DandiiBoruDC
Open in Telegram
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇 => https://t.me/dandiiborudc በfacebook_አድራሻችን👇 => https://fb.me/DBCDC ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇 => @DandiiBoruCollegeDC_bot
Show more874
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
874
ለዳንዲቦሩ ኮሌጅ የ Nursing እና Management ተመራቂ ተማሪዎች ጋዎን የወሰዳችሁ በሙሉ እስከ ረቡዕ (26/11/2015 ዓ.ም) ድረስ እንድትመልሱ እያሳሰብን በእነዚህ ቀናት ውስጥ ያልመለሰ ተማሪ በኮሌጁ መመሪያ መሠረት ቅጣት ያለው መሆኑን እናስታውቃለን ።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 17/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
---------- Forwarded message ---------
From: Tegegne Alemie <tegegnealemie12@gmail.com>
Date: Fri, Jul 28, 2023 at 9:59 AM
Subject: ተቋርጦ የነበረውን የሬሜዲያል ትምህርት ፈተና በተመለከተ
To:
ሰላም በያላችሁበት ይብዛ
የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና ቴክኒክና ሙየቓ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ማህበር ትላንት ሐምሌ 20/11/2015 ዓ.ም ከትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባደረገው ውይይት መሰረት ተቋርጦ የነበረውን የሬሜዲያል ትምህርት ፈተና በተመለከተ ውይይት ካደረገ በኋላ የሚከተሉት ውሳኔዎች ተላልፈዋል፡፡
1. የሬሜዲያል ፈተና የሚሰጠው በመንግስት ዮኒቨርሲቲ እን ዲሆን
2. ፈተናው ከነሐሴ 23-26/2015 ዓ.ም እንዲሰጥ
3. ፈተናው በኦንላይን እንዲሆን
4. ተቋማት በካምፓስ ደረጃ የትኛው የመንግስት ዩኒቨርሲቲ እንደሚቀርባቸው ቀድመው እንዲያሳውቁ
5. ለተማሪዎች pass code and username በፍጥነት ተዘጋጅቶ እንዲደርስ
6. ለተማሪዎቹ መለማመጃ ጥያቄ ያለፈው ወደ ኮምፒውተር ተቀይሮ ሞዴል ኤግዛም እንዲሰጣቸው
እና ሌሎች በቀጣይ ውሳኔ ተሰጥቷቸው የሚተላለፉ የሚገኙበት ሲሆን ይህን በተመለከተ ከትምህርት ሚኒስቴር በደብዳቤ ለሁሉም ተቋማት እንዲደርሳቸው እንዲደረግ የተወሰነ በመሆኑ በትዕግስት እንድትጠባበቁ እያሳሰብኩ ከተፈታኝ ተማሪዎች ሙሉ መረጃ የማጥራት ስራ እና ለፈተና የሚመቻቸውን የመንግስት ዩኒቨርሲቲ በመምረጥ እንድትጠባበቁ በጥብቅ እያሳሰብኩ በተሰጠው ቀነ ገደብ የተማሪዎቹን መረጃ እና የመፈተኛ ቦታ ያላሳወቀ ተቋም ኃላፊነቱን እራሱ የሚወስድ መሆኑን የተቀመጠ ሲሆን ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ሊቀርብ ይችላል ብሎ ባሰበበት ቦታ ምደባ የሚሰራ መሆኑን ተቀምቷል፡፡
በተጨማሪም ለሚመለከታችሁ በሙሉ የ2ኛ ድግሪ ትምህርትን በተመለከተ የተላከ ደብዳቤ አያይዤ ያለኩ ሲሆን እንድትመለከቱት እጋብዛለሁ
ከሰላምታ ጋር
ተገኝ ዓለሜ
874
---------- Forwarded message ---------
From: Tegegne Alemie <tegegnealemie12@gmail.com>
Date: Fri, Jul 28, 2023 at 9:59 AM
Subject: ተቋርጦ የነበረውን የሬሜዲያል ትምህርት ፈተና በተመለከተ
To:
ሰላም በያላችሁበት ይብዛ
የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና ቴክኒክና ሙየቓ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ማህበር ትላንት ሐምሌ 20/11/2015 ዓ.ም ከትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባደረገው ውይይት መሰረት ተቋርጦ የነበረውን የሬሜዲያል ትምህርት ፈተና በተመለከተ ውይይት ካደረገ በኋላ የሚከተሉት ውሳኔዎች ተላልፈዋል፡፡
1. የሬሜዲያል ፈተና የሚሰጠው በመንግስት ዮኒቨርሲቲ እን ዲሆን
2. ፈተናው ከነሐሴ 23-26/2015 ዓ.ም እንዲሰጥ
3. ፈተናው በኦንላይን እንዲሆን
4. ተቋማት በካምፓስ ደረጃ የትኛው የመንግስት ዩኒቨርሲቲ እንደሚቀርባቸው ቀድመው እንዲያሳውቁ
5. ለተማሪዎች pass code and username በፍጥነት ተዘጋጅቶ እንዲደርስ
6. ለተማሪዎቹ መለማመጃ ጥያቄ ያለፈው ወደ ኮምፒውተር ተቀይሮ ሞዴል ኤግዛም እንዲሰጣቸው
እና ሌሎች በቀጣይ ውሳኔ ተሰጥቷቸው የሚተላለፉ የሚገኙበት ሲሆን ይህን በተመለከተ ከትምህርት ሚኒስቴር በደብዳቤ ለሁሉም ተቋማት እንዲደርሳቸው እንዲደረግ የተወሰነ በመሆኑ በትዕግስት እንድትጠባበቁ እያሳሰብኩ ከተፈታኝ ተማሪዎች ሙሉ መረጃ የማጥራት ስራ እና ለፈተና የሚመቻቸውን የመንግስት ዩኒቨርሲቲ በመምረጥ እንድትጠባበቁ በጥብቅ እያሳሰብኩ በተሰጠው ቀነ ገደብ የተማሪዎቹን መረጃ እና የመፈተኛ ቦታ ያላሳወቀ ተቋም ኃላፊነቱን እራሱ የሚወስድ መሆኑን የተቀመጠ ሲሆን ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ሊቀርብ ይችላል ብሎ ባሰበበት ቦታ ምደባ የሚሰራ መሆኑን ተቀምቷል፡፡
በተጨማሪም ለሚመለከታችሁ በሙሉ የ2ኛ ድግሪ ትምህርትን በተመለከተ የተላከ ደብዳቤ አያይዤ ያለኩ ሲሆን እንድትመለከቱት እጋብዛለሁ
ከሰላምታ ጋር
ተገኝ ዓለሜ
874
ለተመራቂ ተማሪዎቸ በሙሉ
ተመራቂ ተማሪዎች የመመረቂያ ጋወን እና የቤተሰብ መግቢያ ትኬት ሀምሌ 18 እና 19/2015አ.ም ሁለትመቶ ብር እየከፈላችሁ እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡
🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 17/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ለተመራቂ የነርሲንግ ተማሪዎች ፡
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 11/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ቁጥሮች . . . #የመውጫ_ፈተና
- የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ብቁ ሆነው የተመዘገቡት ከ48 የመንግስት ተቋማት 84,627 ተማሪዎች እና ከ171 የግል ተቋማት 109,612 ተማሪዎች ፤ አጠቃላይ በድምሩ 194,239 ተማሪዎች ናቸው።
- ለፈተናው ከተመዘገቡት ከመንግስት ተቋማት 77,981 ተማሪዎች / 92.15 በመቶ ከግል ተቋማት 72,203 ተማሪዎች / 65.87 ከመቶ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
- አጠቅላይ ፈተናውን የወሰዱ 150,184 ተማሪዎች ናቸው። (ከመንግሥት 77,981 ከግል 72,203)
- በመንግስት ተቋማት ለፈተናው ከተቀመጡት 77,981 ተማሪዎች ውስጥ 48,632 ተማሪዎች ወይም 62.37 በመቶ የማለፊያውን 50 እና ከዚያ በላይ አስመዝግበዋል።
- በግል ተቋማት ለፈተና ከተቀመጡት 72,203 ተማሪዎች ውስጥ 12,422 ተማሪዎች ወይም 17.2 በመቶ የማለፊያውን 50 እና ከዚያ በላይ አስመዝግበዋል።
- በድምሩ ከአጠቃላይ 150,184 የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ፈተናውን ያለፉት 61,054 ብቻ ናቸው ይህም ማለት 40.65 ነው።
ተፈታኞች ውጤታቸውን #ከእሁድ ማታ ጀምሮ ለፈተናው የተሰጣቸውን User Name በመጠቀም በዚህ ሊንክ https://result.ethernet.edu.et/ ገብተው ማወቅ ይችላሉ።
(ከትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ)
@tikvahethiopia
874
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 04/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
የዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ የነርስ ትምህርት ክፍል መምህራን ከኮሌጅ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ክፍል ጋር በመተባበር ከመምህር አካለ ወልድ ሀይስኩል ለተወጣጡ ተማሪዎች የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ ዙሪያ ከ22/10/2015_23/10/2015 ድረስ ለተከታታይ 2 ቀናት የተግባር እና የቲዎሪ ስልጠና የሰጠ ሲሆን ስልጠናዎች ፡-
1. ድንገተኛ የትንፋሽ እና የልብ ምት ሲቋረጥ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንዴት እንደሚሰጥ
2. የመድማት አደጋ ሲከሰት እንዴት ደሙን ማስቆም እንደሚቻል እና ቁስል እንዴት እንደሚታሸግ
3. የመስመጥ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
4. የኤሌክትሪክ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
5. በጭስ የመታፈን አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
6. የእሳት አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
7. ትንታ ሲከሰት እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
8. ጆሮ እና ዓይን ላይ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
9. ደረት እና ሆድ ላይ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
10. ንክሻ (በነፍሳት፣ በውሻ፣ በሰው፣ በእባብ) ሲከሰት እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
11. የጡንቻ መሸማቀቅ እና ወለምታ ሲከሰት የሚሰጡ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታዎች
12. ስብራት ሲያጋጥም ሊደረጉ የሚገባቸው የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታዎች
13. በሰውነት ውስጥ በቂ የደም ዝውውር ሳይኖር ሲቀር እና ድንገተኛ ራስን መሳት ሲያጋጥም ሊደረጉ የሚገባቸው የመጀመሪያ ህክምና እርዳታዎች
14. አደጋ የደረሰበትን ሰው እንዴት ማንሳት እና እስትሬቸር ላይ ማድረግ እንዳለባቸው
15. እና እንዴት ወደ አምቡላንስ ማጓጓዝ እንዳለባቸው ሰልጥነዋል ።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 02/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
ለ Exit exam ተፈታኝ የማኔጅመንት ተማሪዎች
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 04/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
የዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ የነርስ ትምህርት ክፍል መምህራን ከኮሌጅ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ክፍል ጋር በመተባበር ከመምህር አካለ ወልድ ሀይስኩል ለተወጣጡ ተማሪዎች የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ ዙሪያ ከ22/10/2015_23/10/2015 ድረስ ለተከታታይ 2 ቀናት የተግባር እና የቲዎሪ ስልጠና የሰጠ ሲሆን ስልጠናዎች ፡-
1. ድንገተኛ የትንፋሽ እና የልብ ምት ሲቋረጥ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንዴት እንደሚሰጥ
2. የመድማት አደጋ ሲከሰት እንዴት ደሙን ማስቆም እንደሚቻል እና ቁስል እንዴት እንደሚታሸግ
3. የመስመጥ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
4. የኤሌክትሪክ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
5. በጭስ የመታፈን አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
6. የእሳት አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
7. ትንታ ሲከሰት እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
8. ጆሮ እና ዓይን ላይ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
9. ደረት እና ሆድ ላይ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
10. ንክሻ (በነፍሳት፣ በውሻ፣ በሰው፣ በእባብ) ሲከሰት እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
11. የጡንቻ መሸማቀቅ እና ወለምታ ሲከሰት የሚሰጡ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታዎች
12. ስብራት ሲያጋጥም ሊደረጉ የሚገባቸው የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታዎች
13. በሰውነት ውስጥ በቂ የደም ዝውውር ሳይኖር ሲቀር እና ድንገተኛ ራስን መሳት ሲያጋጥም ሊደረጉ የሚገባቸው የመጀመሪያ ህክምና እርዳታዎች
14. አደጋ የደረሰበትን ሰው እንዴት ማንሳት እና እስትሬቸር ላይ ማድረግ እንዳለባቸው
15. እና እንዴት ወደ አምቡላንስ ማጓጓዝ እንዳለባቸው ሰልጥነዋል ።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 02/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
የዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ የነርስ ትምህርት ክፍል መምህራን ከኮሌጅ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ክፍል ጋር በመተባበር ከመምህር አካለ ወልድ ሀይስኩል ለተወጣጡ ተማሪዎች የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ ዙሪያ ከ22/10/2015_23/10/2015 ድረስ ለተከታታይ 2 ቀናት የተግባር እና የቲዎሪ ስልጠና የሰጠ ሲሆን ስልጠናዎች ፡-
1. ድንገተኛ የትንፋሽ እና የልብ ምት ሲቋረጥ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንዴት እንደሚሰጥ
2. የመድማት አደጋ ሲከሰት እንዴት ደሙን ማስቆም እንደሚቻል እና ቁስል እንዴት እንደሚታሸግ
3. የመስመጥ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
4. የኤሌክትሪክ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
5. በጭስ የመታፈን አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
6. የእሳት አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
7. ትንታ ሲከሰት እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
8. ጆሮ እና ዓይን ላይ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
9. ደረት እና ሆድ ላይ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
10. ንክሻ (በነፍሳት፣ በውሻ፣ በሰው፣ በእባብ) ሲከሰት እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
11. የጡንቻ መሸማቀቅ እና ወለምታ ሲከሰት የሚሰጡ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታዎች
12. ስብራት ሲያጋጥም ሊደረጉ የሚገባቸው የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታዎች
13. በሰውነት ውስጥ በቂ የደም ዝውውር ሳይኖር ሲቀር እና ድንገተኛ ራስን መሳት ሲያጋጥም ሊደረጉ የሚገባቸው የመጀመሪያ ህክምና እርዳታዎች
14. አደጋ የደረሰበትን ሰው እንዴት ማንሳት እና እስትሬቸር ላይ ማድረግ እንዳለባቸው
15. እና እንዴት ወደ አምቡላንስ ማጓጓዝ እንዳለባቸው ሰልጥነዋል ።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 02/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
የዳንዲ ቦሩ ኮሌጅ የነርስ ትምህርት ክፍል መምህራን ከኮሌጅ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ክፍል ጋር በመተባበር ከመምህር አካለ ወልድ ሀይስኩል ለተወጣጡ ተማሪዎች የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ ዙሪያ ከ22/10/2015_23/10/2015 ድረስ ለተከታታይ 2 ቀናት የተግባር እና የቲዎሪ ስልጠና የሰጠ ሲሆን ስልጠናዎች ፡-
1. ድንገተኛ የትንፋሽ እና የልብ ምት ሲቋረጥ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንዴት እንደሚሰጥ
2. የመድማት አደጋ ሲከሰት እንዴት ደሙን ማስቆም እንደሚቻል እና ቁስል እንዴት እንደሚታሸግ
3. የመስመጥ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
4. የኤሌክትሪክ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
5. በጭስ የመታፈን አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
6. የእሳት አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
7. ትንታ ሲከሰት እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
8. ጆሮ እና ዓይን ላይ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
9. ደረት እና ሆድ ላይ አደጋ ሲደርስ እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
10. ንክሻ (በነፍሳት፣ በውሻ፣ በሰው፣ በእባብ) ሲከሰት እንዴት የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ እንደሚሰጥ
11. የጡንቻ መሸማቀቅ እና ወለምታ ሲከሰት የሚሰጡ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታዎች
12. ስብራት ሲያጋጥም ሊደረጉ የሚገባቸው የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታዎች
13. በሰውነት ውስጥ በቂ የደም ዝውውር ሳይኖር ሲቀር እና ድንገተኛ ራስን መሳት ሲያጋጥም ሊደረጉ የሚገባቸው የመጀመሪያ ህክምና እርዳታዎች
14. አደጋ የደረሰበትን ሰው እንዴት ማንሳት እና እስትሬቸር ላይ ማድረግ እንዳለባቸው
15. እና እንዴት ወደ አምቡላንስ ማጓጓዝ እንዳለባቸው ሰልጥነዋል ።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሀምሌ 02/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
874
ለ 2012 የማኔጅመንት ተማሪዎች
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ደሴ፣ሰኔ 30/2015 ዓ. ም (ዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ)
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የዳንዲቦሩ ኮሌጅ ደሴ ካምፓስ ማህበረሰብ በሙሉ በቴሌግራም_አድራሻችን👇'
=> https://t.me/dandiiborudc
በfacebook_አድራሻችን👇
=> https://fb.me/DBCDC
ጥያቄ ካለዎት በዚህ ያድርሱን:👇
=> @DandiiBoruCollegeDC_bot
