en
Feedback
WU Freshman program

WU Freshman program

Open in Telegram

Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program

Show more
3 820
Subscribers
-424 hours
-477 days
-11030 days
Posts Archive
ለሁሉም ተማሪዎች የዲፓርትመንት ምደባ ተሰርቶ ያለቀ መሆኑ ይታወቃል ስለሆነም ተማሪ እርስ በርስ በመስማማት መቀያየር ለሚፈልግ ማመልከቻ በመፃፍ የዩኒቨርሲቲ መታወቂያ ኮፒ በማድረግ አስከ ሮቡ 10/09/14 6:00 ድረስ ብቻ ብሎክ 06 ቢሮ ቁጥር 103/104 አንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዲን ቢሮ ወይም ማስተባበሪያ ቢሮ በአካል ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ:- ከነገ ማክሰኞ 09/0914 ጀምሮ ወደ ኮምቦልቻ ግቢ ወደ ደሴ ግቢ መጓጓዝ ስለምትጀምሩ ዝርዝሩ በማስታወቂያ እስኪገለፅላችሁ ቅደወመ ዝግጂት እያደረጋችሁ ጠብቁ።

ለአንደኛ ዓመት መደበኛ ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ እንስሳት ህክምና ከመረጡ ተማሪዎች በተጨማሪ በጎደለ ቁጥር የተወሰኑ ተማሪዎችን ማወዳደር ስለተፈለገ Veterinary Medicine መግባት የምትፈልጉ 1. Full Name 2. ID Number 3. Section 4. previous field preference/በኦንላይን የመረጣችሁትን የትምህርት መስክ በመግለፅ ከዛሬ ቅዳሜ 06/09/14 ዓ.ም ጀምሮ ማመልከቻ በመፃፍ መታወቂያ ኮፒ በመጨመር አንደኛ ዓመት ዲን ቢሮ ወይም አንደኛ ዓመት ማስተባበሪያ ቢሮ እስከ ሰኞ 08/09/14 6:00 ድረስ ብቻ ማመልከት ትችላላችሁ። ማሳሰቢያ: ቢሮ 103/104 በመሄድ ቢሮው ዝግ ከሆነ በበር ስር ማስገባት ትችላላችሁ።

ፊዚክስ ትምህርት ያልተፈተናችሁ ተማሪዎች የፊዚክስ ትምህርት ክፍል በመሄድ ሪፖርት እንድታደርጉ ረብዕ ፈተና ይኖራችኋል:: የ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ-ግብር ዲን ጽ/ቤት

photo content

ነገ አረብ በ3ሰዓት ቁጥር አንድ ላይብረሪ ስለ ትምህርት ክፍል አመራርጥ ማበራርይ የስጣል እንድትገኙ::

photo content

photo content

photo content

photo content

ከላይ የተገለፀው ላይ ዴንታል ሜዲስን በዩኒቨርስቲያችን የማይሰጥ መሆኑን ከይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን።

photo content

የLogic and Critical Thinking ማጠቃለያ ፈተናን ይመለከታል ሰኞ በ17/08/14 ዓ.ም ሊሰጥ የነበረው የ Logic and Critical thinking ማጠቃለያ ፈተና በፈታኝ መምህራንና ተማሪዎች ጥያቄ መሰረት ወደ ሮብ ማለትም 19/08/14 ዓ.ም