en
Feedback
Goqa-ጎቃ (Ethio-news)

Goqa-ጎቃ (Ethio-news)

Open in Telegram

All about Ethiopia!!! ሁሌም ስለ ኢትዮጵያ እንዲሁም አለም-አቀፍ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበረሰባዊ ዜና ከትንተና ጋር።

Show more
4 151
Subscribers
No data24 hours
-127 days
-8130 days
Posts Archive
#Update በሽር አላሳድ #ሞስኮ ናቸው!!! ⚡️አማፅያን ዋና ከተማውን ሲቆጣጠሩ መንበረ ስልጣኑን ጥሎ የጠፋው ፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ አመሻሹን መገኛው ታውቋል። ⚡️ከድሮም እንደመንግስት #በሩስያ
#Update በሽር አላሳድ #ሞስኮ ናቸው!!! ⚡️አማፅያን ዋና ከተማውን ሲቆጣጠሩ መንበረ ስልጣኑን ጥሎ የጠፋው ፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ አመሻሹን መገኛው ታውቋል። ⚡️ከድሮም እንደመንግስት #በሩስያ እርዳታ የቆመው ባሽር ይህ ችግር ሲጋረጥበት ወደ #ሞስኮ ማምራቱ አስደንጋጭ ዜና አይደለም። 💥ታሳ የተሰኘ #የሩስያ ዜና ጣብያ እንደገለፀው ባሽር ከአማፅያን ጋር በተደረገ ድርድር ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን አና ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር አንዲኖር ማሳሰባቸውን ተከትሎ ከነመላ ቤተሰባቸው በሩስያ ጥገኝነት አግኝተዋል። #ሶሪያ #አማፅያን #መፈንቅለመንግስት ©Aljazeera Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#update #ሶሪያን ለ24 አመታት የመሩት #በሽር አላሳድ ከስልጣናቸው ተወገዱ ⚡️ለ24 አመታት ስልጣናቸውን ለማንም አላስነካም ሲሉ የነበሩት አላሳድ አሁን ላይ ዳግም ላይመለሱ ተነስተዋል:: ከ13
+2
#update #ሶሪያን ለ24 አመታት የመሩት #በሽር አላሳድ ከስልጣናቸው ተወገዱ ⚡️ለ24 አመታት ስልጣናቸውን ለማንም አላስነካም ሲሉ የነበሩት አላሳድ አሁን ላይ ዳግም ላይመለሱ ተነስተዋል:: ከ13 አመት የእርስበርስ ግጭት ቡሃላ የራሺያ መንግሥት እርዳታውን ማቆሙን ተከትሎ የተቃዋሚው ሃይል ዋና ከተማዋን ደማስቆን ተቆጣጥሯል ይህን ተከትሎ ህዝቡ በመላው ሶሪያ ላይ በየጎዳናው ደስታቸውን በመግለፅ ላይ ይገኛሉ:: ⚡️የሃያት ተሪ ኮማንደር አቡ መሃመድ አል ጁናይ እንደገለፁት ሌላ መንግሥት ተዋቅሮ መንበረ ስልጣኑን እስኪረከብ ድረስ የ አላሳድ ቢሮክራሲ እንደዛው ይቀጥላል ⚡️የቀድሞ የሂዩማን ራይት ኤክስኪዩቲቭ ኬኒቲ ሮት እንደገለፁት የአሳድ መንግሥት በአለማችን ካሉ አውሬና ምህረት አላባ አገዛዝ ነበር ሲሉ የገለፁት ‼️ጥያቄው የበሽር አላሳድን መንግሥት መውደቁ ብቻውን ይዞት የሚመጣው ጥቅም እንዳላ ሊያስከትል የሚችለው የጸጥታ ችግር እና አክራሪነት ይባሱኑ ከበሽር የበለጠውን አምባገነናዊ መንግስት በሶሪያ ላይ ሊያሰፍን መቻሉ ነው Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#የሶርያው ፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ ሀገሪቷን ሸሽተው ጠፍተዋል!!! ⚡️#የሶርያ አማፅያን በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ባደረጉት ጠንካራ ጥቃት የሀገሪቷን ቁልፍ ቦታዎች በአስደንጋጭ ፍጥነት ሲቆጣጠሩ ቆይተ
+1
#የሶርያው ፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ ሀገሪቷን ሸሽተው ጠፍተዋል!!! ⚡️#የሶርያ አማፅያን በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ባደረጉት ጠንካራ ጥቃት የሀገሪቷን ቁልፍ ቦታዎች በአስደንጋጭ ፍጥነት ሲቆጣጠሩ ቆይተው ትላንትና ሌሊት የሀገሪቷን ዋና ከተማ #ዳማስከስን በእጃቸው አስገብቷል። ⚡️አማፅያኑ ከተማዋን በቁጥርጥራቸው ሲያደርጉ በአየር ሬዳር ሲስተማቸው አንድ አይሮፕላን ከተማዋን ለቆ ሲወጣ መመዝገቡን አክለው ባሺር አላሳድ መሸሹን #ለሮይተርስ አስታውቀዋል። 💥ለ24 ዓመታት የገዛው የበሽር አላሳድ መንግስት ወድቋል። #የሶሪያ አደባባዬች "ነፃነት! ነፃነት! ነፃነት!!!" የሚሉ የድል ዜማዎችን ያስተጋባሉ። አማፅያኑ ድል ቀንቷቸዋል!! #ሶሪያ #አማፅያን #መፈንቅለመንግስት ©Reuters ©BBC Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Update መብራት አብዛኛው ቦታ መጥቷል።

በሙሉ #ኢትዮጵያ የኃይል መቋረጥ ተፈጥሯል!!! ⚡️በሲስተም መጨናነቅ ምክንያት በመላው ሀገሪቷ የኃይል መቋረጥ እንዳጋጠመ የገለፀው #የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ድርጅት ችግሩን ለመፍታት የተቻለውን
በሙሉ #ኢትዮጵያ የኃይል መቋረጥ ተፈጥሯል!!! ⚡️በሲስተም መጨናነቅ ምክንያት በመላው ሀገሪቷ የኃይል መቋረጥ እንዳጋጠመ የገለፀው #የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ድርጅት ችግሩን ለመፍታት የተቻለውን ሁሉ እያደረገ እንደሆነ ገልፆ የደምበኞቹን ትዕግስት ተይቋል። ©Tikvah Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#የደቡብ ኮሪያውን ፕሬዚደንት ዩን ሱክ ዮልን ከስልጣን ለማስወገድ የተካሄደው የፓርላማ ስብሰባ ከሸፈ!!! ⚡️ከጥቂት ቀናት በፊት ወታደራዊ አገዛዝ አውጆ ህዝቡን ያስደነገጠው መሪ ውሳኔው በፓርላም ከ
#የደቡብ ኮሪያውን ፕሬዚደንት ዩን ሱክ ዮልን ከስልጣን ለማስወገድ የተካሄደው የፓርላማ ስብሰባ ከሸፈ!!! ⚡️ከጥቂት ቀናት በፊት ወታደራዊ አገዛዝ አውጆ ህዝቡን ያስደነገጠው መሪ ውሳኔው በፓርላም ከተሻረ ቡሃላ ለድርጊቱ በይፋ ይቅርታ ቢጠይቅም ውሳኔውን በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የወጣው ህዝብ ዩል ከስልጣኑ አንዲወርድ ሲጠይቅ እንደቆየ አይዘነጋም። ⚡️የህዝቡን ጥያቄ ተቀብሎ በሃሳቡ ላይ በድምፅ ብልጫ ሊወስን ያሰበው የደቡብ ኮርያ ፓርላማ በዛሬው እለት ስብሰባ ሲያካሂድ የፕሬዚዳንቱ ፓርቲ አባላት በተቃውሞ አልተገኙም። ይህም ለውሳኔው የሚያስፈልገውን 200 ድምፆች ሰላላስገኘ ፕሬዝዳንቱ በስልጣን ይቆያሉ። 💥ፓርላማው ከዛሬ ወዲ በጉዳዩ ላይ አንደገና ሊሰበሰብ የሚችለው የፊታችን ረብዑ ነዉ። #ደቡብኮሪያ #ፖርላማ #አዋጅ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Breaking_News #የሶማልያ መንግስት #ከሞቃዲሾ ወደ #ጁባላንድ የሚያመሩ በረራዎችን አቋረጠ!!!! ⚡️በፕሬዝደንት ሐሰን ሼህ ሞሐመድ የሚመራው #የሶማልያ መንግስት ባለፈው ወር #ጁባላንድ ባካ
#Breaking_News #የሶማልያ መንግስት #ከሞቃዲሾ ወደ #ጁባላንድ የሚያመሩ በረራዎችን አቋረጠ!!!! ⚡️በፕሬዝደንት ሐሰን ሼህ ሞሐመድ የሚመራው #የሶማልያ መንግስት ባለፈው ወር #ጁባላንድ ባካሄደችው ምርጫ ከተሾመው አህመድ ማዶብ ጋር ወታደራዊ ፍጥጫ ላይ ነዉ። ⚡️#የሶማልያ ፌደራል መንግስት የምርጫ ሂደቱ ላይ ባለመሳተፉ ምርጫውን እንደማይቀበል አሳውቆ የምርጫው አሸናፊ የሆነዉ አህመድ ማዶብ ላይ የእሰር ማዘዣ አውጥቷል። በምላሹ #ጁባላንድ ከፌዴራል መንግስቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ እንዳቋረጠች ገልፃ ሐሰን ሼህ ሞሃመድ ላይ የራሷን የእሰር ትዕዛዝ አውጥታለች። 💥#ኢትዮጵያን እና #ኬንያን የሚያዋስነው #ጁባላንድ #ሶማልያ ውስጥ ከሚገኙ ቁልፍ የወደብ ግዛቶች አንዱ ሲሆን በቦታው የሚካሄድ የትኛውም አይነት ግጭት አና ቀውስ በሙሉ ቀጠናው የሚሰማ ተፅኖ ማሳደሩ አይቀሬ ነዉ። #ሶማሊያ #ጁባላንድ #ምርጫ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

የነዳጅ ዋጋ አሁን ባለበት እንደሚቀጥል ተገለፅ!!! ⚡️የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በሰጠው መግለፃ መሰረት የመጭው ታህሳስ ወር የነዳጅ ችርቻሮ ዋጋ አሁን ላይ ባለው ይቀጥላል። ዋጋዎቹም እ
የነዳጅ ዋጋ አሁን ባለበት እንደሚቀጥል ተገለፅ!!! ⚡️የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በሰጠው መግለፃ መሰረት የመጭው ታህሳስ ወር የነዳጅ ችርቻሮ ዋጋ አሁን ላይ ባለው  ይቀጥላል። ዋጋዎቹም እንደሚከተሉት ናቸው :- 🔴 ቤንዚን - በሊትር 91.14 ብር 🔴ነጭ ናፍጣ - በሊትር 90.28 ብር 🔴ኬሮሲን - በሊትር 90.28 ብር 🔴ቀላል ጥቁር ናፍጣ - በሊትር 100.20 ብር 🔴ከባድ ጥቁር ናፍጣ - በሊትር 97.67 ብር   🔴የአውሮፕላን ነዳጅ - በሊትር 77.76 ብር #ነዳጅ #ኢትዮጵያ #ዋጋ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Update የቀድሞው ምክትል የሰላም ሚኒስቴር ታየ ደንዳ በሰላም ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል!!! ⚡️ከማረምያ ቤት አንደተለቀቁ በፀጥታ አካላት የተወሰዱት አቶ ታየ ደንዳ ወደ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምር
#Update የቀድሞው ምክትል የሰላም ሚኒስቴር ታየ ደንዳ በሰላም ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል!!! ⚡️ከማረምያ ቤት አንደተለቀቁ በፀጥታ አካላት የተወሰዱት አቶ ታየ ደንዳ ወደ ፌደራል  ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ተወስደው እንደነበር ይታወሳል። ⚡️ሆኖም ቤተሰባቸው አንደገለፅው ከአንድ ዓመት እንግልት እና የእስር ቤት ቆይታ ቡሃላ በስተመጨርሻ በሰላም ለቤታቸው በቅተዋል። #ታዬደንዳ #ፍትህ #ዋስ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#የመቀለ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ታሽገ!!! ⚡️ሁለቱም የህውሃት ቡድኖች የራሳቸው ከንቲባ የሾሙለት የመቀለ ከተማ ከንቲባ ፅህፈት ቤት በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት ላለፉት ሶስት ቀናት ተዘግቶ
#የመቀለ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ታሽገ!!! ⚡️ሁለቱም የህውሃት ቡድኖች የራሳቸው ከንቲባ የሾሙለት የመቀለ ከተማ ከንቲባ ፅህፈት ቤት በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት ላለፉት ሶስት ቀናት ተዘግቶ ቆይቷል። ⚡️የደብረጺዮን ቡድን በመባል የሚታወቀው ዶ/ር ረዳኢ በርኸን ከንቲባ አድርጎ ሲሾም ጊዜያዊ አስተዳደሩ ደግሞ አቶ ብርሃነ ገ/እየሱስን መሾሙ የፈጠረው አለመግባባት ፅህፈት ቤቱን ከማዘጋት ባለፈ በቡድኖቹ መካካል ያለው የስልጣን ሽኩቻ ምን ያህል አንደተካረረ ማሳያ ነዉ። 💥በሁለቱ ቡድኖች መካከል ያለው ቅራኔ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ፤ ክስተቱም በመሪዎች መካከል የሚደረግ ጥል ሁልጊዜም በቀጥታ የሚጎዳው ህዝቡን መሆኑን ማሳያ ነዉ። #መቀለ #ትግራይ #ኢትዮጵያ ©Addis Standard Join Us: https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

ለትላንትናው እለት በነበረው ጨዋታ #የአርሴናል ደጋፊ ወጣት ቡድኑ ያስመዘገበውን ድል በማክበር ላይ ሳለ በጥይት ተገደለ!!! በታላቅ ደስታ ሲጮሁ አና ሲዘፍኑ የነበሩ ተመልካቾችን ለማረጋጋት ያደረገው
ለትላንትናው እለት በነበረው ጨዋታ #የአርሴናል ደጋፊ ወጣት ቡድኑ ያስመዘገበውን ድል በማክበር ላይ ሳለ በጥይት ተገደለ!!! በታላቅ ደስታ ሲጮሁ አና ሲዘፍኑ የነበሩ ተመልካቾችን ለማረጋጋት ያደረገው ጥረት አልሳካ ሲለው መሳሪያውን መዞ ተመልካቾች ላይ ጥይት ያርከፈከፈው የህንፃ ጠባቂ ረብሻው ካስቆጣው የህንፃ ባለቤት ጋር በመሆን ከአካባቢው ተሰውሯል። ጉዳዩ የተፈጠረው በኡጋንዳ ሀገር  ከካምፓላ ብዙም በማይርቅ አካባቢ ላይ ነው። በዚህ ዓመት ብቻ በኡጋንዳ የእግር ኳስ ድጋፍን በማስመልከት የደረሰ አራተኛ ጥቃት ሲሆን ታላላቅ የኳስ ጨዋታዎች በሚኖሩበት ወቅት ገሃድ የሚወጣው የአፍርካ ወጣቶች ያለመቻቻል ዝንባሌ ላይ ሊሰራ እንደሚገባ ማሳያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። #አርሴናል #ማንቺስተር #እግርኳስ #አፍሪካ #ኡጋንዳ Join Us: https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#የኢትዮጵያ #የሱዳን እና #የጅቡቲ የቴሌኮም ድርጅቶች ሶስትዮሽ የበይነ መረብ ስምምነት ተፈራረሙ። ⚡️በሀገራቱ መካከል የዲጂታል ግንኙነትን ለማቀላጠፍ ታስቦ የተመሰረተው “Horizon Fiber In
#የኢትዮጵያ #የሱዳን እና #የጅቡቲ የቴሌኮም ድርጅቶች ሶስትዮሽ የበይነ መረብ ስምምነት ተፈራረሙ። ⚡️በሀገራቱ መካከል የዲጂታል ግንኙነትን ለማቀላጠፍ ታስቦ የተመሰረተው  “Horizon Fiber Initiative” ከመሬት በታች የሚቀበሩ ሀገር አቋራች Fiber Optic ገመዶችን በመጠቀም ፈጣን የበይነ መረብ አገልግሎት ለማቅረብ ያሰበ ነዉ። ⚡️ትብብሮሹ የሃገራቱን የኢንተርኔት ተደራሽነት ለማስፋፋት አና መቆራረትን ለመቀነስ ያለመ ነዉ። 💥እቅዱ የአፍሪካ ቀንድ ሃገራትን ትስስር የሚጨምር  ከመሆኑም በላይ በምስራቅ አፍሪካ የቴሌኮም ዘርፍ ላይ ተጨማሪ ኢንቬስትመንትን ሊያስገኝ የሚችል ነዉ። #ሱዳን #ጅቡቲ #ሱዳን #ቴክኖሎጂ Join Us: https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Update በፕሬዝዳንቱ ውሳኔ የተቆጣው #የደቡብ ኮሪያ ህዝብ #በስዮል መንገዶች ተቃውሞውን ሲያስማ ፖርላማው ክስ የመመስረት ሂደቱን መጀመሩን አስታወቀ ⚡️ለዲሞክራስያችን አንታገላለን በማለት የወታ
+3
#Update በፕሬዝዳንቱ ውሳኔ የተቆጣው #የደቡብ ኮሪያ ህዝብ #በስዮል መንገዶች ተቃውሞውን ሲያስማ ፖርላማው ክስ የመመስረት ሂደቱን መጀመሩን አስታወቀ ⚡️ለዲሞክራስያችን አንታገላለን በማለት የወታደራዊ አገዛዝ አዋጁን ለመቃወም የወጣው ህዝብ የአዋጁን መሰረዝ ተከትሎ አሁን ላይ ፕሬዝዳንቱ ስልጣናቸውን እንዲለቁ እየጠየቀ ነው። ⚡️በህዝብ አና በፖሊስ መካከል አንዳንድ ግጭቶች ቢፈጠሩም በአጠቃላይ ሰልፎቹ ሰላማዊ በሆነ መንገድ አየተካሄዱ ይገኛሉ። ፖርላማውም የፕሬዚዳንቱን አወዛጋቢ አዋጅ በማስመልከት ክስ የመመስረት ሂደቱን ጀምሯል። 💥የሃገሪቷ ህዝቦች ውሳኔውን አጥብቀው ከተቃወሙበት ምክንያቶች ዋነኛው የ1980ዎቹ ጨቋኝ ወታደራዊ አገዛዝ አሁንም ከህዝቡ አአምሮ የጠፋ የሩቅ ዘመን ታሪክ ስላልሆነ አንዲሁም ለ50 አመታት የተገነባው የዲሞክራሲ ልምድ በእንደዚህ አይነት አምባገነናዊ ውሳኔዎች በቀላሉ ሊቀለብስ የሚችል አንደሆነ ስለሚያውቁ ነዉ። #ደቡብኮሪያ #ሰሜንኮሪያ #ሰላማዊሰልፍ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Update በፕሬዝዳንቱ ውሳኔ የተቆጣው #የደቡብ ኮሪያ ህዝብ #በስዮል መንገዶች ተቃውሞውን ሲያስማ ፖርላማው ክስ የመመስረት ሂደቱን መጀመሩን አስታወቀ ⚡️ለዲሞክራስያችን አንታገላለን በማለት የወታ
+3
#Update በፕሬዝዳንቱ ውሳኔ የተቆጣው #የደቡብ ኮሪያ ህዝብ #በስዮል መንገዶች ተቃውሞውን ሲያስማ ፖርላማው ክስ የመመስረት ሂደቱን መጀመሩን አስታወቀ ⚡️ለዲሞክራስያችን አንታገላለን በማለት የወታደራዊ አገዛዝ አዋጁን ለመቃወም የወጣው ህዝብ የአዋጁን መሰረዝ ተከትሎ አሁን ላይ ፕሬዝዳንቱ ስልጣናቸውን እንዲለቁ እየጠየቀ ነው። ⚡️በህዝብ አና በፖሊስ መካከል አንዳንድ ግጭቶች ቢፈጠሩም በአጠቃላይ ሰልፎቹ ሰላማዊ በሆነ መንገድ አየተካሄዱ ይገኛሉ። ፖርላማውም የፕሬዚዳንቱን አወዛጋቢ አዋጅ በማስመልከት ክስ የመመስረት ሂደቱን ጀምሯል። 💥የሃገሪቷ ህዝቦች ውሳኔውን አጥብቀው ከተቃወሙበት ምክንያቶች ዋነኛው የ1980ዎቹ ጨቋኝ ወታደራዊ አገዛዝ አሁንም ከህዝቡ አአምሮ የጠፋ የሩቅ ዘመን ታሪክ ስላልሆነ አንዲሁም ለ50 አመታት የተገነባው የዲሞክራሲ ልምድ በእንደዚህ አይነት አምባገነናዊ ውሳኔዎች በቀላሉ ሊቀለብስ የሚችል አንደሆነ ስለሚያውቁ ነዉ። #ደቡብኮሪያ #ሰሜንኮሪያ #ሰላማዊሰልፍ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Update አቶ ታዬ ደንዳ በዋስ ተፈተው አንደተለቀቁ በፀጥታ አካላት ወዳልታወቀ ቦታ መወሰዳቸው ተሰማ!!! ⚡️በዛሬው አለት አቶ ታዬ ለአንድ ዓመት ታስረው ከቆዩበት ቂልንቶ ማረምያ ቤት አንደወጡ
#Update አቶ ታዬ ደንዳ በዋስ ተፈተው አንደተለቀቁ በፀጥታ አካላት ወዳልታወቀ ቦታ መወሰዳቸው ተሰማ!!! ⚡️በዛሬው አለት አቶ ታዬ ለአንድ ዓመት ታስረው ከቆዩበት ቂልንቶ ማረምያ ቤት አንደወጡ ሲቪል በለበሱ አንዲሁም ትጥቅ ባሟሉ የፀጥታ አካላት "ለሌላ የህግ ጉዳይ " ይፈለጋል በሚል ምክንያት ተወስደዋል። ⚡️ከማረምያ ቤቱ ውጪ ሆነው የታዬን መለቀቅ ሲጠብቁ የቆዩት ቤተሰቦቹ በተፈጠረው ክስተት ግር ቢሰኙም የቀድሞውን ምክትል ሚኒስቴር አድራሻ አና ደህንነት ለማወቅ አሁንም ተስፋ ቢሆንጠተስፋ አልቆረጡም። #ፍትህ #ዋስ #ታዬደንዳ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Breaking_News #የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት የጦርነት ጊዜ አዋጅ አወጀ!!! ⚡️ፕሬዚደንት ዩን ሱክ ዮል ያወጁት የጦርነት ጊዜ አዋጅ ሃገራት ከፍተኛ አደጋ ሲጋረጥባቸው ወይም የሀገሪቷ አና ህ
#Breaking_News #የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት የጦርነት ጊዜ አዋጅ አወጀ!!! ⚡️ፕሬዚደንት ዩን ሱክ ዮል ያወጁት የጦርነት ጊዜ አዋጅ ሃገራት ከፍተኛ አደጋ ሲጋረጥባቸው ወይም የሀገሪቷ አና ህዝቦቿ ደህንነት አስጊ ሁኔታ ላይ ደርሶ የሲቪል መንግስቱ ማስተዳደር ሲያቅተው  ወታደራዊ አገዛዝ እንዲሰፍን የሚደረግበት አዋጅ ነዉ። ⚡️ከዚህ በተለየ መልኩ ፕሬዝደንት ዩን አዋጁን ያወጡበት ምክንያት ፀረ-መንግስት ብለው የፈረጁት የሀገሪቷ ዋነኛ ተቀናቃኝ ፓርቲ ከጠላት ሀገር #ሰሜን ኮርያ ጋር አብሮ ይሰራል በሚል ክስ ነዉ። ነገር ግን አሁን ላይ አዋጁ በሀገሪቷ ሕግ አውጪ አካል (ምክር ቤት) በድምፅ ብልጫ ተሰርዟል። 💥የፕሬዝደንቱ ፓርቲ በዚህኛው ዓመት ምርጫ ካስተናገደው ሽንፈት ወዲህ ተቃዋሚው ፓርቲ በሀገሪቷ ምክር ቤት ከፍተኛ ወንበር አንዳለው አይዘነጋም። #ደቡብኮሪያ #ሰሜንኮሪያ #ጦርነት Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

አቶ ታዬ ደንዳ በዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ!!! ⚡️ከአንድ ዓመት በፊት የቀድሞው ምክትል የሰላም ሚኒስቴር ሁከትና ብጥብጥ በማነሳሳት፣ ፀረ-ሰላም ኃይሎችን በመደገፍ እንዲሁም የጦር መሳሪያ ህግን በመተላ
አቶ ታዬ ደንዳ በዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ!!! ⚡️ከአንድ ዓመት በፊት የቀድሞው ምክትል የሰላም ሚኒስቴር ሁከትና ብጥብጥ በማነሳሳት፣ ፀረ-ሰላም ኃይሎችን በመደገፍ እንዲሁም የጦር መሳሪያ ህግን በመተላለፍ ወንጀሎች ተከሶ እና ከስልጣን ተገሎ ጉዳዩን በእስር ቤት ሲከታተል ቆይቷል። ⚡️አቶ ታዬ ደንዳ በልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሁለቱ ክሶች ነፃ ሆነው መገኘታቸው ቢታወስም በቀረው "የጦር መሳርያ ሕግን በመተላለፍ " በሚለዉ ክስ እራሳቸውን አየተከላከሉ በዛው ፍርድቤት ያቀረቡት የዋስ ጥያቄ ውድቅ ከተደረገባቸው ቡሃላ የዋስ ፍቃድ የሰጣቸው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሲሆን ዋሱም 20,000 ብር ነዉ። 💥የክሱ መሰረት በፍተሻ ወቅት በአቶ ታየ መኖርያ ቤት የተገኘውን ክላሺንኮቭ ጠመንጃ መሆኑም ተገልፆል። #ፍትህ #ዋስ #ታዬደንዳ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

አዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራዊ ስደተኞች ወደ አፋር ሊላኩ ነው!!!! ⚡️የስደተኞች አና ተመላሾች አገልግሎት ተቋም እንደገለፀው አዲስ አበባ የሚገኙ 20,000 ገደማ ጥገኝነት ፈላጊ ኤርትራውያን አፋር
አዲስ አበባ የሚገኙ ኤርትራዊ ስደተኞች ወደ አፋር ሊላኩ ነው!!!! ⚡️የስደተኞች አና ተመላሾች አገልግሎት ተቋም እንደገለፀው አዲስ አበባ የሚገኙ 20,000 ገደማ ጥገኝነት ፈላጊ ኤርትራውያን አፋር ወዳለ የስደተኞች ማቆያ ሊላኩ ነው። እቅዱ ተፈፃሚነትን ለማግኘት ከተባበሩት መንግሥታት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽነር በጀት ምደባን አንደሚጠብቅ ተቋሙ አሳውቋል። ⚡️የኢትዮ-ኤርትሪያ ግንኙነት ከትግራይ ጦርነት ወዲህ አየሻከረ መጥቶ አሁን ላይ በሀገራቱ መካከል የአየር መንገድ በረራም ሆነ የስልክ ግንኙነት መቋረጡ ይታወሳል። እንድያውም ከጥቂት ቀናት በፊት ተለቆ በአስቸኳይ በጠፋ ቪደዮ ላይ በደቡብ ሱዳን የኤርትሪያ አምባሳደር የሆነው ዮሃነስ ተክለሚካኤል ለሀገራቱ ግንኙነት መሻከር ጠ/ሚ አብይ አህመድን በቀጥታ ሲወቅስ ይታያል። 💥አሁንሰ በመሪዎች መካከል የተፈጠር አለመግባባት መልሶ የሁለቱን ሃገራት ህዝብ ያቆራርጥ ይሆን?? #ኢትዮጵያ #ኤርትራ #አዲስአበባ Join us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

#Update የእስራኤል አና ሄዝቦላ ተኩስ አቁም ስምምነት ምን ይመስላል? ⚡️አንድ ዓመት ከአንድ ወር ያስቆጠረው የእስራኤልና ሄዝቦላ ጦርነት ማክሰኞ እለት በተፈራረሙት የተኩስ አቁም ስምምነት በስተመጨረሻ ተጠናቋል። ⚡️የተፈራረሙት ስምምነት ተዋጊዎቹ በ60 ቀናት ውስጥ ጦርነቱ ተጧጡፎ ከነበረበት ደቡብ ሌባኖን ታጣቂዎቻቸውን እንድያስወቱ የሚያዝ ሲሆን ስምምነቱን ለማስተግበር ከ "Unifi" በተጨማሪ አሜሪካ አና ፈረንሳይ አንደ ተቆጣጣሪ ቀርበዋል። ⚡️በስምምነቱ መሰረት ሄዝቦላ በደቡብ ሌባነን ያለውን ኃይል ሙሉ በሙሉ ወደ ሰሜን ከመጥራትም አልፎ ካሁን ወዲ በቦታው መልሶ አይደራጅም፤ ወታደራዊ ኃይሉን አያሰማራም፣ መሳርያዎችንም በቦታው አያሳልፍም። ስምምነቶቹ ተፈፃሚ አንደሚሆኑ ለማረጋገጥ የሌባኖን 10,000 ወታደሮች በግዛቱ አንደምሰማሩም ተነግሯል። ⚡️አንድ ሚልዮን ሰዎች የተፈናቀሉበት አና 3700 የሞቱበት ይህ ጦርነት 8.3 ዶላር ኢኮኖሚየዊ ኪሳራ አና ውድመትን ቢያመጣም ስምምነቱ ይፋ በተደረገበት በመጀመርያ ቀን የሌባኖስ መንገዶች ወደ መንደሮቻቸው በሚመለሱ ተፈናቃዮች ተጨናንቀው ነበር። ⚡️የተደረሰበት ስምምነት ብዙሃኑን ቢያስደስትም የሄዝቦላ ተዋጊዎች ወተው የሌባነን ሰራዊት ሲገባ ድሮም በመካከላቸው የነበረው ውጥረት ሊባባስ  ይችላል ተብሎ ይፈራል። 💥ሆኖም ስምምነቱ ለሌባነን ነዋሪዎች ብቻ ሳይሆን ለሙሉ ቀጠናው ተስፋን የሚጭረ ነው። ምናልባትም ይህ ውሳኔ በጋዛም ተመሳሳይ ሙከራዎችን ያስጀምር ይሆን?? #እስራኤል #ሄዝቦላ #ሌባነን Join Us https://t.me/+b9wXeMwslWU3MTU0

በሶማሊያ ያለው ውጥረት ወዴት እየሄደ ነው በሶማሊያ ጁባላንድ ፍርድ ቤት ውስጥ በፕሬዚዳንት ሼክ ሀሰን ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣቱን ተከትሎ የተነሳ ነበር ፍርድ ቤቱ ሼክ ሁሴንን በከፍተኛ የሰብዓዊ
+1
በሶማሊያ ያለው ውጥረት ወዴት እየሄደ ነው በሶማሊያ ጁባላንድ ፍርድ ቤት ውስጥ በፕሬዚዳንት ሼክ ሀሰን ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣቱን ተከትሎ የተነሳ ነበር ፍርድ ቤቱ ሼክ ሁሴንን በከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት በሙስና እና ከአሸባሪዎች(አልሸባብ) ጋር በመተባበር የሚሉ ናቸው ትዕዛዙን በእሮብ ለት ፈርመው ያጸደቁት ዶር ሙሳ የኪስማዩ ፍርድ ቤት ዳኛ የሆኑት ሲሆኑ በተጨማሪም ለፖሊሶች ፕሬዚዳንት ሼክ ሁሴንን ፍርድ ቤት ከማቅረባቸው በፊት ተይዘው በእስር እንዲቆዩ ትዕዛዝ አስተላልፏል በሶማሊያ ህግ መሰረት በእንደዚህ አይነት ወንጀሎች ጥፋተኛ ሆነው ለተገኙ ሰዎች የእድሜ ልክ እስራትና አለፍ ሲልም በሞት እንደሚቀጣ ይደነግጋል የእስር ትዕዛዙን ስለመተግበር ባወጣው ትዕዛዝ መሰረት በአሁኑ ሰዓት ፕሬዚዳንት ሆነው በማገልገል ላይ ያሉትን ሼክ ሁሴን በተገኙበት ቦታ ሊታሰሩ እንደሚችል አስታውቀዋል የጁባላንድ መንግሥት በተደጋጋሚ ከፌድራል መንግስቱ ጋር ግጭት ውስጥ ሲገባ የነበረ ቢሆንም የአሁን ወደለየለት ግጭት ውስጥ የገቡት Join us