en
Feedback
CHARACTER HALLMARK ACADEMY S.C

CHARACTER HALLMARK ACADEMY S.C

Open in Telegram

Changing Lives Forever!!“ራእዩ ገና እስከ ተወሰነው ጊዜ ነው፥ ወደ ፍጻሜውም ይቸኵላል፥ እርሱም አይዋሽም፤ ቢዘገይም በእርግጥ ይመጣልና ታገሠው፤ እርሱ አይዘገይም።” — ዕንባቆም 2፥3 “For the vision is yet for an appointed time, but at the end it shall speak, and not lie: though it tarry, wait for it; because

Show more
896
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-130 days
Posts Archive
20240103_084208.jpg1.87 MB

ለመላው የሲኤች ኤ ማህበረሰብ በሙሉ በቅድሚያ የጌታ ሠላም ይብዛላችሁ እያልን የሚከተሉትን መርሐግብሮች ለማሳወቅ እንወዳለን። ሀ. ሐሙስ ታህሳስ 26 ቀን 2016 ዓ.ም የገና በአልን በተለያዩ ፕሮግራሞች እስ 6:30 ድረስ ይከበራል። ስለዚህ ወላጆች 7:00 ልጆችን መውሰድ ይኖርባችኋል። ለ. አርብ ታህሣስ 27ቀን 2016 ዓ.ም የበጎ አድራጓት ክብ አባላት ብቻ ት/ቤት በመገኘት የምሳና የስጦታ ማበርከት ፕሮግራም ያካሔዳሉ። በመጨረሻም አርብ እና ሰኞ ታህሳስ 29 ቀን 2016 ዓ.ም በበአሉ ምክንያት ዝግ ይሆናሉ።

Repost from Yeka Education
✅የ6ኛ፣8ኛ እና12ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ፕሮግራም 👉የ2016 ዓ.ም የ6ኛ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና በከተማ ደረጃ ከጥር 1-3/5/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል:: ✅የሞዴል ፈተና የሚሸ
+1
የ6ኛ፣8ኛ እና12ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ፕሮግራም 👉የ2016 ዓ.ም የ6ኛ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና በከተማ ደረጃ ከጥር 1-3/5/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል:: ✅የሞዴል ፈተና የሚሸፍነውን  በተመለከተ 👉የ6ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና  ከ6ኛ ክፍል የመጀመሪያ ሴሚስተር ብቻ ይሸፍናል 👉የ8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከ8ኛ ክፍል የመጀመሪያ ሴሚስተር ብቻ ይሸፍናል 👉የ12ኛ ክፍል  ሞዴል ፈተና ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ/በቀድሞው ስርዓተ ትምህርት እና የ12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት የመጀመሪያ ወሰነ ት/ት  የሚሸፍን ይሆናል:: 📙በመሆኑም ተማሪዎች ይህንን መረጃ  መሰረት በማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን!! ✅በተጨማሪም ለፈተና ዝግጅት የሚጠቅሙ በቻናላችን የሚለቀቁ የተለያዩ የሞዴል ጥያቄዎችን በመስራት ራሳቹህን ለፈተና ብቁ ማድረግ ትችላላቹህ:: የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤትለተጨማሪ መረጃ(Share) 👇👇👇👇👇👇👇👇 👇👇👇👇👇👇👇👇 📖📖📖📖📖📖📖 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76

የተወደዳችሁ የቅድመ አንደኛ (ኬጂ) እና የሁለተኛ ደረጃ የ12 ክፍል ተማሪ ወላጆች ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 4:00 ድረስ የስልጠናና የውይይት ጊዜ ስለሚኖረን በጊዜ በት/ቤቱ ዋናው ግቢ ገርጂ መብራት ከየካቲት ወረቀት ጀርባ በመምጣት የሚጠበቅብዎትን የትውልድ ሐላፊነት እንዲወጡ በአክብሮት ተጋብዘዋል። በተጨማሪም ከ9-12 ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች የጠዋት ማጠናከሪያ ትምህርት የተጀመረ ሲሆን ልጅዎን ከጠዋቱ 2:15 በፊት እንዲልኩልን በአክብሮት እንጠይቃለን። አክባሪዎ ካ/ሆ/አ/ማህበር አስተዳደር

Personal development training for teachers. The ten pillars of an effective teacher by Mr Robel, Tefaredegn a trainer and consultant. We really thank you and God bless you!!!

የተወደዳችሁ ወላጆች የመጀመሪያ ደረጃ ከ1-8ኛ ክፍል የተማሪዎችን መፅሐፍ እንድናመጣላችሁ በጠየቃችሁን መሠረት በርካታ ወላጆች አለመውሰዳችሁን ከመምህራንና ከሒሳብ ክፍል ተረድተናል። ስለዚህ የትምህርቱ ይዘት ለመሸፈን አስቸጋሪ ስለሆነ ከዛሬ ታህሳስ 15 ቀን 2016 ጀምሮ መፅሐፍ ያልገዛችሁ በመግዛት ተማሪዎች ት/ቤት ይዘው እንዲመጡ አድርጉልን። የትቤቱ አስተዳደር

የተወደዳችሁ የ 8ተኛ ክፍል ተማሪዎቻችን ወላጆች ሰላም ነገ አርብ ጠዋት 1:30 ሰዓት ጀምሮ ማካካሻ ትምህርት ስለሚኖራቸው በጠዋት እንድታደርሷቸው ወይም እንድትልኳቸው እንጠይቃለን። በሚቀጥለው ሳምንትም እንዲሁ ማክሰኞ ሐሙስ እና አርብ ጠዋት 1:30 ሰዓት ጀምሮ የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጣቸው ይሆናል። በተጨማሪም ዘወትር ቅዳሜ ጠዋት ለሀገር አቀፍ ፈተና ዝግጅት መምህራን እገዛ እየሰጡ ይገኛሉና በዚህም እንዲካተቱ ቢደረግ ተጠቃሚ ይሆናሉና የቀራቸውን 6 ወር ከፍተኛ ክትትል በማድረግ ለተሻለ ውጤት አብረን እንድንሰራ እጠይቃለሁ።

የተከበራችሁ የት/ቤታችን ወላጆች/ባለአደራ የሆናችሁ አሳዳጊዎች ለልጆቻችን እስካሁን የመታወቂያ ካርድ ባለመስጠታችን ታላቅ ይቅርታ እየጠየቅን ከዚህ በላይ ፖስት ባደረግነው ማስታወቂያ እንድትሳተፉ በአክብሮት እንጠይቃለን። የት/ቤቱ አስተዳደር

20231220_155840.jpg1.85 MB

20231220_085842.jpg1.95 MB

20231219_144856.jpg3.47 MB

+5
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት የ8ኛ ክፍል የመለማመጃ ወርሃዊ  ሞዴል ጥያቄዎች

ውድ ወላጆች ጥረውን አክብራችሁ ለተገኛችሁልን ሁሉ ሠላም ይብዛላችሁ። እናመሠግናለን። ላልተገኛችሁልንም እየጠቅናችሁ ነውና በርቱልን።

20231208_150611.jpg2.08 MB

20231208_150623.jpg2.08 MB

20231208_150629.jpg1.98 MB

Deear parents, we have attached the price of books. Except grade 8 general science, all books are available.

20231208_145723.jpg2.52 MB