en
Feedback
Goqa-ጎቃ (Ethio-news)

Goqa-ጎቃ (Ethio-news)

Open in Telegram

All about Ethiopia!!! ሁሌም ስለ ኢትዮጵያ እንዲሁም አለም-አቀፍ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበረሰባዊ ዜና ከትንተና ጋር።

Show more
4 151
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-8130 days
Posts Archive
#የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕ/ሮ መስፍን አርዓያ ከታጣቂ ኃይላት ጋር በውጭ ሀገራት ለመገናኘት ሀሳብ ማቅረባቸውን ተናገሩ!! ⚡️በ2014 ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር ታቅዶ የተቋቋመዉ
#የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕ/ሮ መስፍን አርዓያ ከታጣቂ ኃይላት ጋር በውጭ ሀገራት ለመገናኘት ሀሳብ ማቅረባቸውን ተናገሩ!! ⚡️በ2014 ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር ታቅዶ የተቋቋመዉ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የታሰበለትን የስራ ዘመን ለማጠናቀቅ የቀረዉ የጥቂት ወራት እድሜ ነው። ⚡️ነገር ግን እስካሁን ድረስ ታጣቂ ሀይሎችን ፊት ለፊት ማግኘት እና መወያየት ያልቻሉት ኮሚሽነር ግጭቶችን በውይይት ለመፍታት በውች ሀገራት መገናኘትን ጨምሮ  ለታጣቂዋች ያቀረቡትን የተለያዩ የደህንነት ዋስትናዎች ገለፀዋል። @Goqaeth

#የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአብ ጋላንት "ኢራንን ካጠቃን ቡኋላ አለም ኋያልነታችንን ይረዳል" ሲሉ ተናገሩ። ⚡️ይህንኑ ንግግር በጎበኛቸው የጦር ሰፈሮችም ያደረገ ሲሆን ፤ የታቀደው ጥቃት #ኢራ
#የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአብ ጋላንት "ኢራንን ካጠቃን ቡኋላ አለም ኋያልነታችንን ይረዳል" ሲሉ ተናገሩ። ⚡️ይህንኑ ንግግር በጎበኛቸው የጦር ሰፈሮችም ያደረገ ሲሆን ፤ የታቀደው ጥቃት #ኢራን ከአንድ ወር በፊት #እስራኤል ላይ ላደረሰችዉ የሚሳይል ድብደባ የበቀል ምላሽ የሚሆን ነው። ⚡️#ምዕራብ ሀገራት የጦርነቱ አድማስ ይህን ያህል መስፋቱ እንዲሁም ይሄንን ጥቃት ተከትሎ ሊመጣ የሚችለው መዘዝ አሳሳቢ ሆኖባቸዋል ።

#ቱርክይ በኢራቅ እና ሶሪያ የሚገኙትን የኩርድ ታጣቂ ቡድን (ፒኬኬ) መቀመጫዎችን አጠቃች!! ⚡️ የቱርክ መከላከያ ሀይል ጥቃቱ በትላንትናው እለት አንካራ ውስጥ ለደረሰው የሽብር ጥቃት አፀፋዊ ምላሽ
#ቱርክይ በኢራቅ እና ሶሪያ የሚገኙትን የኩርድ ታጣቂ ቡድን (ፒኬኬ) መቀመጫዎችን አጠቃች!! ⚡️ የቱርክ መከላከያ ሀይል ጥቃቱ በትላንትናው እለት አንካራ ውስጥ ለደረሰው የሽብር ጥቃት አፀፋዊ ምላሽ እንደሆነ ገልፆል። ⚡️በምላሹም በአጠቃላይ 32 ቁልፍ የፒኬኬ መቀመጫዎች ተደምስሰዎል። @Goqaeth

#የሰሜን ኮሪያው ኪም ጆንግ ኡን የሚሳይል ጦር ካምፖቹን ጎበኘ!!! ⚡️ #የአሜሪካ የኒዉክለር እና የጦር መሳሪያ ክምችት ስጋት አሳድሮብኛል የምትለው #ሰሜን ኮሪያ በጉብኝቱ የካምፖቿ የሚሳይል ጥቃት
#የሰሜን ኮሪያው ኪም ጆንግ ኡን የሚሳይል ጦር ካምፖቹን ጎበኘ!!! ⚡️ #የአሜሪካ የኒዉክለር እና የጦር መሳሪያ ክምችት ስጋት አሳድሮብኛል የምትለው #ሰሜን ኮሪያ በጉብኝቱ የካምፖቿ የሚሳይል ጥቃት የመከላከል አቅም ተፈትሿል። ⚡️ ከዚህም አልፎ ኪም "ይሄ ስጋት ሀገሪቷ የኑክሌር ኃይሏን ዝግጁ እንድታደርግ ያስገድዳታል" ሲል ተሰምቷል። @Goqaeth

#አሜሪካ ለኢትዬጵያ ተማሪዎች የትምህርት ቤት መዓድ የሚሆን 110 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ አደረገች! ⚡️አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ4 ታዳጊ ሀገራት ያቀረበችው ድጎማ በአጠቃላይ 500,000 ተማሪዎችን
+1
#አሜሪካ ለኢትዬጵያ ተማሪዎች የትምህርት ቤት መዓድ የሚሆን 110 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ አደረገች! ⚡️አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ4 ታዳጊ ሀገራት ያቀረበችው ድጎማ በአጠቃላይ 500,000 ተማሪዎችን (1,600 ት/ት ቤቶችን)ይደርሳል ተብሎ ይታሰባል። ⚡️ከኢትዮጵያ ዉጪ በፕሮግራሙ የሚረዱት ሀገራት ሩዋንዳ፣ ባንግላዴሽ እና ለዖስ ናቸዉ ። @Goqaeth

#መርካቶ ሸማ ተራ በተነሳዉ የእሳት አደጋ መኃል በዝርፊያ የተሰማሩ 33 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ !! ⚡️የ አዲስ አበባ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ መሠረት ሰኞ ጥቅምት 11 መርካቶ ሸማ ተራ የተነ
+2
#መርካቶ ሸማ ተራ በተነሳዉ የእሳት አደጋ መኃል በዝርፊያ የተሰማሩ 33 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ !! ⚡️የ አዲስ አበባ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ መሠረት ሰኞ ጥቅምት 11 መርካቶ ሸማ ተራ የተነሳዉን እሳት ሽፋን አድርገው ዝርፊያ ከፈፀሙ ግለሰቦች ዉሰጠጥ 33 ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል። ⚡️በተጨማሪም የ አዲስ አበባ ፖሊስ የእሳት አደጋዉን መንስዔ በአስቸኳይ እየጣራሁ ነዉ ብሏል።

በመርካቶ ሸማ ተራ በተነሳዉ እሳት አደጋ መኃል በዝርፊያ የተሰማሩ 33 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ !! ⚡️የ አዲስ አበባ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ መሠረት ሰኞ ጥቅምት 11 መርካቶ ሸማ ተራ የተነሳ
+2
በመርካቶ ሸማ ተራ በተነሳዉ እሳት አደጋ መኃል በዝርፊያ የተሰማሩ 33 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ !! ⚡️የ አዲስ አበባ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ መሠረት ሰኞ ጥቅምት 11 መርካቶ ሸማ ተራ የተነሳዉን እሳት ሽፋን አድርገው ዝርፊያ ከፈፀሙ ግለሰቦች ዉሰጠጥ 33 ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል። ⚡️በተጨማሪም የ አዲስ አበባ ፖሊስ የእሳት አደጋዉን መንስዔ በአስቸኳይ እየጣራሁ ነዉ ብሏል።

#አሜሪካ በተቻለ ፍጥነት ለሌባኖሱ ጦርነት ዘላቂ መፍትሔ እየተበጀ ነው አለች! ⚡️በብሄሩት የባይደን መልክተኛ አሞስ ዋስችቲን ዋሽንግተን ዘላቂ መፍትሄ ለማግኘት እየሰራች መሆኑን አስታወቋል :: ⚡️
+1
#አሜሪካ በተቻለ ፍጥነት ለሌባኖሱ ጦርነት ዘላቂ መፍትሔ እየተበጀ ነው አለች! ⚡️በብሄሩት የባይደን መልክተኛ አሞስ ዋስችቲን ዋሽንግተን ዘላቂ መፍትሄ ለማግኘት እየሰራች መሆኑን አስታወቋል :: ⚡️በresolution 1701 መሰረት የሊባኖስ ሃይል UN ሰላም አስከባሪ በሌባኖስ ድንበር እና በሊቲኒ ወንዝ በሰሜን በኩል እስከ 30ኬ.ሜ ብቸኛ የሊባኖስ ጠባቂ ይሆናሉ ። ይህ ማለት የእስራኤል ሃይል ሙሉ በሙሉ ለቆ ይወጣል ማለት ነው::

#ONLFራሱን ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማግለሉን አስታወቀ ⚡️ይህም የሆነበት ምክንያት የገዢው ፓርቲ በሶማሊያ የራሱን ሰዎች በመምረጡ እና ድምፆችን ለማፈን በመሞከሩ ነው ብለዋል ⚡️በሃገሪቱ ቀጣይነ
+1
#ONLFራሱን ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማግለሉን አስታወቀ ⚡️ይህም የሆነበት ምክንያት የገዢው ፓርቲ በሶማሊያ የራሱን ሰዎች በመምረጡ እና ድምፆችን ለማፈን በመሞከሩ ነው ብለዋል ⚡️በሃገሪቱ ቀጣይነት ባላቸው ጦርነቶቾ እና ግጭቶች ሳቢያ ምክክሩ ከሀሳብ በዘለለ ወደ ተግባር መወረዱ የማይቻል እና ቢሆን እንኳን አግላይ ነው የሚሆነው ብለዋል

⚡️እስራኤል ከአሜሪካ ምርጫ በፊት ስትራተጂካዊ እቅዶቿን ለመፈፀም አቅዳለች ⚡️ከሀማሱ መሪ ሲንዋር ግድያ ቡሃላ ድንበራ ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ያደረገችው እስራኤል ከአሜሪካ ምርጫ በፊት እቅዶቿን ለመጨረ
⚡️እስራኤል ከአሜሪካ ምርጫ በፊት ስትራተጂካዊ እቅዶቿን ለመፈፀም አቅዳለች ⚡️ከሀማሱ መሪ ሲንዋር ግድያ ቡሃላ ድንበራ ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ያደረገችው እስራኤል ከአሜሪካ ምርጫ በፊት እቅዶቿን ለመጨረስ አቅጃለው ብላለች ⚡️ከሲንዋር ግድያ ቡሃላ የ ነጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ደውለው የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደርስ ያስተወቁ ሲሆን Netanyahu ግን ሃላፊነት በመውሰድ እስቀቀጣዩ ወራት እንዲቀጥል አዘዋል @Goqaeth

+1
⚡️የእስራኤል መከላከያ ሃይል የሃማሱን መሪ የሃያ ሲንዋር ግድያ ለቀዋል ። ⚡️በቪዲዮው ላይ ሲንዋር ከድሮኑ ራሱን ለመከላከል ጥረት ሲያደርግ ይታያል። ⚡️በ October7 ጭፍጨፋ ጀርባ ዋና መሪ ተዋናይ በመባል ሲከሰስ የነበረው ሲንዋር አሁን ላይ በጥቃቱ መሞቱ ተረጋግጧል

አዳዲስ political መረጃዎችን ከመሪጃ ጋር በቅርብ ቀን በ ጎቃ eth ልናደርሳቹ ዝግጅታችን ጨርሰናል ! Thank you very much! - https:@Goqaeth

photo content

Hello guys

R u Xo fan
Anonymous voting

Dear fams ❤️ Please help us by -unmute 🔕➡️🔔our channel, Turn on notification 🔔its increase our posts view we do cross promotion in silent broadcast - shares our jokes on groups for your friends

Do you believe in U.F.O.s?
Anonymous voting

photo content

Yoo wanna try some fun questions
Anonymous voting

Hey y’all we are here to post everyday
Anonymous voting