Goqa-ጎቃ (Ethio-news)
Open in Telegram
All about Ethiopia!!! ሁሌም ስለ ኢትዮጵያ እንዲሁም አለም-አቀፍ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበረሰባዊ ዜና ከትንተና ጋር።
Show more4 151
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-8130 days
Posts Archive
4 151
#የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕ/ሮ መስፍን አርዓያ ከታጣቂ ኃይላት ጋር በውጭ ሀገራት ለመገናኘት ሀሳብ ማቅረባቸውን ተናገሩ!!
⚡️በ2014 ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር ታቅዶ የተቋቋመዉ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የታሰበለትን የስራ ዘመን ለማጠናቀቅ የቀረዉ የጥቂት ወራት እድሜ ነው።
⚡️ነገር ግን እስካሁን ድረስ ታጣቂ ሀይሎችን ፊት ለፊት ማግኘት እና መወያየት ያልቻሉት ኮሚሽነር ግጭቶችን በውይይት ለመፍታት በውች ሀገራት መገናኘትን ጨምሮ ለታጣቂዋች ያቀረቡትን የተለያዩ የደህንነት ዋስትናዎች ገለፀዋል።
@Goqaeth
4 151
#የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአብ ጋላንት "ኢራንን ካጠቃን ቡኋላ አለም ኋያልነታችንን ይረዳል" ሲሉ ተናገሩ።
⚡️ይህንኑ ንግግር በጎበኛቸው የጦር ሰፈሮችም ያደረገ ሲሆን ፤ የታቀደው ጥቃት #ኢራን ከአንድ ወር በፊት #እስራኤል ላይ ላደረሰችዉ የሚሳይል ድብደባ የበቀል ምላሽ የሚሆን ነው።
⚡️#ምዕራብ ሀገራት የጦርነቱ አድማስ ይህን ያህል መስፋቱ እንዲሁም ይሄንን ጥቃት ተከትሎ ሊመጣ የሚችለው መዘዝ አሳሳቢ ሆኖባቸዋል ።
4 151
#ቱርክይ በኢራቅ እና ሶሪያ የሚገኙትን የኩርድ ታጣቂ ቡድን (ፒኬኬ) መቀመጫዎችን አጠቃች!!
⚡️ የቱርክ መከላከያ ሀይል ጥቃቱ በትላንትናው እለት አንካራ ውስጥ ለደረሰው የሽብር ጥቃት አፀፋዊ ምላሽ እንደሆነ ገልፆል።
⚡️በምላሹም በአጠቃላይ 32 ቁልፍ የፒኬኬ መቀመጫዎች ተደምስሰዎል።
@Goqaeth
4 151
#የሰሜን ኮሪያው ኪም ጆንግ ኡን የሚሳይል ጦር ካምፖቹን ጎበኘ!!!
⚡️ #የአሜሪካ የኒዉክለር እና የጦር መሳሪያ ክምችት ስጋት አሳድሮብኛል የምትለው #ሰሜን ኮሪያ በጉብኝቱ የካምፖቿ የሚሳይል ጥቃት የመከላከል አቅም ተፈትሿል።
⚡️ ከዚህም አልፎ ኪም "ይሄ ስጋት ሀገሪቷ የኑክሌር ኃይሏን ዝግጁ እንድታደርግ ያስገድዳታል" ሲል ተሰምቷል።
@Goqaeth
4 151
+1
#አሜሪካ ለኢትዬጵያ ተማሪዎች የትምህርት ቤት መዓድ የሚሆን 110 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ አደረገች!
⚡️አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ4 ታዳጊ ሀገራት ያቀረበችው ድጎማ በአጠቃላይ 500,000 ተማሪዎችን (1,600 ት/ት ቤቶችን)ይደርሳል ተብሎ ይታሰባል።
⚡️ከኢትዮጵያ ዉጪ በፕሮግራሙ የሚረዱት ሀገራት ሩዋንዳ፣ ባንግላዴሽ እና ለዖስ ናቸዉ ።
@Goqaeth
4 151
+2
#መርካቶ ሸማ ተራ በተነሳዉ የእሳት አደጋ መኃል በዝርፊያ የተሰማሩ 33 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ !!
⚡️የ አዲስ አበባ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ መሠረት ሰኞ ጥቅምት 11 መርካቶ ሸማ ተራ የተነሳዉን እሳት ሽፋን አድርገው ዝርፊያ ከፈፀሙ ግለሰቦች ዉሰጠጥ 33 ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል።
⚡️በተጨማሪም የ አዲስ አበባ ፖሊስ የእሳት አደጋዉን መንስዔ በአስቸኳይ እየጣራሁ ነዉ ብሏል።
4 151
+2
በመርካቶ ሸማ ተራ በተነሳዉ እሳት አደጋ መኃል በዝርፊያ የተሰማሩ 33 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ !!
⚡️የ አዲስ አበባ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ መሠረት ሰኞ ጥቅምት 11 መርካቶ ሸማ ተራ የተነሳዉን እሳት ሽፋን አድርገው ዝርፊያ ከፈፀሙ ግለሰቦች ዉሰጠጥ 33 ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል።
⚡️በተጨማሪም የ አዲስ አበባ ፖሊስ የእሳት አደጋዉን መንስዔ በአስቸኳይ እየጣራሁ ነዉ ብሏል።
4 151
+1
#አሜሪካ በተቻለ ፍጥነት ለሌባኖሱ ጦርነት ዘላቂ መፍትሔ እየተበጀ ነው አለች!
⚡️በብሄሩት የባይደን መልክተኛ አሞስ ዋስችቲን ዋሽንግተን ዘላቂ መፍትሄ ለማግኘት እየሰራች መሆኑን አስታወቋል ::
⚡️በresolution 1701 መሰረት የሊባኖስ ሃይል UN ሰላም አስከባሪ በሌባኖስ ድንበር እና በሊቲኒ ወንዝ በሰሜን በኩል እስከ 30ኬ.ሜ ብቸኛ የሊባኖስ ጠባቂ ይሆናሉ ። ይህ ማለት የእስራኤል ሃይል ሙሉ በሙሉ ለቆ ይወጣል ማለት ነው::
4 151
+1
#ONLFራሱን ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማግለሉን አስታወቀ
⚡️ይህም የሆነበት ምክንያት የገዢው ፓርቲ በሶማሊያ የራሱን ሰዎች በመምረጡ እና ድምፆችን ለማፈን በመሞከሩ ነው ብለዋል
⚡️በሃገሪቱ ቀጣይነት ባላቸው ጦርነቶቾ እና ግጭቶች ሳቢያ ምክክሩ ከሀሳብ በዘለለ ወደ ተግባር መወረዱ የማይቻል እና ቢሆን እንኳን አግላይ ነው የሚሆነው ብለዋል
4 151
⚡️እስራኤል ከአሜሪካ ምርጫ በፊት ስትራተጂካዊ እቅዶቿን ለመፈፀም አቅዳለች
⚡️ከሀማሱ መሪ ሲንዋር ግድያ ቡሃላ ድንበራ ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ያደረገችው እስራኤል ከአሜሪካ ምርጫ በፊት እቅዶቿን ለመጨረስ አቅጃለው ብላለች
⚡️ከሲንዋር ግድያ ቡሃላ የ ነጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ደውለው የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደርስ ያስተወቁ ሲሆን Netanyahu ግን ሃላፊነት በመውሰድ እስቀቀጣዩ ወራት እንዲቀጥል አዘዋል
@Goqaeth
4 151
⚡️የእስራኤል መከላከያ ሃይል የሃማሱን መሪ የሃያ ሲንዋር ግድያ ለቀዋል ።
⚡️በቪዲዮው ላይ ሲንዋር ከድሮኑ ራሱን ለመከላከል ጥረት ሲያደርግ ይታያል።
⚡️በ October7 ጭፍጨፋ ጀርባ ዋና መሪ ተዋናይ በመባል ሲከሰስ የነበረው ሲንዋር አሁን ላይ በጥቃቱ መሞቱ ተረጋግጧል
4 151
አዳዲስ political መረጃዎችን ከመሪጃ ጋር በቅርብ ቀን በ ጎቃ eth ልናደርሳቹ ዝግጅታችን ጨርሰናል !
Thank you very much!
- https:@Goqaeth
4 151
Repost from Goqa-ጎቃ (Ethio-news)
Dear fams ❤️
Please help us by
-unmute 🔕➡️🔔our channel, Turn on notification 🔔its increase our posts view we do cross promotion in silent broadcast
- shares our jokes on groups for your friends
