en
Feedback
WU Freshman program

WU Freshman program

Open in Telegram

Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program

Show more
3 820
Subscribers
-424 hours
-477 days
-11030 days
Posts Archive
photo content

photo content

photo content

እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርሰቶስ  የጥምቀትና የቃነ ዘገሊላ በዓል አደረሳችሁ !

Final to be posted via Telegram

photo content

ሀ_ስላሴ_ፋውንዴሽን_የውድድሩ_የመጀመሪያ_ውጤቱ.xlsx0.15 KB

Notice for Deseie Campus 2014 Natural Science freshman program If, your name is not on the list please, Come and report to office number 103. ስማችሁ በዝርዝሩ ላይ የሌላችሁ የደሴ ግቢ የተፈጥሮ ሳይንስ የ 2014ዓ.ም የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ተማሪዎች ቢሮ ቁጥር 103 መጥታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ፡፡

Notice for Deseie Campus 2014 Natural Science freshman program If, your name is not on the list, ስማችሁ በዝርዝሩ ላይ የሌላችሁ የደሴ ግቢ የተፈጥሮ ሳይንስ የ 2014ዓ.ም የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ተማሪዎች ቢሮ ቁጥር 103 መጥታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ::

ወሎ ዪኒቨርስቲ ከቫይብራኔም ሪሶርስ ፋውንደሽን ጋር በመተባባር የተዘጋጀው ወሎ የሳይንስ፣የትምህርትና የባህል ኮንፈረንስና ፌስቲቫል ከትላንት ማታ ጀምሮ በደሴ በመርሆ ግቢ የተጀመረ ስለሆነ የደሴ ግቢ የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ተማሪዎች ተሳታፊ እንደትሆኑ እናሳውቃለን ። እንደምትወዱት እርግጠኛ ነኝ።

ለአንደኛ ዓመት የክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎች በሙሉ፡፡ ዛሬ ብርሃን ወጣ! ሰማይና ምድር የማይችለውን! የድንግል ማህጸን ተሸከመው! አምላክ ሲሆን በማህጸን አደረ፡፡ ድጎ ዘልደት፡፡ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኔታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልድት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡ ውድ ተማሪዎች፤ በዚሁ አጋጣሚ ለቤተሰቦቻችሁ በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ እንድትሉልን የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት በአክብሮት ይጠይቃል፡፡

Revised to be posted via telegram

ኦን ላይን ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ኦንላይን ምዝገባ አሁን ክፍት ስለሆነ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡ Dear Freshman (2014 batch) students, please beware that online registration has been opened now, and those who did not register online can now get register

ለአንደኛ አመት የህግ ተማሪዎች የህግ ተማሪዎች ስማችሁ ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ጋር ቢለጠፍም ባይለጠፍም የምትፈተኑት ለብቻችሁ Block 63 room 10 እና 11 መሆኑን አውቃችሁ በመፈተኛ ክላሳችሁ ሁናችሁ ፈተናውን ጠብቁ፡፡

ለአንደኛ አመት የህግ ተማሪዎች የህግ ተማሪዎች ስማችሁ ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ጋር ቢለጠፍም ባይለጠፍም የመትፍተኑት ለብቻችሁ Block 63 room 10 እና 11 መሆኑን አውቃችሁ በመፈተኛ ክላሳችሁ ሁናችሁ ፈተናውን ጠብቁ እናሳስባልን፡፡

የህግ ተማሪዎች ሰማችሁ ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ቢለጠፍም ባይለጠፍም የምትፍተኑት ለብቻችሁ Block 63 room 10 እና 11መሆኑነ አውቃችሁ በምፍተኛ ክላሳችሁ ሁናችሁ ፈተናውን ጠብቁ፡፡

+1
Course Registration List NS 2014.xls1.31 KB

Notice for Deseie Campus 2014 Natural Science freshman program If, your name is not on the list, your examination room is block 63. ስማችሁ በዝርዝሩ ላይ የሌላችሁ የደሴ ግቢ የተፈጥሮ ሳይንስ የ 2014ዓ.ም የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ተማሪዎች የመፈተኛ ክፍላችሁ ብሎክ 63 ነው፡፡

ስማችሁ በዚህ ዝርዝር ላይ የሌላችሁ የደሴ ግቢ የተፈጥሮ ሳይንስ የ 2014ዓ.ም ተማሪዎች ኦንላየን ያልተመዘገባችሁ ስለሆነ አንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት መጥታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ አሳስባለሁ፡፡ (Notice for 2014 Dessie campus Natural Science Students If your name is not on this list, I urge you to come and report to the Dean's Office of the Freshman Program. )

Freshmanstudentlist for Mid.pdf3.53 KB