CHARACTER HALLMARK ACADEMY S.C
Open in Telegram
Changing Lives Forever!!“ራእዩ ገና እስከ ተወሰነው ጊዜ ነው፥ ወደ ፍጻሜውም ይቸኵላል፥ እርሱም አይዋሽም፤ ቢዘገይም በእርግጥ ይመጣልና ታገሠው፤ እርሱ አይዘገይም።” — ዕንባቆም 2፥3 “For the vision is yet for an appointed time, but at the end it shall speak, and not lie: though it tarry, wait for it; because
Show more896
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-130 days
Posts Archive
ለመላው የሲኤች ኤ ማህበረሰብ በሙሉ
በቅድሚያ የጌታ ሠላም ይብዛላችሁ እያልን የሚከተሉትን መርሐግብሮች ለማሳወቅ እንወዳለን።
ሀ. ሐሙስ ታህሳስ 26 ቀን 2016 ዓ.ም የገና በአልን በተለያዩ ፕሮግራሞች እስ 6:30 ድረስ ይከበራል። ስለዚህ ወላጆች 7:00 ልጆችን መውሰድ ይኖርባችኋል።
ለ. አርብ ታህሣስ 27ቀን 2016 ዓ.ም የበጎ አድራጓት ክብ አባላት ብቻ ት/ቤት በመገኘት የምሳና የስጦታ ማበርከት ፕሮግራም ያካሔዳሉ።
በመጨረሻም አርብ እና ሰኞ ታህሳስ 29 ቀን 2016 ዓ.ም በበአሉ ምክንያት ዝግ ይሆናሉ።
Repost from Yeka Education
✅የ6ኛ፣8ኛ እና12ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ፕሮግራም
👉የ2016 ዓ.ም የ6ኛ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና በከተማ ደረጃ ከጥር 1-3/5/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል::
✅የሞዴል ፈተና የሚሸፍነውን በተመለከተ
👉የ6ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከ6ኛ ክፍል የመጀመሪያ ሴሚስተር ብቻ ይሸፍናል
👉የ8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከ8ኛ ክፍል የመጀመሪያ ሴሚስተር ብቻ ይሸፍናል
👉የ12ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ/በቀድሞው ስርዓተ ትምህርት እና የ12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት የመጀመሪያ ወሰነ ት/ት የሚሸፍን ይሆናል::
📙በመሆኑም ተማሪዎች ይህንን መረጃ መሰረት በማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን!!
✅በተጨማሪም ለፈተና ዝግጅት የሚጠቅሙ በቻናላችን የሚለቀቁ የተለያዩ የሞዴል ጥያቄዎችን በመስራት ራሳቹህን ለፈተና ብቁ ማድረግ ትችላላቹህ::
የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት
✅ለተጨማሪ መረጃ(Share)
👇👇👇👇👇👇👇👇
👇👇👇👇👇👇👇👇
📖📖📖📖📖📖📖
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76
የተወደዳችሁ የቅድመ አንደኛ (ኬጂ) እና የሁለተኛ ደረጃ የ12 ክፍል ተማሪ ወላጆች ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 4:00 ድረስ የስልጠናና የውይይት ጊዜ ስለሚኖረን በጊዜ በት/ቤቱ ዋናው ግቢ ገርጂ መብራት ከየካቲት ወረቀት ጀርባ በመምጣት የሚጠበቅብዎትን የትውልድ ሐላፊነት እንዲወጡ በአክብሮት ተጋብዘዋል።
በተጨማሪም ከ9-12 ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች የጠዋት ማጠናከሪያ ትምህርት የተጀመረ ሲሆን ልጅዎን ከጠዋቱ 2:15 በፊት እንዲልኩልን በአክብሮት እንጠይቃለን።
አክባሪዎ
ካ/ሆ/አ/ማህበር
አስተዳደር
Personal development training for teachers. The ten pillars of an effective teacher by Mr Robel, Tefaredegn a trainer and consultant. We really thank you and God bless you!!!
የተወደዳችሁ ወላጆች የመጀመሪያ ደረጃ ከ1-8ኛ ክፍል የተማሪዎችን መፅሐፍ እንድናመጣላችሁ በጠየቃችሁን መሠረት በርካታ ወላጆች አለመውሰዳችሁን ከመምህራንና ከሒሳብ ክፍል ተረድተናል። ስለዚህ የትምህርቱ ይዘት ለመሸፈን አስቸጋሪ ስለሆነ ከዛሬ ታህሳስ 15 ቀን 2016 ጀምሮ መፅሐፍ ያልገዛችሁ በመግዛት ተማሪዎች ት/ቤት ይዘው እንዲመጡ አድርጉልን።
የትቤቱ አስተዳደር
የተወደዳችሁ የ 8ተኛ ክፍል ተማሪዎቻችን ወላጆች ሰላም
ነገ አርብ ጠዋት 1:30 ሰዓት ጀምሮ ማካካሻ ትምህርት ስለሚኖራቸው በጠዋት እንድታደርሷቸው ወይም እንድትልኳቸው እንጠይቃለን። በሚቀጥለው ሳምንትም እንዲሁ ማክሰኞ ሐሙስ እና አርብ ጠዋት 1:30 ሰዓት ጀምሮ የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጣቸው ይሆናል።
በተጨማሪም ዘወትር ቅዳሜ ጠዋት ለሀገር አቀፍ ፈተና ዝግጅት መምህራን እገዛ እየሰጡ ይገኛሉና በዚህም እንዲካተቱ ቢደረግ ተጠቃሚ ይሆናሉና የቀራቸውን 6 ወር ከፍተኛ ክትትል በማድረግ ለተሻለ ውጤት አብረን እንድንሰራ እጠይቃለሁ።
የተከበራችሁ የት/ቤታችን ወላጆች/ባለአደራ የሆናችሁ አሳዳጊዎች ለልጆቻችን እስካሁን የመታወቂያ ካርድ ባለመስጠታችን ታላቅ ይቅርታ እየጠየቅን ከዚህ በላይ ፖስት ባደረግነው ማስታወቂያ እንድትሳተፉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
የት/ቤቱ አስተዳደር
ውድ ወላጆች ጥረውን አክብራችሁ ለተገኛችሁልን ሁሉ ሠላም ይብዛላችሁ። እናመሠግናለን። ላልተገኛችሁልንም እየጠቅናችሁ ነውና በርቱልን።
Deear parents, we have attached the price of books. Except grade 8 general science, all books are available.
