WU Freshman program
الذهاب إلى القناة على Telegram
Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program
إظهار المزيد3 820
المشتركون
-424 ساعات
-477 أيام
-11030 أيام
أرشيف المشاركات
3 820
Notice for Deseie Campus 2014 Natural Science freshman program If, your name is not on the list please, Come and report to office number 103.
ስማችሁ በዝርዝሩ ላይ የሌላችሁ የደሴ ግቢ የተፈጥሮ ሳይንስ የ 2014ዓ.ም የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ተማሪዎች ቢሮ ቁጥር 103 መጥታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ፡፡
3 820
Notice for Deseie Campus 2014 Natural Science freshman program
If, your name is not on the list, ስማችሁ በዝርዝሩ ላይ የሌላችሁ የደሴ ግቢ የተፈጥሮ ሳይንስ የ 2014ዓ.ም የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ተማሪዎች ቢሮ ቁጥር 103 መጥታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ::
3 820
ወሎ ዪኒቨርስቲ ከቫይብራኔም ሪሶርስ ፋውንደሽን ጋር በመተባባር የተዘጋጀው ወሎ የሳይንስ፣የትምህርትና የባህል ኮንፈረንስና ፌስቲቫል ከትላንት ማታ ጀምሮ በደሴ በመርሆ ግቢ የተጀመረ ስለሆነ የደሴ ግቢ የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ተማሪዎች ተሳታፊ እንደትሆኑ እናሳውቃለን ። እንደምትወዱት እርግጠኛ ነኝ።
3 820
ለአንደኛ ዓመት የክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎች በሙሉ፡፡
ዛሬ ብርሃን ወጣ! ሰማይና ምድር የማይችለውን! የድንግል ማህጸን ተሸከመው! አምላክ ሲሆን በማህጸን አደረ፡፡ ድጎ ዘልደት፡፡
እንኳን ለጌታችን ለመድሃኔታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልድት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡
ውድ ተማሪዎች፤ በዚሁ አጋጣሚ ለቤተሰቦቻችሁ በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ እንድትሉልን የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት በአክብሮት ይጠይቃል፡፡
3 820
ኦን ላይን ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ኦንላይን ምዝገባ አሁን ክፍት ስለሆነ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
Dear Freshman (2014 batch) students, please beware that online registration has been opened now, and those who did not register online can now get register
3 820
ለአንደኛ አመት የህግ ተማሪዎች
የህግ ተማሪዎች ስማችሁ ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ጋር ቢለጠፍም ባይለጠፍም የምትፈተኑት ለብቻችሁ Block 63 room 10 እና 11 መሆኑን አውቃችሁ በመፈተኛ ክላሳችሁ ሁናችሁ ፈተናውን ጠብቁ፡፡
3 820
ለአንደኛ አመት የህግ ተማሪዎች
የህግ ተማሪዎች ስማችሁ ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ጋር ቢለጠፍም ባይለጠፍም የመትፍተኑት ለብቻችሁ Block 63 room 10 እና 11 መሆኑን አውቃችሁ በመፈተኛ ክላሳችሁ ሁናችሁ ፈተናውን ጠብቁ እናሳስባልን፡፡
3 820
የህግ ተማሪዎች ሰማችሁ ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ቢለጠፍም ባይለጠፍም የምትፍተኑት ለብቻችሁ Block 63 room 10 እና 11መሆኑነ አውቃችሁ በምፍተኛ ክላሳችሁ ሁናችሁ ፈተናውን ጠብቁ፡፡
3 820
Notice for Deseie Campus 2014 Natural Science freshman program
If, your name is not on the list, your examination room is block 63. ስማችሁ በዝርዝሩ ላይ የሌላችሁ የደሴ ግቢ የተፈጥሮ ሳይንስ የ 2014ዓ.ም የአንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ተማሪዎች የመፈተኛ ክፍላችሁ ብሎክ 63 ነው፡፡
3 820
ስማችሁ በዚህ ዝርዝር ላይ የሌላችሁ የደሴ ግቢ የተፈጥሮ ሳይንስ የ 2014ዓ.ም ተማሪዎች ኦንላየን ያልተመዘገባችሁ ስለሆነ አንደኛ ዓመት መርሃ ግብር ዲን ጽ/ቤት መጥታችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ አሳስባለሁ፡፡ (Notice for 2014 Dessie campus Natural Science Students
If your name is not on this list, I urge you to come and report to the Dean's Office of the Freshman Program.
)
