቆ ነበር። አስመሳይነት ሳይሆን እውነተኛነት ነው የሚያስፈልገው። አቤሴሎም ስለዳዊት ብዙ ክፉ ተናግሯል፣የሕዝቡን ልብ ለጦርነት አነሳስቷል። ይህ ከእውነተኛነት የመነጨ ወይም ለእግዚአብሔር የጽድቅ መስዋት አልነበረም። ለዛ ነበር አቤሴሎም በጦርነቱ የሞተው፣ የሰዎችም ህይወት ያለፈው። *ጽሞና የለመደው ዳዊት ግን በህይወት ነበር። ክብሩ ተመለሰለት፣ ብዙ ዓመትም ኖረ። ማጠቃለያ ቁጣችንን የምንገራ፣ የምንታገስ፣ ራሳችንን የምናይ እና እውነተኞች እንድንሆን ጌታ ይርዳን! አሜን!
793
15
የእሑድ አምልኮ ነሐሴ 24 - 2018 ዓ.ም የአያት መካነ ኢየሱስ ማ/ም የእሑድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም+9
የእሑድ አምልኮ ነሐሴ 24 - 2018 ዓ.ም የአያት መካነ ኢየሱስ ማ/ም የእሑድ መደበኛ አምልኮ ፕሮግራም
757
16
No text...
701
17
https://youtu.be/F1_hYVBgdcg
778
18
No text...
800
19
No text...
846
20
No text...
892