en
Feedback
Goqa-ጎቃ (Ethio-news)

Goqa-ጎቃ (Ethio-news)

Open in Telegram

All about Ethiopia!!! ሁሌም ስለ ኢትዮጵያ እንዲሁም አለም-አቀፍ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበረሰባዊ ዜና ከትንተና ጋር።

Show more
4 151
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-8130 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
May '25
May '250
in 0 channels
April '25
+6
in 0 channels
Get PRO
March '25
+3
in 0 channels
Get PRO
February '25
+7
in 0 channels
Get PRO
January '25
+4
in 0 channels
Get PRO
December '24
+106
in 1 channels
Get PRO
November '24
+498
in 2 channels
Get PRO
October '24
+13
in 5 channels
Get PRO
September '24
+2
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '24
+11
in 0 channels
Get PRO
March '24
+9
in 0 channels
Get PRO
February '24
+3
in 0 channels
Get PRO
January '24
+3
in 0 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '230
in 0 channels
Get PRO
October '230
in 0 channels
Get PRO
September '230
in 0 channels
Get PRO
August '230
in 0 channels
Get PRO
July '230
in 0 channels
Get PRO
June '23
+1
in 0 channels
Get PRO
May '23
+5
in 0 channels
Get PRO
April '23
+2
in 0 channels
Get PRO
March '23
+4
in 0 channels
Get PRO
February '230
in 0 channels
Get PRO
January '23
+2
in 0 channels
Get PRO
December '22
+3
in 0 channels
Get PRO
November '22
+2
in 0 channels
Get PRO
October '22
+1
in 0 channels
Get PRO
September '22
+1
in 0 channels
Get PRO
August '220
in 0 channels
Get PRO
July '22
+1
in 0 channels
Get PRO
June '22
+1
in 0 channels
Get PRO
May '22
+1
in 0 channels
Get PRO
April '22
+16
in 0 channels
Get PRO
March '22
+2 692
in 0 channels
Get PRO
February '22
+2
in 0 channels
Get PRO
January '22
+2
in 0 channels
Get PRO
December '21
+1
in 0 channels
Get PRO
November '210
in 0 channels
Get PRO
October '21
+1
in 0 channels
Get PRO
September '21
+1
in 0 channels
Get PRO
August '21
+1 604
in 0 channels
Get PRO
July '21
+889
in 0 channels
Get PRO
June '21
+15
in 0 channels
Get PRO
May '21
+233
in 0 channels
Get PRO
April '21
+615
in 0 channels
Get PRO
March '21
+1 108
in 0 channels
Get PRO
February '21
+1 068
in 0 channels
Get PRO
January '21
+1 916
in 0 channels
Get PRO
December '20
+10 813
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
01 May0
Channel Posts
በሯንንዳ እና በ ደቡብ አፍሪካ መካካል ውጥረቶች ወደ ጦርነት ያመሩ ይሆን የደቡብ አፍሪካው መሪ ራምፎንሳ እንዳሉት ከሆነ ከሯንዳ አንዳች ጥቃት የሚደርስብን ከሆነ ራሳችንን ለመከላከል ጦርነት እናውጃ
+1
በሯንንዳ እና በ ደቡብ አፍሪካ መካካል ውጥረቶች ወደ ጦርነት ያመሩ ይሆን የደቡብ አፍሪካው መሪ ራምፎንሳ እንዳሉት ከሆነ ከሯንዳ አንዳች ጥቃት የሚደርስብን ከሆነ ራሳችንን ለመከላከል ጦርነት እናውጃለን ሲል በሯንዳ በኩል ፕሬዚዳንት ፕልካጋሜ ደቡብ አፍሪካ ጦርነትን የሚመርጡ ከሆነ በፈለጉት ቋንቋ ልንመልሳቸው ዝግጁ ነን ሲል አስታየታቸውን ሰጥተዋል በኮንጎ ለተገደሉት 13 የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች ተጠያቂዎቹ የኮንጎ አማፂያን ሃይል M23 እና የሯንዳ ሃይሎች መሆናቸውን ራምፎንሳ በx ካጋራ ቡሃላ ነው የቃላት ልውውጡ የጀመረው:: @Goqaeth

2
ፈረንሳይ የዴንማርክን ሉአላዊነት ለማረጋገጥ አስፈላጊ ከሆነ ከአሜሪካ ጋር ጦርነት ልትገባ እንደምትችል አስታወቀች የአሜሪካ እና የአውሮፓ ግንኙነት እየሻከረ መቶ አሁን ላይ እየተበጠሰ ይመስላል የአሜ+1
ፈረንሳይ የዴንማርክን ሉአላዊነት ለማረጋገጥ አስፈላጊ ከሆነ ከአሜሪካ ጋር ጦርነት ልትገባ እንደምትችል አስታወቀች የአሜሪካ እና የአውሮፓ ግንኙነት እየሻከረ መቶ አሁን ላይ እየተበጠሰ ይመስላል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ነጩ ቤተመንግሥት ከተመለሱ ቡሃላ ያሻቸውን መሬት አማረኝ ማለት አብዝተዋል በዴንማርክ ለ800 አመት ስር የኖረችውን ግሪንላንድ ደሴት ለመጠቅለል በይፋ ተናግረዋል የሚያስማማ ቡድንም ወደቦታው ልከዋል ታዲያ የግሪንላንድ መንግስት ይህ የማይታሰብ መሆኑን የዴንማርክ ሉአላዊነት ለድርድር የማይቀርብ ነው ይህን ገፍቶ ሊመጣ ጦረነት የመጨረሻው አማራጭ ነው የሚል መግለጫ ሰጥተዋል የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር Jean-Noël ዴንማርክ እርዳታ ከፈለገች ከሌሎች የአውሮፓ ወንድሞቻቸው ጋር በመሆን ጥሪያቸውን ለመመለስ ወደ ግሪንላንድ ጦራችንን እንዘምታለን ሲሉ ሃሳባቸውን ሰጥተዋል @Goqaeth
901
3
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጆርዳን የጋዛ ተፈናቃዮችን እንድትቀበል ጠየቁ ጆርዳን ውስጥ የፍልስጤምአዊያን ብዛት ከጆርዳን ግማሹን ሲሆንነገር ግን ከፓርላማው ታግለው ይህ ነው የሚባል የፖለቲካ ድምጽ ሳ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጆርዳን የጋዛ ተፈናቃዮችን እንድትቀበል ጠየቁ ጆርዳን ውስጥ የፍልስጤምአዊያን ብዛት ከጆርዳን ግማሹን ሲሆንነገር ግን ከፓርላማው ታግለው ይህ ነው የሚባል የፖለቲካ ድምጽ ሳይኖራቸው ኖሮዋል አሁን ላይ ትራምፕ ከጋዛ የተፈናቀሉ ፍልስጤማዊያን ወደጆርዳን በመላክ የሁለት ሃገሮች መፍትሄ ለመፍጠር ማሰባቸውን ገልጸዋል አክለውም ጆርዳን የሚለውን ስያሜ ወደ ፍልስጤም ለመቀየር ሃሳባቸውን ሰጥተዋል
695
4
#Update #ደቡብ ኮሪያ በቦይንግ አውሮፕላኖች ላይ ፍተሻ እንዲደረግ አዘዘች የሀገሪቱ የመሰረተ ልማት እና የትራንስፖርት ሚኒስቴር አንደገለፀው #ደቡብ ኮሪያ ካጋጠማት አሰቃቂ አደጋ ቡሃላ ባሏት #
#Update #ደቡብ ኮሪያ በቦይንግ አውሮፕላኖች ላይ ፍተሻ እንዲደረግ አዘዘች የሀገሪቱ የመሰረተ ልማት እና የትራንስፖርት ሚኒስቴር አንደገለፀው #ደቡብ ኮሪያ ካጋጠማት አሰቃቂ አደጋ ቡሃላ ባሏት #የቦይንግ አይሮፕላኖች በተለይም በተከሰከሰው በቦይንግ 737-800 ሞደል ላይ ልዩ ፍተሻ ታደርጋለች። በደህንነት ስጋት ምክንያት አደጋውን ተከትሎ #በጀጁ አየርመንገድ ለመጓዝ ትኬት የቆረጡ ከ60,000 በላይ ሰዎች ትኬታቸው ተመላሽ ሲሆን ጉዟቸው ተሰርዟል። #ጀጁ #ቦይንግ #አደጋ Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
1 139
5
#በሲዳማ ክልል ሰርገኞችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ አይሱዙ ተገልብጦ ሙሽራውን ጨምሮ የ71 ሰዎች ህይወት አልፏል!!!! ⚡️#ምስራቅ #ሲዳማ ዞን ቦና ወረዳ ልዩ ስሙ #ጋላና ድልድይ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ+2
#በሲዳማ ክልል ሰርገኞችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ አይሱዙ ተገልብጦ ሙሽራውን ጨምሮ የ71 ሰዎች ህይወት አልፏል!!!! ⚡️#ምስራቅ #ሲዳማ ዞን ቦና ወረዳ ልዩ ስሙ #ጋላና ድልድይ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ ድልድዩን ስቶ ወደ ወንዝ ዉስጥ የገባው አይሱዙ ከወንድ ወገን የነበሩ ዘመዶችን የያዘ ሲሆን በአደጋው በአጠቃላይ የ71 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተረጋግጧዋል። ⚡️#የምስራቅ #ሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ ማቴ መንገሻ (ዶ/ር) #ለቲክቫህ ባደረጉት መግለቻ እስካሁን ለአደጋው ሰበብ ያለው መላምት በገጠር አከባቢ የተለመደው በሰርግ ወቅት በክፍት መኪኖች ላይ ከመጠን በላይ ጭኖ አልፎ አልፎም መጠጥ ጠጥቶ የማሽከርከር ልማድ ሊሆን እንደሚችል ገልፀዋል ። #ሲዳማ #ቦና #መኪና_አደጋ ©TIKVAH Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
870
6
#Breaking_News #በደቡብ ኮሪያ 175 ተሳፋሪዎችን ይዞ የነበረ አይሮፕላን ተከሰከሰ!!! ⚡️ባለቤትነቱ የጀጁ አየርመንገድ የሆነው ቦይንግ 737-800 አይሮፕላን #ከታይላንድ ተነስቶ #ደቡብ+1
#Breaking_News #በደቡብ ኮሪያ 175 ተሳፋሪዎችን ይዞ የነበረ አይሮፕላን ተከሰከሰ!!! ⚡️ባለቤትነቱ የጀጁ አየርመንገድ የሆነው ቦይንግ 737-800 አይሮፕላን #ከታይላንድ ተነስቶ #ደቡብ ኮርያ ሙዋን ኤርፖርት ሊያርፍ ሲል ባጋጠመ አደጋ በሆዱ አየተንሸራተተ መጥቶ መጨረሻ ላይ ሙሉ ለሙሉ መንገዱን ስቶ በመውጣት ሲጋጭ የሚያሳዩ ምስሎች ተለቀዋል። ⚡️እስካሁን አደጋውን ምን እንዳስከተለው ባይታወቅም በአደጋው የ85 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተረጋግጧል። 2 የበረራ ሰራተኞች ሲተርፉ አሁን ላይ ከቀሪዎቹ ተሳፋሪዎች መካከል የሚተረፈ እንደሚኖር አይገመትም። #ደቡብ_ኮሪያ #ሙዋን #አደጋ Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
695
7
#Update ተ.መ.ድ በአፍሪካ ህብረት አደራጅነት #ሶማልያ ውስጥ #አልሸባባን እንዲዋጋ የተዋቀረውን ኃይል አፅደቀች!!! ⚡️ላለፉት ሶስት አመታት #ሶማልያ ውስጥ #አልሸባብን ሲዋጋ የቆየው የአፍሪካ
#Update ተ.መ.ድ በአፍሪካ ህብረት አደራጅነት #ሶማልያ ውስጥ #አልሸባባን እንዲዋጋ የተዋቀረውን ኃይል አፅደቀች!!! ⚡️ላለፉት ሶስት አመታት #ሶማልያ ውስጥ #አልሸባብን ሲዋጋ የቆየው የአፍሪካ ህብረት ሽግግር ተልዕኮ (#ATMIS) የአገልግሎት ዘመኑ በፊታችን ማክሰኞ ማብቃቱን አስመልክቶ ተተኪው የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ(#AUSSOM) ግዳጁን ለመረከብ ሲዘጋጅ ቆይቷል። ⚡️የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታ ምክር ቤት #AUSSOMን ለማፅደቅ ባደረገው ስብሰባ ከ15ቱ ሃገራት 14ቱ አዉንታዊ ድምፃቸውን ሲያሰሙ አሜሪካ ድምፀ ተዐቅቦን መርጣለች። በዚህም መሰረት ተ.መ.ድ የተልኮውን 75% ወጪ ይሸፍናል። ⚡️በስብሰባውም #ሶማልያ እና #ኢትዮጵያ ድምፅ ባይሰጡም እንደ ታዛቢ እንዲሳተፉ መጋበዛቸው አይዘነጋም። #AUSSOM #ተመድ #አፍሪካ_ህብረት Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
526
8
የአዘርባጃን አይሮፕላን መከስከስ የሩስያ አየር ኃይል ስራ ነዉ!!! - አሜሪካ ⚡️የዋይትሃውስ ቃል አቀባይ ጆን ከርቢ እንደገለፀው #አሜሪካ #ለአዘርባጃን አይሮፕላን መከስከስ #ሩስያን ተጠያቂ የሚያ
የአዘርባጃን አይሮፕላን መከስከስ የሩስያ አየር ኃይል ስራ ነዉ!!!    - አሜሪካ ⚡️የዋይትሃውስ ቃል አቀባይ ጆን ከርቢ እንደገለፀው #አሜሪካ #ለአዘርባጃን አይሮፕላን መከስከስ #ሩስያን ተጠያቂ የሚያደርጉ መረጃዎች አሏት። ⚡️አውሮፕላኑ #ከአዘርባጃን ተነስቶ ወደ #ሩሲያዋ #ቺቺኒያ መዲና #ግሮዥኒ ሲያመራ ባጋጠመው ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ አቅጣጫውን እንዲቀይር ተደርጓል እየተባል ቢቆይም ከአደጋው የተረፉ ሰዎች #በግሮዥኒ ሰማይ ላይ በጥቂቱ ሶስት ፍንዳታ እንደሰሙና አደጋው ከአየር ሁኔታ ጋር የተያያዘ እንዳልሆነ ተናግረዋል። ⚡️የ38 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው የአይሮፕላን አደጋ በሩስያ ፀረ-ሚሳይል መሳርያ ተመቶ ነዉ የሚለውን #የዩከሬን ወቀሳ የሚደግፍ መረጃ አለኝ ያለችው #አሜሪካ ጉዳዩን #ከአዘርባጃን መንግስት ጋር ተባብራ ለመመርመር ሃሳብ አቅርባለች። #ሩስያ #አዘርባጃን #አሜሪካ ©Al-Ain Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
543
9
ሰሞኑን በዩንቨርስቲ ተማሪዎች እየተነሱ ያሉት ተቃውሞዎች ምንን በማስመልከት ተጀመሩ?? ⚡️በተለይም #መቀሌ፣ #ደባርቅ እና #ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ተማሪዎች ተቃውሞዋቸውን ሲገልፁ እንደቆዩ+2
ሰሞኑን በዩንቨርስቲ ተማሪዎች እየተነሱ ያሉት ተቃውሞዎች ምንን በማስመልከት ተጀመሩ?? ⚡️በተለይም #መቀሌ፣ #ደባርቅ እና #ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ተማሪዎች ተቃውሞዋቸውን ሲገልፁ እንደቆዩ በተለያዩ የሶሻል ሚድያ ገፆች ሰምተናል። ⚡️በቅርቡ የወጣው የት/ት ሚኒስቴር የምግብ በጀት ማሻሻያ አዋጅ ለአብዛኛው የዩንቨርስቲ ተማሪ እንደ ታላቅ የምስራች ሆኖ ቢቀርብም የአዋጁ ትክክለኛ ትግበሯ ከታሰበው ተቃራኒ ለውጦችን ይዞ መቷል። ⚡️ተማሪዎች አዲሱን አዋጅ በማስመልከት የተደረገውን የበጀት ጭማሪ እለታዊ የምግብ አገልግሎቱን በዓይነትም ሆነ በጥሬ ገንዘብ ለሚጠቀሙ ሁሉ መሻሻሎችን ይዞ ይመጣል ብለው ቢጠብቁም በተለይም በነዚህ 3 ዩንቨርስቲዎች አጅግ ከፍቶ አግኝተውታል። ⚡️በደስታው ብዛት አዋጁን ያልመረመረው ተማሪ  የበጀት ማሻሽያው አስከዛሬ በመንግስት ይደረግ የነበረን ድጎማ ማቋረጥ ላይ የተመሰረተ አንደሆነ ዘንግቶት ቆይቷል። በአንድ እለት ለአንድ መአድ ከተመደበው 22 ብር በላይ እስከ 150 ብር ድጋፍ ያቀርብ የነበረ መንግስት እጁን ሰብስቦ 100 ብር ብቻ ሲመድብ በምግቡ ጥራትም ሆነ ብዛት ላይ ሊያስከትል የሚችለው ጉዳት ሳይታለም የተፈታ ነው። 💥ነገር ግን ከዚህ በፊት ለመንግሥታት ውድቀት ምክንያት አንደኛ ረድፍ ተሰላፊ የሆነውን ተማሪ አና የተማሪ ህብረት በዚህኛው መንግስት ስርስ አንዴት አንደሚስተናገድ መረዳት የመንግስቱን ቀጣይ አጣ ፋንታ ይጠቁመን ይሆን? #ዩኒቨርስቲ #ኢትዮጵያ #ምግብ ©Tikvah Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
567
10
ትራምፕ #አሜሪካ #ግሪንላንድን ለመቆጣጠር ያላትን ፍላጎት ሲገልፅ #ዴንማርክ ለቦታው የመደበችውን የመከላከያ በጀት አሳደገች!!! ⚡️ትራምፕ በ "Truth" ሶሻል ሚድያ ገፁ "አሜሪካ ለሀገራዊ ደህን
ትራምፕ #አሜሪካ #ግሪንላንድን ለመቆጣጠር ያላትን ፍላጎት ሲገልፅ #ዴንማርክ ለቦታው የመደበችውን የመከላከያ በጀት አሳደገች!!! ⚡️ትራምፕ በ "Truth" ሶሻል ሚድያ ገፁ "አሜሪካ ለሀገራዊ ደህንነቷ ስትል አንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ነፃነትን ለማስጠበቅ ግሪንላንድን መቆጣጠር እንዳለባት ይሰማታል"  ካለ አንድ ቀን ቡሃላ #የዴንማርክ መንግስት ራስ ገዝ ለሆነችው #የግሪንላንድ ክልል ተጨማሪ 1.5 ቢልዮን ዶላር በጀት እንደሚያወጣ ተነግሯል። ⚡️#ግሪንላንድ ከፍተኛ የመአድን ክምችት ያላት ከመሆኗ በላይ #የአሜሪካ የህዋ ሳይንስ ምርምር ጣብያ የሚገኝባት ቁልፍ ቦታ ናት። #አሜሪካ #ግሪንላንድ #ዴንማርክ Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
640
11
#ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፍ የቡና ንግድ የምታገኘው ትርፍ በ72% ማደጉ ተገለፀ!!! ⚡️#ኢትዮጵያ ወደ ውጪ ከምትልካቸው ሸቀጦች አንድ አራተኛውን የሚይዘው የቡና ንግድ በዚህ ዓመት የመጀመሪያ አምስት
#ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፍ የቡና ንግድ የምታገኘው ትርፍ በ72% ማደጉ ተገለፀ!!! ⚡️#ኢትዮጵያ ወደ ውጪ ከምትልካቸው ሸቀጦች አንድ አራተኛውን የሚይዘው የቡና ንግድ በዚህ ዓመት የመጀመሪያ አምስት ወራት ውስጥ $797 ሚልዮን ዶላር ገቢ በማስመዝገብ ከተጠበቀው በለይ ትርፋማነትን አስገኝቷል። ⚡️በሀገራችን የቡና ምርት ከስድስት ሚልዮን በላይ ለሚሆኑ ገበሬዎች ስራን የፈጠር ከመሆኑም በላይ በሽያጭ አና ዝግጅት ሂደቱ 10 ሚልዮን ዜጎችን ያሳትፋል። #ቡና #ኢትዮጵያ #ንግድ Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
549
12
በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ክርስቲያን እና አቶ ዮሐንስ "ህመማቸው እንደባሰባቸው" ቤተሰቦቻቸው ተናገሩ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እስር ላይ የሚገኙት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደ
በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ክርስቲያን እና አቶ ዮሐንስ "ህመማቸው እንደባሰባቸው" ቤተሰቦቻቸው ተናገሩ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እስር ላይ የሚገኙት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አባሉ አቶ ዮሐንስ ቧያለው "ለከፍተኛ ሕመም" መዳረጋቸውን የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ከጥቂት ቀናት በፊት ለሚዲያ አካላት አሳውቀዉ ነበር እስረኞቹ ቀዶ ሕክምና ከተደረገላቸው በኋላ "የማያቋርጥ የደም መፍሰስ እንዳጋጠማቸው" ገልጸዋል። ከቀዶ ሕክምናው በኋላ ሁለቱ ግለሰቦቹ በሆስፒታል ይቆዩ ቢባልም "ያንን እምቢ ብለው በሰዓታት ልዩነት በማይመች መኪና ጭነው ወደ ማረሚያ ቤት መልሰዋቸዋል" ሲሉ የታሳሪዎቹ ቤተሰቦች ተናግረዋል። ግለሰቦቹ በ2015 ዓ.ም. ማብቂያ ላይ በአማራ ክልል ከተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ክስ ሳይመሠረትባቸው ለስድስት ወር ቆይተው ነበር። ከህግ ውጭ ለዚህን ያክል ጊዜ ተይዘው መቆየታቸው ራሱ አግባብ ባልሆነበት ለእንደዚህ አይነት አስከፊ ችግር እና እንግልት መሰጠቻው የገዢውን ፓርቲ ጭካኔ ይገልፅ ይሁን?? ©bbc @Goqaeth
819
13
በትላንትናው እለት በአዲስ አበባ የጋራ መኖርያዎች የተሰማው ንዝረት መነሻው ምን ነበር?? ⚡️ትላንትና ከምሽቱ 4 ሰዓት ቡሃላ የመሬት ንዝረት እንደተሰማቸው የገለፁ በርካታ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ነ+1
በትላንትናው እለት በአዲስ አበባ የጋራ መኖርያዎች የተሰማው ንዝረት መነሻው ምን ነበር?? ⚡️ትላንትና ከምሽቱ 4 ሰዓት ቡሃላ የመሬት ንዝረት እንደተሰማቸው የገለፁ በርካታ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ነበሩ። ከዚህ ቀደም አንዳየነው አንዲህ አይንት ንዝረቶች የሚከሰቱት በአንድ የሀገሪቷ ክፍል ውስጥ ተሰሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ሲፈጠር ሲሆን የትላንትናውን ንዝረት ያስከተለው በአዋሽ ፈንታሌ ተራራ የተከሰተ በሬክተር ስኬል 4.6 የደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን ነዉ። ⚡️በአዋሽ ፋንታሌ ወረዳ እና አካባቢው ከታሕሣሥ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የተለያየ መጠን ያለችው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች እየተፈጠሩ እንደሆነ የገለፀው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጂኦፊዚክስ፣ሕዋ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት ይህኛው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የፈንታሌ ተራራን መሰንጠቅ እና መደርመስ ማስከተሉን ገልፆል። 💥በሬክተር ስኬል መሰረት ከ 4.0 አስከ 4.9 ያሉት የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች መለስተኛ ሲባሉ በአካባቢው ላለ ሁላ የሚሰሙ አና ትናንሽ አቃዎችን የሚሰብሩ ቢሆንም ከተፈጠረበት አካባቢ አንፃር ለተራራው መደርመስ ምክንያት ሆኗል። ©Tikvah #መሬት_መንቀጥቀጥ #ፈንታሌ_ተራራ #ኢትዮጵያ Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
480
14
#Update #የሶማልያ የልዑካን ቡድን ወደ #አዲስ አበባ ማምራቱ ተነገረ!!! የሀገራችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና እና #የሶማሊያው ፕሬዝደንት ሐሰን ሼኽ ሞሐመድ #በቱርክ፣ አንካራ ባደረጉት
#Update #የሶማልያ የልዑካን ቡድን ወደ #አዲስ አበባ ማምራቱ ተነገረ!!! የሀገራችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና እና #የሶማሊያው ፕሬዝደንት ሐሰን ሼኽ ሞሐመድ  #በቱርክ፣ አንካራ ባደረጉት ስምምነት መሰረት ቴክኒካል አና ጥቃቅን ጉዳዮችን አስከ   ድረስ ለመፍታት ተስማምተው አንደተለያዩ ይታወሳል። በስምምነቱም መሰረት ይህንን ለማድረግ #በሶማሊያ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዓሊ ኦማር የሚመራ የልዑካን ቡድንልዑካኑ ወደ #አዲስ አበባ አምርቷል። ሃገራቱ ፍላጎታቸውን አውን ለማድረግ የመረጡት የሰላም መንገድ ተፈፃምነትን ካገኘ ለመላው የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋትን አንደምያመጣ የታወቀ ነዉ። ከዚህም በተጨማሪም #በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት ያካሄደው ኢማኑኤል ማክሮን #ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ዓለም አቀፍ ሕግን ባከበረ መልኩ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፉ ተናግረዋል። #ኢትዮጵያ #ሶማሊያ #ፈረንሳይ Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
703
15
የፈረንሣይ ጠ/ሚ አማኑኤል ማክሮን ለአዲሱ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሪፎርም እና የፕሪቶሪያ ስምምነት መሳካት እርዳታቸውን እንደሚሰጡ ተናገሩ ማክሮን ኢትዮጵያ ላደረገችው የኢኮኖሚ ሪፎርም ያላችውን ድጋፍ እ
የፈረንሣይ ጠ/ሚ አማኑኤል ማክሮን ለአዲሱ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሪፎርም እና የፕሪቶሪያ ስምምነት መሳካት እርዳታቸውን እንደሚሰጡ ተናገሩ ማክሮን ኢትዮጵያ ላደረገችው የኢኮኖሚ ሪፎርም ያላችውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገልፀው ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ አስፈላጊ ሪፎርም ሲሉ አሟካሸትውታል በእሁድ ቀን መዳረሻቸውን አዲስ አበባ ያደረጉት አማኑኤል ማክሮን ስለ ፕሪቶራያ ስምምነት ትግበራ እና አፈፃፀም መወያየታቸውን እና ድጋፋቸውን እንደሚሰጡ ተናግረዋል @Goqaeth
472
16
ከስደተኛ ቢዝነስ ማን እስከ ሀገር መሪ : ኢለን መስክ ማን ነዉ??? ⚡️ድርጅቱ በሚያመርታቸው ወጣ ያሉ መኪኖች ቀጥሎም የሰው ዘርን ማርስ ላይ ለማኖር ባለው ራዕይ ከቅርብ ጊዜ ወዲ ደግሞ እራስን በ
ከስደተኛ ቢዝነስ ማን እስከ ሀገር መሪ : ኢለን መስክ ማን ነዉ??? ⚡️ድርጅቱ በሚያመርታቸው ወጣ ያሉ መኪኖች ቀጥሎም የሰው ዘርን ማርስ ላይ ለማኖር ባለው ራዕይ ከቅርብ ጊዜ ወዲ ደግሞ እራስን በነፃነትን የመግለፅ መብት ተሟጋች በመሆን ትዊተር(X)ን የገዛው መስክ ባሳለፍነው ዓመት ውስጥ "King Maker" ወይም የአንጋሽን ሚና ሲጫወት አይተነዋል። ⚡️በቅርቡ በተካሄደው የአሜሪካ ምርጫ ትራምፕን በመደገፍ በየድጋፍ ሰልፉ አና ስብሰባው እየተገኘ ንግግሮችን ያቀረበው እንዲሁም ትራምፕን ለሚደግፉ ማስታወቅያዎች አና መራጮች ከመዋለ ነዋዩ እየቀነሰ ፈሰሰ ሲያደርግ የቆየው መስክ ትራምፕ በተመረጠ የመጀመርያ ሳምንት ውስጥ ብቻ ሃብቱ በ50 ቢልዮን ዶላር እንዳደገ ስናይ ልፋቱ ሁሉ በከንቱ አንዳልነበረ አንረዳለን። ⚡️ነገር ግን የመስክ መሻት በሀብት እና ገንዘብ ብቻ የታጠረ ሳይሆን ስልጣንንም እነደሚያካትት ትራምፕ አንደተመረጠ በተቀበለው ሹመት አንረዳለን። ከፖለቲከኞቹ በላይ ከትራምፕ ጎን የማይጠፋው መስክ ስሙ የአሜሪካኖች ምርጫ ካርድ ላይ ባይኖርም ከትራምፕ አኩል በድምፃቸው ስልጣን ላይ ያወጡት ፖለቲከኛ መስሎ ቁጭ ብሏል። የትራምፕን እና የሪፐብሊካኖቹንም ውሳኔ በከፍተኛ መጠን ሲቀርስ እናየዋለን። 💥ታድያ እንደ አሜሪካ ያለች በስርዐት አና ተቋማት ፀንታ የቆመች ሀገር በባለሃብት ግለሰብ ወዲህ እና ወድያ ስትጎተት ማያት በቀጣይ አራት አመታት ውስጥ አሜሪካ ስለምትጓዘው መንገድ እንዲሁም የትራምፕ አገዛዝ ሀገሪቷ ላይ ስለሚኖረው ተፅዕኖ ምን ይጠቁመናል? ይህ የሚያሳየን በአሜሪካ የፖለቲካ ስልጣን ለማንም ሰዉ ቢሆን የራቀ እንዳልሆነ ይሆን ወይስ የሀገሪቷ የፖለቲካ መስፈርቶች ምን ያህል ዝቅ እንዳሉ ነው? #አሜሪካ #ትራምፕ #ኢለን_መስክ Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
453
17
#Update ጥቃቱን ያደረሰው ከሳውዲ የመጣ ታሊበ አል-አብዱልሞሰን የተባለ የ50 ዓመት የስነልቦና አማካሪ መሆኑን የጀርመን መንግስት አሳውቋል። ⚡️ታሊብ በተለይም በሶሻል ሚድያ ገፆቹ ፀረ-እስላም
#Update ጥቃቱን ያደረሰው ከሳውዲ የመጣ ታሊበ አል-አብዱልሞሰን የተባለ የ50 ዓመት የስነልቦና አማካሪ መሆኑን የጀርመን መንግስት አሳውቋል። ⚡️ታሊብ በተለይም በሶሻል ሚድያ ገፆቹ ፀረ-እስላም የሆኑ ምልከታዎችን ሲገልፅ፤ ጀርመን ለሳውዲ አና እስላም ስደተኞች የምታደርገውን መስተንግዶ አጥብቆ ይቃወማል። ለሳውዲ መንግስት ቅርብ የሆኑ ምንጮች ከዚህ በፊት ሳውዲ ለጀርመን ስለ ታሊብ ጽንፈኝነት 3 ማስጠንቀቅያዎች አንደላከች ተናግረዋል። ⚡️በታሊብ ጥቃት የተጎጂዎች ቁጥር 200 ሲደርስ አስካሁን የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተረጋግጧል። Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
541
18
#Breaking_News የእንስሳት መብት ተሟጋቾች #ዋሺንግተን #ዲሲ በሚገኘው #የኢትዮጵያ አየርመንገድ ቢሮ ያላቸውን ተቃውሞ ለማሳየት ቢሮው ላይ ከሰል ደፍተዋል!!!! ⚡️"People for the
#Breaking_News የእንስሳት መብት ተሟጋቾች #ዋሺንግተን #ዲሲ በሚገኘው #የኢትዮጵያ አየርመንገድ ቢሮ ያላቸውን ተቃውሞ ለማሳየት ቢሮው ላይ ከሰል ደፍተዋል!!!! ⚡️"People for the Ethical Treatment of Animals" ወይም "PETA" በመባል የሚታወቀው የእንስሳት መብት ተሟጋች ቡድን #የኢትዮጵያን አየር መንገድ ጦጣዎችን ለምርምር ወደ ሚያውሏቸው ፣ ለስቃይ ለሚዳርጓቸው እና የኬሚካል መሞከርያ ለሚያረጓቸው ተቋማት በማመላለስ ሲወቅስ ተቃውሞውንም #ዲሲ በሚገኘው ቢሮ ላይ ከሰል በማርከፍከፍ ገልጿል። ⚡️PETA ድርጅቱ ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ሲያደርግ የመጀመርያው አይደለም። ላለፉት ወራት በተመሳሳይ ምክንያት #ህንድ ፣ #ኒውዮርክ ፣ #ብራስልስ እንዲሁም #ቶክዮ በሚገኙት #የኢትዮጵያ አየርመንገድ ቢሮዎች ቅሬታውን ሲያሰማ ቆይቷል። 💥#የኢትዮጵያ አየርመንገድ ከዚህ በፊትም #በአሜሪካ መንግስት የእንስሳትን መብቶችን በመጣስ የተወቀሰ ሲሆን በተለይም ጦጣዎችን በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ በማመላስ ይታወቃል። #ኢትዮጵያ #አየርመንገድ #ፒታ ©Addis Standard Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
619
19
#Breaking_News #ጀርመን ማግደበርግ ከተማ ውስጥ በነበረ የገና ባዛር ጥቃት ተፈፅሟል !!!!! ⚡️በገና ገበያ ውስጥ እቃ ለመግዛት አና ለመዝናናት በቦታው የተሰበሰቡ ሰዎች ላይ መኪናውን በፍ
#Breaking_News #ጀርመን ማግደበርግ ከተማ ውስጥ በነበረ የገና ባዛር ጥቃት ተፈፅሟል !!!!! ⚡️በገና ገበያ ውስጥ እቃ ለመግዛት አና ለመዝናናት በቦታው የተሰበሰቡ ሰዎች ላይ መኪናውን በፍጥነት በመንዳት የአንድ ህፃን ልጅ አና የአንድ አዋቂን ህይወት ያቀጠፈው ግለሰብ ከሳውድ አረብያ ተሰዶ በጀርመን ሀገር ጥገኝነትን የጠየቀ ዶክተር እንደሆነ ተገልጿል። ግለሰቡም በቁጥጥር ስር ውሏል። ⚡️በጥቃቱ ተጨማሪ 60 ሰዎች ሲቆስሉ የጀርመን መንግስት እስካሁን ጥቃቱ የተደራጀ የሽብር ጥቃት ስለመሆኑ የሚጠቁም መረጃ አላገኘሁም ብሏል። 💥ይህ ጥቃት በጀርመን የገና ገበያ ላይ የተፈፀመ የመጀመርያው ጥቃት አይደለም ከ8 አመታት በፊትም በዚሁ ወቅት ከ"IS" የሽብር ቡድን ጋር ግንኙነት የነበረው ወጣት በተመሳሳይ የመኪና ጥቃት የ12 ሰዎችን ህይወት ማጥፋቱ አይረሳም። በዚህም ምክንያት ይህ ጥቃት የጀርመንን ህዝብ የቅርብ ዘመን ጠባሳ መልሶ አስታውሷል። #ጀርመን #ጥቃት #ማግደበርግ Join Us
432
20
አልፀፀትም !!!! ⚡️ከ8 ገደማ ዓመታት በፊት #በኢትዮጵያ የ"ለውጥ ፈላጊ" ኃይላት መሪ በመሆን በፖሊቲካዉ መድረክ ስሙ ጎልቶ የወጣው #ጃዋር ሞሐመድ ከቅርብ ጊዜ ወዲ የነበረበትን ዝምታ ሰብሮ "አ+1
አልፀፀትም !!!! ⚡️ከ8 ገደማ ዓመታት በፊት #በኢትዮጵያ የ"ለውጥ ፈላጊ" ኃይላት መሪ በመሆን በፖሊቲካዉ መድረክ ስሙ ጎልቶ የወጣው #ጃዋር ሞሐመድ ከቅርብ ጊዜ ወዲ የነበረበትን ዝምታ ሰብሮ "አልፅፀትም" የተሰኘ መፃፍ ይዞ ቀርቧል። ⚡️ነገር ግን መፃፉም ሆነ #ጃዋር መፃፉን ለማስተዋወቅ የሰጠው ቃለ ምልልስ አጅግ አወዛጋቢ ሆኗል። ከBBC ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ በማያወላግድ መልኩ መንግስትን በተለይም ጠ/ሚ #አብይ አህመድን ተቃውሞ የቆመው #ጃዋር የመፃፉን ምረቃ በትላንትናው እለት #በኬንያ ናይሮቢ ሊያደርግ የነበረ ቢሆንም እሱ ላይ እንዲሁም የምረቃ አዳራሹ ባለቤቶች ላይ በደረሰ ዛቻ እና ማስፈራርያ የምረቃ ቀኑን ወዳልታወቀ ቀን አና ሰዓት ለማስተላለፍ ተገዷል። በቃለ ምልልሱ የኢትዮጵያን ህዝብ ጥያቄ እና ፍላጎት መንግስት "የልማት አቅጣጫ" ብሎ ከቀየሰው መንገድ ጋር በማነፃፀር ሲተች ፤ በተደጋጋሚ የሰላም አና መረጋጋት ጥያቄዎችን ሲያቀርብ አንዲሁም የመንግስትን ከህዝቡ መራቅ ሲያነሳ የምናየው ጃዋር እየደረሰበት ካለው የአፈና ሙከራዎች ጋር ተዳምሮ አንባቢዎች አዲሱን መፅሃፍ በጉጉት እንዲጠባበቁት አድርጓል። ©BBC #አልፀፀትም #ጃዋር #ኢትዮጵያ Join Us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
537