en
Feedback
Goqa-ጎቃ (Ethio-news)

Goqa-ጎቃ (Ethio-news)

Open in Telegram

All about Ethiopia!!! ሁሌም ስለ ኢትዮጵያ እንዲሁም አለም-አቀፍ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበረሰባዊ ዜና ከትንተና ጋር።

Show more
4 151
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-8130 days
Posts Archive
የጆይ ባይደን ውሳኔ በጭማሪ ደቂቃ ላይ ⚡️በአሜሪካ ታሪክ መሪዎች የስራ ጊዜያቸውን ጨርሰው ከመውረዳቸው በፊት ለየት ለየት ያሉ በፊት ላይ ሲያወላውሉ የነበሩበትን ውሳኔዎችን ይወስናሉ ታዲያ ጆይ ባይ
+2
የጆይ ባይደን ውሳኔ በጭማሪ ደቂቃ ላይ ⚡️በአሜሪካ ታሪክ መሪዎች የስራ ጊዜያቸውን ጨርሰው ከመውረዳቸው በፊት ለየት ለየት ያሉ በፊት ላይ ሲያወላውሉ የነበሩበትን ውሳኔዎችን ይወስናሉ ታዲያ ጆይ ባይደን የሃይፐር ሶኒክን ሚሳኤል ለዩክሬን አስታጥው በያት የሚል ፍቃድ መስጠታቸውን አሳውቀዉ ነበር ⚡️የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆይ ባይደን ሲያወላወል የነበረበትን ውሳኔ አሁን ላይ ወስኗል ዩክሬን አሁን ላይ ራሺያን ማጥቃት የሚያስችላትን ቁልፍ ተቀብላለች ታዲያ ይህ በአሜሪካ መሪ ጆይ ባይደን የመጨረሻው መጀመሪያው ውሳኔ ነው ወይ ሲሉ የዘርፉ ተንታኞች ሃሳባቸውን ይሰጣሉ ⚡️በሌላ በኩል ደግሞ ለዘላቂ የሰላም ድርድር ዩክሬንን አስገድደው ያቀርባሉ ሲባሉ የነበሩት አሁን ላይ ከየትኛውም ጊዜ በላይ እልቂት የተሞላበት ጦርነት ላይ እየገቡ ነው ይህ ታዲያ በዘመነ ባይደን ምን ይዞ እንደሚያልፍ አሳሳቢ ያደረገዋል ⚡️የምዕራቡ እና የምስራቁ አለም የአቅም መለኪያ ቦታ የሆነችው ዩክሬን የጦር መሳሪያ ሳይሆን የሰላም እና የዘላቂ ደህንነት ዋስትናዋ ነው ሚያስፍላጋት በሚል ሃሳብ የባይደንን አስጊ ውሳኔዎች በመቃወም በዘርፉ የተሰማሩት የፖለቲካ ተንታኞች ሃሳባቸውን ሰጥዋል ‼️ታዲያ በቀሪ 55 ቀናቸው ምን ይወስናሉ ምንስ ይቀይራሉ የሚለውን ጊዜ ብቻ ነው የሚፈታው ለበለጠ መረጃ ተቀላቀሉን👇 https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

አነጋጋሪው የ "COP29" ስብሰባ በአወዛጋቢ ስምምነት ተቋጨ!! ⚡️በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአየር ንብረት ጉዳይ ላይ በሀገራት መካከል በየዓመቱ የሚደረገው ስብሰባ በዚኛው ዓመት ላይ የተደርሰ
አነጋጋሪው የ "COP29" ስብሰባ በአወዛጋቢ ስምምነት ተቋጨ!! ⚡️በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአየር ንብረት ጉዳይ ላይ በሀገራት መካከል በየዓመቱ የሚደረገው ስብሰባ በዚኛው ዓመት ላይ የተደርሰበት ስምምነት ታዳጊ ሃገራትን እንዲሁም የአየር ንብረት አክቲቪስቶችን አስቆጥቷል ። ⚡️ለአየር ንብረት ለውጥ አጅግ ጥቂቱን አያዋጡ ነገር ግን በከፍተኛ መጠን አየተጎዱ የሚገኙት ታዳጊ ሃገራት በዚኛው ዓመት በአደጉ ሃገራት የተበጀተውን 300 ቢልየን ዶላር ከታሰበለት አላማ አንፃር እጅግ አነስተኛ ሆኖ ሲያገኙት የ #ህንድ ሀገር ወኪል መጠኑን "ዋጋ ቢስ" በማለት ገልፆታል። ⚡️ያደጉ ሃገራት የአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያላቸው አቋም በከፍተኛ መጠን የነባራዊ ፖለቲካ ሁኔታዎች ነፀብራቅ ነው። እናም በስብሰባው ለተፈጠረው ውዝግብ በአየር ንብረት ለውጥ የማያምነው ዶናልድ ትራምፕ የድርጅቱ ከፍተኛ አዋጭ ለሆነችው ለአሜርካ ፕሬዝደንት ሆኖ መመረጡ የራሱ አስተዋፅኦ ሳይኖረው አልቀርም። #COP29 #አየርንብረት #ተመድ Join Us: https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Breaking_News #የUK መንገዶች በጎርፍ ተጥለቅልቀዋል!! ⚡️#በኢንግላንድ፣ #ዌልስ ፣ሰሜን #አየርላንድ አንዲሁም #ስኮትላንድ የተለቀቁት ከ 100 በላይ የሚሆኑ የጎርፍ ማስጠንቀቂያዎች በ
+1
#Breaking_News #የUK መንገዶች በጎርፍ ተጥለቅልቀዋል!! ⚡️#በኢንግላንድ፣ #ዌልስ ፣ሰሜን #አየርላንድ አንዲሁም #ስኮትላንድ የተለቀቁት ከ 100 በላይ የሚሆኑ የጎርፍ ማስጠንቀቂያዎች በ #UK አያለፈ ያለው "Storm Bert" ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ ያሰቡ መሆናቸው ተገለጿል። ⚡️ጎርፉ የከፋው በደቡብ #ዌልስ ፖንትሪድ አካባቢ ሲሆን ነዋሪዎች ቤቶቻቸውን ጥለው አየወጡ ነው በተጨማሪም አሁን ላይ 26,000 ለሚደርሱ ቤቶች ኃይል ተቋርጦባቸዋል። #UK #ኢንግላንድ #ዌልስ Join Us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

"ገናን አይደለም ከናንተ ከቅድም-አያቶቻቹህ በፊት እናውቀዋለን!!!" -ዳዊት ጊዮርጊስ ⚡️#ለኢትዮጵያ 1977 ድርቅ እርዳታ ለማሰባሰብ በባንድ ኤድ የተዘፈነው "Do They Know Its Christ
"ገናን አይደለም ከናንተ ከቅድም-አያቶቻቹህ በፊት እናውቀዋለን!!!"                                              -ዳዊት ጊዮርጊስ ⚡️#ለኢትዮጵያ 1977 ድርቅ እርዳታ ለማሰባሰብ በባንድ ኤድ የተዘፈነው "Do They Know Its Christmas?" የተሰኘው ዘፈን በዚም ዓመት በተመሳሳይ ሽፋን አንደ አዲስ መውጣቱ አነጋጋሪ ሆኗል ። ⚡️#ኢትዮጵያን እና #አፍሪካን ሰማይዎም ወንዞቿም አንደደረቁባት ምድር የሚስለው ዘፈን በወጣበት ወቅትም ቢሆን በዘመኑ ማስታወቅያ ሚኒስቴር ዳዊት ጊዮርጊስ ቅሬታን ያስነሳ ቢሆንም አስከዛሬ ይሄው ምልከታ አንዲቀጥል መደረጉ ግን አጅግ አሳዝኖታል። የባንድ ኤድ ስራ ያስገኘው ድጋፍ የማይናቅ ቢሆንም #ኢትዮጵያን እንዲሁም መላ #አፍሪካን በእንደዚህ ዓይነት መልኩ መግለፅ ቅኝ ግዛት መሰል የረጂ እና ተረጂ ግንኙነትን የምያስቀጥል ከመሆኑም ባለፈ አስከዛሬም ድረስ ለእርዳታው የሚዘፍኑት ባንዶች #ከአፍሪካ ሳይሆን ከምዕራብ ሃገራት የተውጣጡ መሆናቸው ይሄንን ቅሬታ ደግፋል። #ኢትዮጵያ #አፋሪካ #ባንድኤድ Join Us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Update #እስራኤል መሃል #ቤሩት ላይ ያደረሰችው ጥቃት በሙሉ ከተማው የተሰማ ንዝረትን ፈጥሯል!!!! ባስታ በተሰኘ አካባቢ የደረሰው ጥቃት #የሄዝቦላ ከፍተኛ አመራር የሆነውን ሞሐመድ ሃይዳርን
#Update #እስራኤል መሃል #ቤሩት ላይ ያደረሰችው ጥቃት በሙሉ ከተማው የተሰማ ንዝረትን ፈጥሯል!!!! ባስታ በተሰኘ አካባቢ የደረሰው ጥቃት #የሄዝቦላ ከፍተኛ አመራር የሆነውን ሞሐመድ ሃይዳርን ያነጣጠረ ቢሆንም #ሄዝቦላ እንደገለፀው የተገደለበት አመራር የለም ጥቃቱ አንድ የ8 ፎቅ መኖርያ ህንፃን ሙሉ ለሙሉ ሲደመስስ አካባቢው ላይ የነበሩ 15 ሰዎች ተገለዋል!! ጥቃቱ የተሰነዘረው በሁለቱ ተዋጊዎች መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ተቃርቧል በተባለበት ወቅት መሆኑ #እስራኤል የሄዝቦላን መደራደርያ አቅም ለመቀነስ ያደረገው እንደሆነ አስገምቷል #እስራኤል #ሄዝቦላ #ቤሩት Join Us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#የብሪታንያ ጦር አስፈላጊ ከሆነ ከራሺያ ጋር ጦርነት ውስጥ ሊገባ እንደሚችል ከፍተኛ የጦር አዛዣቸው አስታወቀ ⚡️የብሪታኒያ ጦር ወደ ጦር እንዲገባ በተጠየቁበት ሰዓት ቀጥታ ወደ ጦርነት ውስጥ ይገባ
+2
#የብሪታንያ ጦር አስፈላጊ ከሆነ ከራሺያ ጋር ጦርነት ውስጥ ሊገባ እንደሚችል ከፍተኛ የጦር አዛዣቸው አስታወቀ ⚡️የብሪታኒያ ጦር ወደ ጦር እንዲገባ በተጠየቁበት ሰዓት ቀጥታ ወደ ጦርነት ውስጥ ይገባል ሲሉ ሌፍተናንት ጄኔራል ሰር ሮብ አስታውቀዋል ⚡️አሜሪካ ለዩክሬን የሃይፐር ሶኒክ የረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ መሳሪያዎችን ተጠቅማ እንድታጠቃ ከፈቀደች ቡሃላ ውጥረቶች እየጨመሩ መሆናቸውን ተከትሎ ሰር ሮብ ኔቶ የወታደር አቅሙን መጨመር አለበት ሲል ተናግሯል ⚡️ብሪቴን የወታደር አቅሟን በምስራቅ አውሮፓ በተለይ በራሺያ ድንበር በኢስቶኒያ በኩል አየጨመረች መሆኑ ውጥረቶችን እየጨመረ መሆኑ አሳሳቢ ሆኖል Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#በሚኒስቴሩ ንግግር ሳቢያ ኢትዮጵያ የሱዳንን አምባሳደር ለማብራሪያ ጠራች ⚡️የሱዳንን አምባሳደር በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያሉ ችግሮች ካልተፈቱ ወደ ጦርነት እንገባለን በማለት አስታየት መስጠቱን ተከትሎ
+2
#በሚኒስቴሩ ንግግር ሳቢያ ኢትዮጵያ የሱዳንን አምባሳደር ለማብራሪያ ጠራች ⚡️የሱዳንን አምባሳደር በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያሉ ችግሮች ካልተፈቱ ወደ ጦርነት እንገባለን በማለት አስታየት መስጠቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግሥት ይህን በመቃወም የሱዳንን አምባሳደር ለማብራሪያ የጠራቸው ⚡️ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር አሊ የሱፍ ለሃገር ውስጥ ቴሌቪዥን ቃለ መጠይቅ ላይ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያሉ ድርድሮች ፍሬ አልባ ከሆነ የጦርነት በሮች ክፍት ናቸው ብለዋል በዚህም ሱዳን ግብጽን ደግፋ እንደምትቆም አስታውቀዋል ⚡️የኢትዮጵያ መንግሥት በአምባሳደሩ ንግግር እንደማይስማሙና ስምምነቶቹ እየሰሩ እንደሆነ አስታውቀው ለተጨማሪ ማብራርያ አምባሳደሩን የጠሩት ⚡️ከጦርነትና ከእርስበርስ ጦርነት የማይላቀቀው የአፍሪካ ቀንድ አሁን ወደ ተጨማሪ ግጭት ያመራ ይሆን ወይ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Breaking የእስራኤሉ ጠ/ሚ ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና የቀድሞ የጦር ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት በአለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት #የእስር ማዘዣ ወጣባቸው ⚡️በጋዛ በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና የዘር
+2
#Breaking የእስራኤሉ ጠ/ሚ ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና የቀድሞ የጦር ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት በአለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት #የእስር ማዘዣ ወጣባቸው ⚡️በጋዛ በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና የዘር ፍጅት ወንጀሎች ICC በቁጥጥር ሊያውላቸው እንደሚፈልግ ያስታወቀው ⚡️የእስራኤል United nation ላይ አምባሳደር የሆኑት Danny Danon እንዳስታወቁት በውሳኔው ላይ ከአጋሮቻችን ጋር እንማከራለን ውሳኔውን በፍጥነት ለማሰረዝ እየሰራን ነው ሲል አስታውቀዋል አክለውም ለተኩስ አቁም አለመሳካት የUN ድርሻ እንዳለበት እና የተኩስ አቁም የሚፈልጉት ሃገራት ምንም አይነት ዜጎቻቸው ያልታገቱባቸው ስለሆነ ብቻ ነው:: በኛበኩል ታጋቾቻቾን ሳይመለሱ በፍፁም ተኩስ አቁም አይኖርም ብለዋል ⚡️በፍልስጥኤም በኩል ውሳኔው በትንሹም ቢሆንም በጋዛ ውስጥ ተስፋን ያመጣል ሲሉ አስታውቀዋል Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Breaking የእስራኤሉ ጠ/ሚ ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና የቀድሞ የጦር ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት በአለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት #የእስር ማዘዣ ወጣባቸው ⚡️በጋዛ በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና የዘር
+2
#Breaking የእስራኤሉ ጠ/ሚ ቤንጃሚን ኔታንያሁ እና የቀድሞ የጦር ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት በአለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት #የእስር ማዘዣ ወጣባቸው ⚡️በጋዛ በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና የዘር ፍጅት ወንጀሎች ICC በቁጥጥር ሊያውላቸው እንደሚፈልግ ያስታወቀው ⚡️የእስራኤል United nation ላይ አምባሳደር የሆኑት Danny Danon እንዳስታወቁት በውሳኔው ላይ ከአጋሮቻችን ጋር እንማከራለን ውሳኔውን በፍጥነት ለማሰረዝ እየሰራን ነው ሲል አስታውቀዋል አክለውም ለተኩስ አቁም አለመሳካት የUN ድርሻ እንዳለበት እና የተኩስ አቁም የሚፈልጉት ሃገራት ምንም አይነት ዜጎቻቸው ያልታገቱባቸው ስለሆነ ብቻ ነው:: በኛበኩል ታጋቾቻቾን ሳይመለሱ በፍፁም ተኩስ አቁም አይኖርም ብለዋል ⚡️በፍልስጥኤም በኩል ውሳኔው በትንሹም ቢሆንም በጋዛ ውስጥ ተስፋን ያመጣል ሲሉ አስታውቀዋል

#Update ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተጠየቀ!!!! ⚡️የስራ ዘመኑ ሊያበቃ ጥቂት ወራት የቀረው ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባሳለፍነው ማክሰኞ ህዳር 10 ቀን ላይ በህዝብ ተወ
#Update ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በህዝብ ተወካዮች  ምክር ቤት ተጠየቀ!!!! ⚡️የስራ ዘመኑ ሊያበቃ ጥቂት ወራት የቀረው ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ባሳለፍነው ማክሰኞ ህዳር 10 ቀን ላይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፊት በመቅረብ የስራ ግምገማ ተደርገበት። ⚡️ከተጠየቁት ጥያቄዎች መሃል በተለያዩ ፖለቲከኞችም ጭምር የሚነሳው የገለልተኝነት ጥያቄ አንዱ ሲሆን የሙስሊም ተወካዮች አለመመጣጠን ፤ በአማራ አና ኦሮሚያ ክልሎች ምክክር አለመካሄዱ አንዲሁም የኮሚሽኑ አጠቃላይ ውጤታማነት ጥያቄዎች ተነስተዋል። ⚡️የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን ለአጀንዳ ስብሰባ የሚቀርቡት ግለሰቦች የሚመረጡት በህዝብ ብዛት ሳይሆን የአካባብያቸውን ሃሳብ ከመወከል አንፃር አንደሆነ ተናግረው በተጨማሪም በአማራ 264 አንዲሁም በኦሮሚያ 360 ወረዳዎች ላይ ስራው ገና ሊሰራ አንደሆነ ቢያሳውቁም የኮሚሽኑ ውጤታማነት ግን በምክር ቤቱ ተገምግሞ የሚለካ መሆኑን አስታውሰዋል። #ኢትዮጵያ #ተወካዮችምክርቤት #ሃገራዊምክክር Join Us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

የመርካቶ ሱቆች አድማ !!!! ⚡️በቅርቡ የወጣውን የደረሰኝ ሕግ በመቃወም ከሰኞ ህዳር 9 ቀን ጀምሮ ሱቆቻቸውን በመዝጋት አድማ ሲመቱ የቆዩት የመርካቶ ባለሱቆች በመንግስት ትዛዝ መሰረት መልሰው እየ
+2
የመርካቶ ሱቆች አድማ !!!! ⚡️በቅርቡ የወጣውን የደረሰኝ ሕግ በመቃወም ከሰኞ ህዳር 9 ቀን ጀምሮ ሱቆቻቸውን በመዝጋት አድማ ሲመቱ የቆዩት የመርካቶ ባለሱቆች በመንግስት ትዛዝ መሰረት መልሰው እየከፈቱ አንደሆነ ተሰማ!! ⚡️አዲሱ ሕግ ያለደረሰኝ የሚደረግ የትኛውንም ግብይት በ100,000 ብር ክፍያ የሚቀጣ ከመሆኑ በተጨማሪ ይህንን ሕግ ለማስተግበር በቦታው ይሰሩ የነበሩ የቀድሞ ተቆጣጣሪዎችን ሙሉ በሙሉ በማንሳት በአዲስ የዩኒቨርስቲ ምሩቃን የተካ ነው። ⚡️ነገር ግን ከአስረካቢዎች አንኳን እቃ ስናመጣ ትክክለኛ ደረሰኝ አናገኝም የሚሉት ባለሱቆች ቁጥርጥሩ ከጉምሩክ ጀምሮ ካልተዘረጋ እኛ ከየትም ልናመጣው አንችልም ብለዋል። 💥አዲሱ ውሳኔ መንግስት ህዝቡ ላይ ተጨማሪ ግብር ሳይጥል የግብር ምንጮቹን ሊያሰፋ ከሚችልባቸው ዘዴዎች አንዱ ቢሆንም ይህ ፖሊሲ አብዛኛው ኢኮኖምያዊ እንቅስቃሴ መደበኛ ባልሆነበት ሀገር ምን ያህል ውጤታማ አንደሚሆን አጠራጣሪ ነው። #መርካቶ #ኢትዮጵያ #ደረሰኝ #ግብር Join Us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#የሶማሌላንድ አዲሱ ፕሬዝዳንት ማን ናቸው??!! ⚡️በትላንትናው እለት በራስ ገዟ #ሶማሌላንድ 64 በመቶ ድምፅ በማግኘት አሸናፊ የሆኑት አብድራማን ሞሐመድ አብዱላሂ (ኢሮ ) የዋዳኒ ተቃዋሚ ፓርቲ
#የሶማሌላንድ አዲሱ ፕሬዝዳንት ማን ናቸው??!! ⚡️በትላንትናው እለት በራስ ገዟ #ሶማሌላንድ 64 በመቶ ድምፅ በማግኘት አሸናፊ የሆኑት አብድራማን ሞሐመድ አብዱላሂ (ኢሮ ) የዋዳኒ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ አና መስራች ናቸው። ⚡️ለ12 አመታት የሀገሪቷ ፓርላማ አፈጉባኤ በመሆን ያገለገሉት ኢሮ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት አሳቸው ከተመረጡ #ሶማሌላንድ ከ #ኢትዮጵያ ጋር የተፈራረመችው የመግባብያ ስምምነት አንደሚከለስ ሲናገሩ ቆይተዋል። የ69 ዓመቱ ኢሮ ግዛቱ #ከኢትዮጵያ ጋር ከደረሰበት ስምምነት በተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ እድገት የማስመዝገብ አንዲሁም ከእናት ሀገሯ #ሶማልያ ጋር ያላትን ግንኙነት የማሻሻል ኃላፊነት አንደሚወርሱ ቢታወቅም ቀጠናዊ አለመረጋጋትን ለፈጠረው ስምምነት ቅድምያ አንደሚሰጡ ይገመታል። ⚡️የምርጫው ውጤት ከተሰማ ሰዓታት ቢቆጠርም የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ አህመድ እስካሁን ለአዲሱ ኘሬዚዳንት የእንኳን ደስ አለህ መልዕክት አለማስተላለፋቸው አይዘነጋም። #ሶማሌላንድ #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ሶማልያ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#የሶማሌላንድ አዲሱ ፕሬዝዳንት ማን ናቸው??!! ⚡️በትላንትናው እለት በራስ ገዟ #ሶማሌላንድ 64 በመቶ ድምፅ በማግኘት አሸናፊ የሆኑት አብድራማን ሞሐመድ አብዱላሂ (ኢሮ ) የዋዳኒ ተቃዋሚ ፓርቲ
#የሶማሌላንድ አዲሱ ፕሬዝዳንት ማን ናቸው??!! ⚡️በትላንትናው እለት በራስ ገዟ #ሶማሌላንድ 64 በመቶ ድምፅ በማግኘት አሸናፊ የሆኑት አብድራማን ሞሐመድ አብዱላሂ (ኢሮ ) የዋዳኒ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ አና መስራች ናቸው። ⚡️ለ12 አመታት የሀገሪቷ ፓርላማ አፈጉባኤ በመሆን ያገለገሉት ኢሮ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት አሳቸው ከተመረጡ #ሶማሌላንድ ከ #ኢትዮጵያ ጋር የተፈራረመችው የመግባብያ ስምምነት አንደሚከለስ ሲናገሩ ቆይተዋል። የ69 ዓመቱ ኢሮ ግዛቱ #ከኢትዮጵያ ጋር ከደረሰበት ስምምነት በተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ እድገት የማስመዝገብ አንዲሁም ከእናት ሀገሯ #ሶማልያ ጋር ያላትን ግንኙነት የማሻሻል ኃላፊነት አንደሚወርሱ ቢታወቅም ቀጠናዊ አለመረጋጋትን ለፈጠረው ስምምነት ቅድምያ አንደሚሰጡ ይገመታል። ⚡️የምርጫው ውጤት ከተሰማ ሰዓታት ቢቆጠርም የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስቴር አብይ አህመድ እስካሁን ለአዲሱ ኘሬዚዳንት የእንኳን ደስ አለህ መልዕክት አለማስተላለፋቸው አይዘነጋም። #ሶማሌላንድ #ኢትዮጵያ #ምርጫ #ሶማልያ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Update #የትግራይ ሰራዊት 80 በመቶ የሚያህሉ ወታደሮቹን ሊበትን መሆኑ ተገለፀ!!! ⚡️ብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን በሰጠው መግለጫ መሰረት የቀድሞ #የትግራይ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ የመበተ
#Update #የትግራይ ሰራዊት 80 በመቶ የሚያህሉ ወታደሮቹን ሊበትን መሆኑ ተገለፀ!!! ⚡️ብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን በሰጠው መግለጫ መሰረት የቀድሞ #የትግራይ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ የመበተን እና ወደ ማህበረሰቡ የመመለስ ስራ ከዛሬ ረብዑ ህዳር 11 ቀን ጀምሮ በይፋ ይጀመራል። ⚡️"#የትግራይ ክልል የአስተዳደር ወሰን ወደቀድሞ ይዞታው ባልተመለሰበት ሁኔታ ሰራዊቱን መበተን ክልሉን የሚያዳክም ከመሆኑም በላይ የመደራደር አቅሙን ይቀንሳል" በማለት ለሚከራከሩት ተንታኞች የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት ጀነራል ፃድቃን ገብረ ትንሣኤ "#የትግራይ ደህንነት አና ዋስትና በሠራዊት አቅም ብቻ የሚጠበቅ አይደለም" በማለት ምላሽ ሰጥተዋል። ውሳኔው ሊያመጣ ከሚችለው መረጋጋት አንፃር የሚደነቅ ቢሆንም ለአመታት በአስከፊ የጦርነት ስነልቦናዊ ተፅኖ ስር የነበሩ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ መመለስ ሊያደርስ የሚችለው ቀውስ አሳሳቢ መሆኑ አልቀረም። #ትግራይ #ኢትዮጵያ  #ትጥቅማስፈታት Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#የጅቡቲ እይታ በኢትዮጵያ የወደብ ፍላጎት ላይ ⚡️በቀንድ አፍሪካ ላይ በአሁኑ ሰአት ትልቁ ስጋት በሀገራት መካከል ሊያስነሳ የሚችልው ግጭት ነው ወደብን በተመለከተ:: ⚡️ከኤርትራ መገንጠል ቡሃላ ኢትዮጵያ ወደብ አልባ ሀገር መሆኗ ይታወቃል, ይህን ለመቅረፍ በኢትዮጵያና በ አዲሳ ሀገር ሶማሌላንድ መካከል ስምምነት መፈጸሙን ይታወቃል ⚡️ይህ በሞቃዲሾና በአዲስ አበባ መካከል ያለውን ግንኙነት እንዳሻከረው ይበልጡኑ ወደ ግለፅ ግጭት ሊገቡ እንደሚችሉ በሶማሊያ በኩል ሲንፀባረቅ ተስተውሏል ⚡️ታዲያ ውጥረቱን ለማርገብ በኬንያ በኩል የሉሙ ወደብ መጠቀም እንድትችል ቢቀርብም ምን ያክል ለኢትዮጵያ የወደብ ፍላጎት በቂነት ማረጋገጫ ማግኘት አልተቻለም ⚡️በጅቡቲ በኩል የታጁራ ወደብ መጠቀም እንደምትችል አስታውቃለች ‼️ታዲያ በአዲስ አበባ በኩል እንደዚህ ካለ ውጥረቶች እና የግጭት ስጋቶች ራሱን ማውጣት ሚያስችሉትን አማራጮች ይጠቀምበት ይሁን ነው ጥያቄዎ Join us; @Goqaeth

#update #ጆ ባይደን ዩክሬን የረጅም እርቀት ሚሳይሎችን በመጠቀም ራሺያን እንድታጠቃ ፍቃድ ሰጡ‼️ ⚡️አሜሪካ የረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ ሚሳይሎችን በመጠቀም ማጥቃት እንደምትችል ፍቃድ መስጠታቸውን
+2
#update #ጆ ባይደን ዩክሬን የረጅም እርቀት ሚሳይሎችን በመጠቀም ራሺያን እንድታጠቃ ፍቃድ ሰጡ‼️ ⚡️አሜሪካ የረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ ሚሳይሎችን በመጠቀም ማጥቃት እንደምትችል ፍቃድ መስጠታቸውን ተከትሎ በኬቭ በኩል የፖሊሲ ለውጥ እንደሚኖር አስታውቀዋል:: ⚡️የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮልድሚር ዜለንስኪ ትንትና በሰጡት መግለጫ ስለ ሚሳኤል መግለጫ መስጠት አያስፈልግም ራሳቸው ሚሳይሎቹ መግለፅ ይችላሉ ሲል ተናግሯል :: ‼️የትራምፕ መምረጥ ከሚያስቆማቸው ጉዳዮች መካከል የራሺያናዩክሬክ ጦርነት አሁን ላይ በእንደዚህ ባሉ ጦርነት አራጋቢ ምክያቶቾ ከመቆም ይልቅ እንዲባባስ ያደርጋል ሲሉ ተንታኞች ይናገራሉ! Join us

#Visual capitalist ባወጣው መረጃ መሰረት የአፍሪካ ሀገራትን የእድገትን እና ዜጎች በአማካይ የሚያገኙትን ገቢዝርዝር GDP PER CAPITA ደረጃን መሰረት በማድረግ ሀገራችን ኢትዮጵያ 26
#Visual capitalist ባወጣው መረጃ መሰረት የአፍሪካ ሀገራትን የእድገትን እና ዜጎች በአማካይ የሚያገኙትን ገቢዝርዝር GDP PER CAPITA ደረጃን መሰረት በማድረግ ሀገራችን ኢትዮጵያ 26ኛ ደረጃን ማግኘት ችላለች!! ⚡️ያልተረጋጋ ኢኮኖሚ: የዋጋ ግሽበት: የእርስ በእርስ ጦርነት : መልካም አስተዳደር የራቃት ኢትዮጵያ ከምስራቅ አፍሪካ 8ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችላላች ⚡️ደሴቷ ሀገር #Seychelles መምራት ስትችል በዴሞክራሲያዊ መንግስቷ የምትታወቀው #ቦትስዋና4ኛ ደረጃ መሆን ችላለች የቀሩትን ከላይ መመልከት ይችላሉ Join us https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk

#የጀርመኑ ቻንስለር ኦላፍ እና የራሺያው ፕሬዝዳንት ፑቲን ከሁለት አመት ቡሃላ የመጀመሪያውን ግንኙነታቸውን አድርጉ‼️ ⚡️ለሁለት አመታት ምንም አይነት ንግግር ያላደረጉት ሁለቱ የሀገር መሪዎች ከዶላ
+1
#የጀርመኑ ቻንስለር ኦላፍ እና የራሺያው ፕሬዝዳንት ፑቲን ከሁለት አመት ቡሃላ የመጀመሪያውን ግንኙነታቸውን አድርጉ‼️ ⚡️ለሁለት አመታት ምንም አይነት ንግግር ያላደረጉት ሁለቱ የሀገር መሪዎች ከዶላድ ትራምፕ መምረጥና ጦርነቱን ለማስቆም ባላቸው ፖሊስ ምክንያት ከአሁኑ ንግግር መጀመራቸውን አስታውቀዋል ኦላፍ ራሺያ በወረራ የወሰደችውን የዩክሬንን መሬት ለቃ እንድትወጣ አሳስበዋል ⚡️ፑቲን በበኩላቸው የጦርነቱ ዋነኛው ተጠያቂ የኔቶ ግትር እና ወራሪ ፖሊሲ ነው አሁንም ቢሆን ለጦርነቱ ማቆሚያ መፍትሔው በእጃቸው ነው እርዳታቹን አቁሙ የሚል ምልክትን አስተላልፈዋል Join us

#የጀርመኑ ቻንስለር ኦላፍ እና የራሺያው ፕሬዝዳንት ፑቲን ከሁለት አመት ቡሃላ የመጀመሪያውን ግንኙነታቸውን አድርጉ‼️ ⚡️ለሁለት አመታት ምንም አይነት ንግግር ያላደረጉት ሁለቱ የሀገር መሪዎች ከዶላ
#የጀርመኑ ቻንስለር ኦላፍ እና የራሺያው ፕሬዝዳንት ፑቲን ከሁለት አመት ቡሃላ የመጀመሪያውን ግንኙነታቸውን አድርጉ‼️ ⚡️ለሁለት አመታት ምንም አይነት ንግግር ያላደረጉት ሁለቱ የሀገር መሪዎች ከዶላድ ትራምፕ መምረጥና ጦርነቱን ለማስቆም ባላቸው ፖሊስ ምክንያት ከአሁኑ ንግግር መጀመራቸውን አስታውቀዋል ኦላፍ ራሺያ በወረራ የወሰደችውን የዩክሬንን መሬት ለቃ እንድትወጣ አሳስበዋል ⚡️ፑቲን በበኩላቸው የጦርነቱ ዋነኛው ተጠያቂ የኔቶ ግትር እና ወራሪ ፖሊሲ ነው አሁንም ቢሆን ለጦርነቱ ማቆሚያ መፍትሔው በእጃቸው ነው እርዳታቹን አቁሙ የሚል ምልክትን አስተላልፈዋል Join us

#Update የዶናልድ ጄ ትራምፕ ሹም ሽሮች አነማን ናቸው ??!! ⚡️በመጪው የፈረንጆች አዲስ ዓመት ነጩን ቤተ መንግስት የሚወርሰው ዶናልድ ትራምፕ ምርጫውን አንዳሸነፈ ከተረጋገጠ ወዲህ ካቢኔውን በ
+3
#Update የዶናልድ ጄ ትራምፕ ሹም ሽሮች አነማን ናቸው ??!! ⚡️በመጪው የፈረንጆች አዲስ ዓመት ነጩን ቤተ መንግስት የሚወርሰው ዶናልድ ትራምፕ ምርጫውን አንዳሸነፈ ከተረጋገጠ ወዲህ ካቢኔውን በማዋቀር ተወጥሯል:: ምርጫዎቹ አንደሁል ግዜው አነጋጋሪ ቢሆኑም አንዳንዶቹ ግን ጭራሹኑ ያልተጠበቁ ነበሩ። ጥቂቶቹ አንደሚከተሉት ናቸው :- ⚡️ሮበርት ኤፍ ኬነዲ ጁንየር : የጤና ፅህፈት ቤት መሪ - ኬነዲ ጁንየር የሚታወቁት በ ፀረ-ክትባት አቋማቸው ነው። ⚡️ማት ጌትዝ : ጠቅላይ አቃቤ ሕግ - ጌትዝ በዚሁ የመንግስት ተቋም አደንዛዥ አፅ በመጠቀም አንዲሁም በፆታዊ ጥቃት ክሶች በምርመራ ስር ነበር። ⚡️ፒት ሄግሴት: የመከላከያ ፅህፈት ቤት ዋና መሪ - ፒት ትራምፕን በመደገፍ በሚታወቀው በ"fox news" የዜና አቅራቢ ነው። #አሜሪካ #ትራምፕ #ኬነዲ Join Us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0