en
Feedback
Joyfull Gifts

Joyfull Gifts

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Joyfull Gifts

Channel Joyfull Gifts (@joyfullgift) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 615 subscribers, ranking 6 425 in the Religion & Spirituality category and 1 946 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 615 subscribers.

According to the latest data from 05 January, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -174 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 06 January, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 615
Subscribers
No data24 hours
-217 days
-17430 days
Posts Archive
Repost from Joyfull Gifts 🎁
እጅግ ውብ የሆነ Hexagon frame 😍 ውብ የሆነ ስጦታ! በተመጣጣኝ ዋጋ! 📍22 ዘሪሁን ህንፃ ፊትለፊት ትጋት የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ ሱቅ ቁጥር F3-19 ስልክ 0911692155

ለስጦታ የሚሆኑ ያልተለመዱ ልዩ ልዩ አንፀባራቂ ፍሬሞችን ከ"Joyfull gifts" ያግኙ! 👉 ትዕዛዝዎትን በቴሌግራም መፈፀም ይችላሉ። 👉 አዲስ አበባ ውስጥ በአነስተኛ ተጨማሪ ክፍያ ያሉበት እና
ለስጦታ የሚሆኑ ያልተለመዱ ልዩ ልዩ አንፀባራቂ ፍሬሞችን ከ"Joyfull gifts" ያግኙ! 👉 ትዕዛዝዎትን በቴሌግራም መፈፀም ይችላሉ። 👉 አዲስ አበባ ውስጥ በአነስተኛ ተጨማሪ ክፍያ ያሉበት እናደርሳለን። 👉 ክፍለ ሀገር ለምትገኙ ደንበኞቻችን እንልካለን። አድራሻ : 📍22 ዘሪሁን ህንፃ ፊትከፊት ትጋት የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ ሱቅ ቁጥር F3-19 0911692155 / 0912384590 Tiktok link 👇 ስራዎቻችንን ይጎብኙ -------------------------------------------------- https://www.tiktok.com/@joyfullgift?_t=8jWEuHTXPvi&_r=1 ----------------------------------------------------

እጅግ ውብ የሆነ #በኢፖክሲ የተሰራ 👉 የማያረጅ 👉 የማይሰበር 👉 የማይበላሽ 😍 ውብ የሆነ ስጦታ! በወደዱት መጠን በተመጣጣኝ ዋጋ! 📍22 ዘሪሁን ህንፃ ፊትለፊት ትጋት የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ ሱቅ ቁጥር F3-19 ስልክ 0911692155

#ሪካ በጉጉት የሚጠበቀው #ሪካ ደርሷል ሪካ-የስም አወጣጡ "አፍሪካ" ከሚለው ቃል የተወሰደ ነው። #ሪካ 1.3 ቢሊየን የሆነውን የአፍሪካን ሕዝብ ለማስተሳሰርና በአዳዲስ የሥራ መስኮች እየመጣ ነው።
#ሪካ በጉጉት የሚጠበቀው #ሪካ ደርሷል ሪካ-የስም አወጣጡ "አፍሪካ" ከሚለው ቃል የተወሰደ ነው። #ሪካ 1.3 ቢሊየን የሆነውን የአፍሪካን ሕዝብ ለማስተሳሰርና በአዳዲስ የሥራ መስኮች እየመጣ ነው። ባለሀብቶች፣ ምሁራን፣ የተለያዩ የሥራ አርፍ ላይ የካበተ ልምድ ያላቸው ኢትዮጵያዊያን እና አፍሪካዊያን አክሲዮን መስርተው #ሪካን ይዘው መጥተዋል። #ሪካ በቀጥታ ለደንበኞቻችን ለማድረስ የዘመናችን ተመራጭ የመገናኛ ዘዴ የሆነውን የቴሌግራም ገጽ ከፍተናል። መጪውን የዳግም ትንሣኤ እና የኢድ በዓላትን ምክንያት በማድረግና የ#ሪካን ምስረታ ለማብሰር #ልዩ_ስጦታ አዘጋጅቷል። ይህንን ሊንክ ቢያንስ ከ15-20 ለሚደርሱ ሰዎች በመላክ #የሪካ_ዳታቤዝ ላይ #የስጦታ #ኩፖንዎን ይሰብስቡ በመጪው እሁድ ምሽት ይሸለሙ! ሪካ-በአፍሪካ ምድር፣ ለአፍሪካዊያን አፍ-ሪካ

#ሪካ በጉጉት የሚጠበቀው #ሪካ ደርሷል ሪካ-የስም አወጣጡ "አፍሪካ" ከሚለው ቃል የተወሰደ ነው። #ሪካ 1.3 ቢሊየን የሆነውን የአፍሪካን ሕዝብ ለማስተሳሰርና በአዳዲስ የሥራ መስኮች እየመጣ ነው።
#ሪካ በጉጉት የሚጠበቀው #ሪካ ደርሷል ሪካ-የስም አወጣጡ "አፍሪካ" ከሚለው ቃል የተወሰደ ነው። #ሪካ 1.3 ቢሊየን የሆነውን የአፍሪካን ሕዝብ ለማስተሳሰርና በአዳዲስ የሥራ መስኮች እየመጣ ነው። ባለሀብቶች፣ ምሁራን፣ የተለያዩ የሥራ አርፍ ላይ የካበተ ልምድ ያላቸው ኢትዮጵያዊያን እና አፍሪካዊያን አክሲዮን መስርተው #ሪካን ይዘው መጥተዋል። #ሪካ በቀጥታ ለደንበኞቻችን ለማድረስ የዘመናችን ተመራጭ የመገናኛ ዘዴ የሆነውን የቴሌግራም ገጽ ከፍተናል። መጪውን የዳግም ትንሣኤ እና የኢድ በዓላትን ምክንያት በማድረግና የ#ሪካን ምስረታ ለማብሰር #ልዩ_ስጦታ አዘጋጅቷል። ይህንን ሊንክ ቢያንስ ከ15-20 ለሚደርሱ ሰዎች በመላክ #የሪካ_ዳታቤዝ ላይ #የስጦታ #ኩፖንዎን ይሰብስቡ በመጪው እሁድ ምሽት ይሸለሙ! ሪካ-በአፍሪካ ምድር፣ ለአፍሪካዊያን አፍ-ሪካ

Repost from Joyfull Gifts
#share
#share

#share
#share

Advertising ‼️ New item alert ⚠️ https://vm.tiktok.com/ZMLq8vBDE/

Advertising ‼️ New item ‼️ https://vm.tiktok.com/ZMLVwnLMV/

ታሪክ በመመሪያ ወይም በግለሰቦች ፍላጎት አይቀየርም።
+1
ታሪክ በመመሪያ ወይም በግለሰቦች ፍላጎት አይቀየርም።

"አዲስ አበባ የምትገኙ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የሁሉም መምሪያዎች ሃላፊ ዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሁሉም ክፍል ሃላፊዎች፣ የሁሉም ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሃላ
"አዲስ አበባ የምትገኙ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የሁሉም መምሪያዎች ሃላፊ ዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሁሉም ክፍል ሃላፊዎች፣ የሁሉም ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሃላፊዎች፣ የአድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ሰባክያንና ዘማርያን፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣ ቶች፣ የመንፈሳውያን ወጣቶችና ጎልማሶች ማኅበ ራት አባላት እና ምእመናን ዛሬ ጧት ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም በመገኘት ታቦታችንን ወደ ወይብላ ማርያም በክብር በማስገባት በኀዘን ልባቸው የተሰበረውን ኦርቶዶክሳውያን መጠገን ይኖርብናል።" ብፁዕ አቡነ ያሬድ:-የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ::

በሆሳዕና ከተማ የጥምቀተ ባሕር ቦታን በተመለከተ የነበረው የዘመናት ችግር እንዲፈታ የታገላችሁ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስና የቤተ ክህነት ኃላፊዎች፣ ካህናትና ምእመናን እንኳን ደስ አላችሁ። ችግሩ እንዲፈታ የሚጠበቅባችሁን ኃላፊነት የተወጣችሁ የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት፣ የክልሉ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ፣ የሐድያ ዞንና የሆሳዕና ከተማ አመራሮች፣ በተለይ የሆሳዕና ከተማ ከንቲባ ምስጋና ይገባችኋል። በምእመናንና በመንግሥት አካላት መካከል መግባባት እንዲፈጠር ትልቅ ሚና የተጫወታችሁ የሐዋሳ ታላላቅ ወንድሞች ይልመድባችሁ።

የሒዊ መልእክት ወደ ጀኔቫ ሰዎች እስከዛሬ እኛ ሒዊዎች ሕዝብ እያጠፋን ስለነበር ዝም በሉ ብለናችሁ ነበር። አሁን ግን እኛ እየተመታን ስለሆነ ጩኸቱ እንዲቀጥል ይሁን። እኛ የገደልናቸው ሕጻናትና ሴቶ
የሒዊ መልእክት ወደ ጀኔቫ ሰዎች እስከዛሬ እኛ ሒዊዎች ሕዝብ እያጠፋን ስለነበር ዝም በሉ ብለናችሁ ነበር። አሁን ግን እኛ እየተመታን ስለሆነ ጩኸቱ እንዲቀጥል ይሁን። እኛ የገደልናቸው ሕጻናትና ሴቶች ወታደሮች ሲባሉ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚገድልብን የኛ ወታደሮች ግን ሲቪሎች ይባላሉ። እናም ጩኸቱ ይጀመር።

መንግሥት ሰሞኑን ምንድን ነው ያደረገው? በእጁ ላይ በሚገኝ የፖለቲካ ገንዘብ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም ነገር ነው የገዛው። አንድን ቅርስ እንዳይታወስ ማድረግ ከፈለግህ ያንን ቅርስ ወደ ገንዘብ መቀየር ነው። ከዚያ ሌላ ነገር ትገዛበታለህ። በቅርሱ ምትክ በቅርሱ ገንዘብ የተገዛው ነገር ሲታሰብ ይኖራል። በሕወሐት ቅርሶች ሌላ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም ነገር በመግዛት በቅርሱ ፋንታ የተገዛው ነገር እንዲታወስ ማድረግ የብልህ ነጋዴ ስልት ነው። ሕወሐትን ከምናጠፋበት መንገድ አንዱ እርሱን ለሌላ ነገር መግዣ በማዋል ነው። ይሄንን ገንዘብ ይዘህው ብትኖር ሁለት ነገር ይገጥምሃል። ወይ ዋጋው ይቀንሳል ወይም ጨርሶ ይጠፋል። ሁለቱም ኪሣራ ናቸው። ለዚህ የተሻለው አማራጭ በተገቢው ጊዜ ተገቢውን ነገር መግዛት ነው። የሆነውም ይሄው ነው። ምን እንደተገዛ፣ በሂደት የምናየው ይሆናል።

#እንደተለመደው #አስተማማኝ #ጥራት ያላቸውን #ልዩ #የገና_በዓል_ስጦታዎችን ይዘን ቀርበናል #እነሆ #ጥቅል_አንድ *ማጂክ ማግ(በ2 ፎቶ) *ቁልፍ መያዥያ (በ2ፎቶ) *አበባ *አሻንጉሊት #ጥቅል_ሁለ
#እንደተለመደው #አስተማማኝ #ጥራት ያላቸውን #ልዩ #የገና_በዓል_ስጦታዎችን ይዘን ቀርበናል #እነሆ #ጥቅል_አንድ *ማጂክ ማግ(በ2 ፎቶ) *ቁልፍ መያዥያ (በ2ፎቶ) *አበባ *አሻንጉሊት #ጥቅል_ሁለት *እምነበረድ(1 ፎቶ) *አሻንጉሊት *አበባ *ቸኮሌት #ጥቅል_ሦስት *ኤምዲኤፍ ቦርድ(1 ፎቶ) *አበባ *ወይን(አኬሺያ) *ትራስ(1 ፎቶ) #ከነፃ_ማድረሻ እና ፖስት ካርድ ጋር 📍22 አክሱም ሆቴል አጠገብ #ትጋት_የገበያ_ማዕከል_4ኛ_ፎቅ ሱ.ቁጥር 19 አትኒ ስጦታዎች ከደስታዎች ሁሉ ጋር! 0911692155 / @orderatni 0912384590 / @gedianasimos

ሀገር አታነክስም፤ በ፪ እግሯ ትቆማለች፤ በ፪ እጇ ትሠራለች። በ፩ እግሯ መሐል፣ በሌላ እግሯ ግንባር። በ፩ እጇ እያለማች በሌላ እጇ ትመክታለች። ግንባር ቆማ ጦርነት ብቻ፣ መሐል ቆማ ልማት ብቻ ማካሄድ አትችልም። ሁለቱም ያስፈልጓታል። ሀገር አታነክስም።

"ቱርቱራ" ማለት ዛፉን ግንደ ቆርቁር ወይም ምስጥ ከሥር ገዝግዞ ጨርሶት፤ ከላይ ግን ባለ ፍሬና ባለ ቅርንጫፍ መስሎ መታየት ነው። ሰው ክፋት፣ ጎጠኝነትና ጥቅመኝነት ከውስጥ ጨርሰውት፣ ከላይ ትልቅ
"ቱርቱራ" ማለት ዛፉን ግንደ ቆርቁር ወይም ምስጥ ከሥር ገዝግዞ ጨርሶት፤ ከላይ ግን ባለ ፍሬና ባለ ቅርንጫፍ መስሎ መታየት ነው። ሰው ክፋት፣ ጎጠኝነትና ጥቅመኝነት ከውስጥ ጨርሰውት፣ ከላይ ትልቅ መስሎ የሚታይበት ጊዜ አለ። እንዴት እርሱ እንዲህ ያደርጋል? ብለን የምንናደድበት ብዙ ሰው "ቱርቱራ" ሆኖ ነው። ቱርቱራነት ታላቅ ሳይሆኑ ታላቅ መስሎ የመታየት ሕመም ነው። ይሠውረን።

When the roots of a tree begin to decay, it spreads death to the branches. — "የዛፉ ሥሮች መበስበስ ከጀመሩ፣ ቅርንጫፎቹ መበላሸታቸው አይቀሬ ነው" ይላሉ ናይጄሪያውያን። ሒዊ ሥሯ ስለተበላሸ ከቅርንጫፉ ጣፋጭ ፍሬ መጠበቅ ጅልነት ነው።

#የእንኳን_አደረሳችሁ_ስጦታ #ለሠራተኞችዎ #በውብ #ዲዛይንና #ጥራት #መልካም_በዓል 📍 22 አክሱም ሆቴል አጠገብ #ትጋት_የገበያ_ማዕከል 4ኛ ፎቅ 19 ቁጥር አትኒ ስጦታዎች ከደስታዎች ሁሉ ጋር!
#የእንኳን_አደረሳችሁ_ስጦታ #ለሠራተኞችዎ #በውብ #ዲዛይንና #ጥራት #መልካም_በዓል 📍 22 አክሱም ሆቴል አጠገብ #ትጋት_የገበያ_ማዕከል 4ኛ ፎቅ 19 ቁጥር አትኒ ስጦታዎች ከደስታዎች ሁሉ ጋር! 0911992155 / @orderatni 0912384590 / @gedianasimos