en
Feedback
Abel Birhanu የወይኗ ልጅ

Abel Birhanu የወይኗ ልጅ

Open in Telegram

ይህ የእርሶ፣ የአንተ፣ የአንቺ፣ የእናንተ፣ የኛ የሁላችንም ድምጽ ነው! ለሃሳብ አስተያየት ይህንን ይጠቀሙ! @abel21bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Abel Birhanu የወይኗ ልጅ

Channel Abel Birhanu የወይኗ ልጅ (@abe11) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 29 519 subscribers, ranking 1 173 in the Career category and 1 011 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 29 519 subscribers.

According to the latest data from 27 July, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -146 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ የእርሶ፣ የአንተ፣ የአንቺ፣ የእናንተ፣ የኛ የሁላችንም ድምጽ ነው! ለሃሳብ አስተያየት ይህንን ይጠቀሙ! @abel21bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 28 July, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Career category.

29 519
Subscribers
No data24 hours
-427 days
-14630 days
Posts Archive
ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት መምራት ቀጥለዋል
ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት መምራት ቀጥለዋል

ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት መምራት ቀጥለዋል
ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት መምራት ቀጥለዋል

ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት መምራት ቀጥለዋል
ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት መምራት ቀጥለዋል

ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት መምራት ቀጥለዋል

ማን ቢያሸንፍ ደስተኛ ኖት?
Anonymous voting

ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት እየመሩ ነው
ትራምፕ በከፍተኛ ልዩነት እየመሩ ነው

ቀጥታ ስርጭት ድምፅ ቆጠራ ተጀምሯል ትራምፕ እየመሩ ነው
ቀጥታ ስርጭት ድምፅ ቆጠራ ተጀምሯል ትራምፕ እየመሩ ነው

ፖርቹጋል ትንሿ የማዴራ ደሴት ተወዳጁ ክርስቲያኑ ሮናልዶ ተወልዶ ያደገበት መንደር ተጉዤ ያየሁት ያስገረመኝ የ CR7 ጎረቤቶች የመንደሩ ሰዎች በሱ ስም ያደረጉት እርሱም ታዋቂ ሲሆን ያቺን የድሀ መንደሩን እንዴት እንደለወጣት ለትውልድ ቦታውም የሰራቸው አስደናቂ ነገሮችን ተመልክቼ ወደ ቤቱም አቅንቻለሁ ሽልማቶቹን ሁሉ ጎብኝቻለሁ እንሆ ሙሉ ቪዲዮውን https://youtu.be/EhtZ_YOvQMU?si=DTNO9JHAiToLNnzl

ቆሜ ከታየኋችሁ ያቆመኝ እግዚአብሔር ነው። ኢኼ ልጅ ተሳካለት ሆነለት ካላችሁ ያደረገልኝ እግዚአብሔር ነው። አንዳች ከኔ የሆነ የለም ። እደግመዋለሁ ጥሬ ተመራምሬ በትጋቴ በድካሜ ነው አልላችሁም የሰ
ቆሜ ከታየኋችሁ ያቆመኝ እግዚአብሔር ነው። ኢኼ ልጅ ተሳካለት ሆነለት ካላችሁ ያደረገልኝ እግዚአብሔር ነው። አንዳች ከኔ የሆነ የለም ። እደግመዋለሁ ጥሬ ተመራምሬ በትጋቴ በድካሜ ነው አልላችሁም የሰበሰብኳትን አንዷን ሺህ አርጎ ሺውን በሚሊየን እያጠፈ ከፊቴ ለቀደመው እግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይሁን። 2ተኛው የዩቲዩብ ቻናሌ 1 ሚሊየን ሰብስክራይበር ደረሰ። ሁሌም በሁሉም ሁኔታ ውስጥ አብራችሁኝ ላላችሁ ሀሳብ አስተያየታችሁ ወንድማዊ እህታዊ ቁጣችሁን ሁሉ ላልነፈጋችሁኝ በሙሉ በጣም አመሰግናለሁ ። ፕሮግራሞቼን ስፖንሰር በማድረግ ለደገፋችሁ ምርትና አገልግሎታችሁን በቻናሌ ላስተዋወቃችሁ በሙሉ እጅግ በጣም አመሰግናለሁ። እግዚአብሔር ይመስገን !🙏🙌

#NewsAlert በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በሬክተር ስኬል 4.8 ሆኖ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጂኦፊዚክስ፣ ህዋ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ኢንስቲ
#NewsAlert በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በሬክተር ስኬል 4.8 ሆኖ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጂኦፊዚክስ፣ ህዋ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በበና ፀማይ ወረዳ የተከሰተው ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ አጎራባች በሆነው አሪ ዞን እንዲሁም ባለፈው ሳምንት ተመሳሳይ ክስተት ያስተናገደው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሉ ዳውሮ ዞን ጭምር የደረሰ እንደሆነ ነዋሪዎች እና ባለስልጣናት ለቢቢሲ ተናግረዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ትናንት እሁድ ግንቦት 4/2016 ዓ.ም. የተከሰተውን የመሬት መንቀጥቀጥ የመዘገበው ከሌሊቱ 6 ሰዓት ከ36 ደቂቃ ላይ እንደሆነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሶሲሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የመሬት መንቀጥቀጡ በሬክተር ስኬል 4.8 ሆኖ መመዝገቡን የሚያስረዱት ፕሮፌሰር አታላይ፤ ይህ መጠን “መካከለኛ” የሚል ደረጃ የሚሰጠው መሆኑን ገልጸዋል። የትናንቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ልኬት ባለፈው ሳምንት በዳውሮ ዞን ከተመዘገበው 3 ሬክተር ስኬል ከፍ ያለ መሆኑን የሶሲሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊው አስታውሰዋል። “ይን [የመሬት መንቀጥቀጥ] ዝቅተኛም፣ ከፍተኛ አይባልም። መካከለኛ ነው። [የሚያስከትለው] ውድመት እና ጥፋት ግን እንደ አካባቢው ቅርበት [የሚወሰን] ነው። ይህ ከተማ ውስጥ ቢፈጠር ብዙ ጉዳት ያደርሳል” ሲሉ የክስተቱ ሊያደርስ የሚችለውን የጉዳት ጠቅሰዋል። BBC

ቪዲዮው ተለቀቀ - ከጣሊያን እስከ አርመን ተጉዤ ከትውልድ አካባቢዋ ሮም ሰማዕት እስከሆነችበትና መቃብሯ እስካሀበት ኸረቫን ተጉዤ ለብዙ ክርስቲያኖች ምሳሌ ፅናት ጥንካሬ የሆነችውን የእናታችን ቅድስት
ቪዲዮው ተለቀቀ - ከጣሊያን እስከ አርመን ተጉዤ ከትውልድ አካባቢዋ ሮም ሰማዕት እስከሆነችበትና መቃብሯ እስካሀበት ኸረቫን ተጉዤ ለብዙ ክርስቲያኖች ምሳሌ ፅናት ጥንካሬ የሆነችውን የእናታችን ቅድስት አርሴማን ታሪክ እንዲህ በቪዲዮ አቅርቤዋለሁ በዚህ ሊንክ እየገባችሁ ተመልከቱት https://youtu.be/P7MOvSFC2vg?si=zRy9U5QHPnT-f2zt

ሼር አስቸኳይ የስራ ማስታወቂያ! የሁለተኛው ዩቱዩብ ቻናላችንን ቪዲዮ ተምኔሎች መስራት የሚችል ጥሩ የግራፊክስ ዲዛይነር እንፈልጋለን - ብዛት 1 የስራ ቦታ ከቤትዎ ኦንላየን የኮንትራት ስራ ለአጭር
ሼር አስቸኳይ የስራ ማስታወቂያ! የሁለተኛው ዩቱዩብ ቻናላችንን ቪዲዮ ተምኔሎች መስራት የሚችል ጥሩ የግራፊክስ ዲዛይነር እንፈልጋለን - ብዛት 1 የስራ ቦታ ከቤትዎ ኦንላየን የኮንትራት ስራ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ እንደሁኔታው በስምምነት ሊቀጥል የሚችል ክፍያ - በስምምነት መስራት የምትፈልጉ ስማችሁን አድራሻችሁን ችሎታችሁን ከሁለተኛው የዩቲዩብ ቻናላችን ላይ ካሉ ተምኔሎች አንዱን የመረጣችሁትን በራሳችሁ መንገድ አሻሽላችሁ በዚህ ኢሜል አድራሻ ኢሜል ያድርጉ abelentertainment0@gmail.com የሁለተኛውን ቻናል በዚህ ሊንክ ታገኙታላችሁ https://youtube.com/@abelbirhanu1?si=kQiCWaiGIKFbbBwL እናመሰግናለን አቤል ኢንተርቴይመንት

የስራ ማስታወቂያ! ግራፊክስ ዲዛይነር - ብዛት 1 ኢንቴሬር ዲዛይነር - በኮንትራት የሚሰራ 1 የስራ ቦታ ለግራፊክስ ከቤትዎ ኦንላየን ለኢኔቴሬሩ የስራ ቦታ ቦሌ ክፍያ - በስምምነት መወዳደር የምትፈልጉ ስማችሁን አድራሻችሁን ችሎታችሁን ለስራው ያላችሁን ሙሉ ዝግጁነት ከተቻለ ከዚህ በፊት የሰራችኋቸውን ስራዎች በማያያዝ በዚህ ኢሜል አድራሻ ኢሜል ያድርጉ abelentertainment0@gmail.com በዚህ የፌስቡክ ገፅ ኢንቦክስ ያድርጉ። እናመሰግናለን አቤል ኢንተርቴይመንት

ዋትስ አፕ አዲሱን የቻናል ሥርዓቱን ጀመረ። በአዲስ የዋትሳፕ ቻናሌ እንገናኝ አዳዲስ ስራዎች ሀሳቦች መልዕክቶች ይጋሩበታል በዚህ ሊንክ ያገኙኛል https://whatsapp.com/channel/0029
ዋትስ አፕ አዲሱን የቻናል ሥርዓቱን ጀመረ። በአዲስ የዋትሳፕ ቻናሌ እንገናኝ አዳዲስ ስራዎች ሀሳቦች መልዕክቶች ይጋሩበታል በዚህ ሊንክ ያገኙኛል https://whatsapp.com/channel/0029Va9PwDZ1XquZRS6bQR2X

Follow the Abel Birhanu channel on WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029Va9PwDZ1XquZRS6bQR2X

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ተፈታ ዛሬ ጠዋት ሰኔ 20 ቀን፣ 2015 ዓ.ም. ጠዋት 12: 30 ላይ በፀጥታ ኃይሎች ከመኖር ቤቱ እንደተወሰደ የተነገረለት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዳግም መፈታቱ ተገለጸ
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ተፈታ ዛሬ ጠዋት ሰኔ 20 ቀን፣ 2015 ዓ.ም. ጠዋት 12: 30 ላይ በፀጥታ ኃይሎች ከመኖር ቤቱ እንደተወሰደ የተነገረለት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዳግም መፈታቱ ተገለጸ ። ተመስገን በአዲስ አበባ ሜኪሲኮ አካባቢ በሚገኘው በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለ6 ሰዓታት ታስሮ እንደነበረም ታናሽ ወንድሙ ታሪኩ ደሳለኝ ለዶቼ ቬለ (DW) ገልጾ ነበር። ከዚህ ቀደም ተከሶ ነጻ በተባለበት ክስ ለሐምሌ 7 ዳግም ታስሮ እንዲቀርብ ትእዛዝ እንደሰጠበትም ተዘግቧል ።

በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሰውነቱ ላይ በማፍሰስ ቁስል አስመስሎ ሲለምን የነበረ ግለሰብ በህብረተሰቡ ጥቆማ ተያዘ። ግለሰቡ የተያዘው  በየካ ክፍለ ከተማ በወረዳ 12 ልዩ ቦታው መሳለሚያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው። ተጠርጣሪው በእሳት ቀልጦ የጠቆረ ስኳር ሆዱ ላይ በማፍሰስ እና ቁስል እንዲመስል አድርጎ በፕላስተር በማሸግ መንገድ ላይ ተኝቶ የልመና ተግባር ሲያከናውን የተመለከቱ የህብረተሰብ ክፍሎች ናቸው መረጃውን ለፖሊስ ያደረሱት። በየካ ከፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የኮተቤ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ  አባላት ግለሰቡ ምንም አይነት የጤና ዕክል ሳይኖርበት በማታለል ገንዘብ ለመሠብሰብ የተጠቀመበት ዘዴ መሆኑን ፕላስተሩን ከሆዱ ላይ በማስላጥ ማረጋገጥ ችለዋል ብለዋል። በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ድጋፍ የሚጠይቁ ግለሰቦች ቢኖሩም ልዩ ልዩ የማታለያ ዘዴዎችን ተጠቅመው ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ገንዘብ የሚለምኑ ሰዎች እያጋጠሙ በመሆኑ  ህብረተሰቡ ተገቢውን የማረጋገጥ ስራ በመስራት አታላዮችን ሊያጋልጥ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል።