5 812
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
5 812
እድሜያችሁን እያጣጣማችሁ ኑሩ!“
“30 ዓመት የሞላው ሰው እንደ ሽማግሌ ይቆጠራል፣ በ 30 ዓመቱ የሞተ ሰው ደግሞ በለጋ እድሜው እንደተቀጠፈ ይታያል፡፡ በእድሜያችሁ ምክንያት ማንም ሰው ግፊት እንዲያደርግባችሁ አትፍቀዱ” (Vibes)
ለእድሜያችሁ የሚመጥን የጥበብና የብስለት ደረጃ ላይ የመድረሳችሁና ያለመድረሳችሁ ሁኔታ ያሳስባችሁ እንጂ የእድሜ ደረጃችሁ አያሳስባችሁ፡፡
ለእድሜያችሁ በሚመጥን ሁኔታ በራእይና በእቅድ ኑሩ እንጂ እድሜያችሁ ስንት እንደደረሰ ስትጨነቁ ጊዜያችሁን አታባክኑ፡፡
እድሜዬ ፈጥኖ ያልፋል ብላችሁ መጨነቅ አቁሙና፣ ያለሁበትን እድሜ ሳላጣጥመው ሊያልፍ ነው የሚለው ጉዳይ ያሳስባችሁ፡፡
እድሜን በማጣጣም መኖር ማለት፣ ካለፈው በመማርና ለነገው በማቀድ የወቅቱ እድሜያችን የሰጠንን እድል መጠቀምና ባለን አቅም መኖር ማለት ነው፡፡
እግረ መንገዴን እናንተ የደረሳችሁበትን እድሜ ሳያዩ ያለፉና የሚያልፈ ብዙ ናቸውና ፈጣሪን ማመስገንን እንዳትረሱ ላስታውሳችሁ፡፡
ዋናው ነገር በሕይወታችሁ ውስጥ ያሉት ዓመታት ጉዳይ ሳይሆን በዓመታቶቻችሁ ውስጥ የኖራችሁት ጥራት ያለው ሕይወት መሆኑን አትርሱ፡፡
Inbox me
@Dawit_Fikadu
5 812
ድህነት ማለት ግን የብር ብቻ አይደለም ድህነት የገንዘብ አለ፤ የቁሳቁስ አለ፤ ከፈጣሪ ጋር የለህ የግንኙነት ድህነት አለ፤የሰላም ድህነትን አለ፤የፍቅር ድህነት አለ፤የጤና ድህነት አለ እንዲሁም የመሳሰሉት ብዙ ሰው ድህነት ሲባል ገንዘብ ትዝ ይለዋል እንደዛ አይደለም ወዳጄ እንደውም ከሁሉ የከፋው ድህነት የአስተሳሰብ ድህነት ነው። የአስተሳሰብ ድህነት ከለ ከለይ የጠቀስኳቸው የድህነት አይነቶች ሁሉ አሉ ማለት ነው። መፍትሔው አንተ ጋር ነው ከነዚህ ድህነቶች ለመራቅ እራስህ ላይ ስራ ረስህን ለመለወጥ ሞክር ቁርኣን አንብብ መፅሐፍ ቅዱስ አንብብ የተለያዩ መፅሐፍትም አንብብ ከደህነት ትርቃለህ።
ሰናይ ምሽት!!
@tofamotivationallife
5 812
ሁለቱ ጥበቦች!
1. አንድን መጀመር ያለብንን ነገር ላለመጀመር ሰበብ ሳናበዛ መጀመር፡፡
ይህ ሁኔታ ከምቹ ቀጠናችን የመውጣት እና የማናውቀውን አዲስ ነገር የመጋፈጥ ቆራጥነት ይጠይቃል፡፡
2. አንድን ማቋረጥ ያለብንን ነገር ላለማቆም ምክንያት ሳናበዛ ማቆም፡፡
ይህ ሁኔታ ከስሜት ትስስር እና “ሰው ምን ይለኛል” ከማለት አልፎ የመሄድን ወሳኝነት ይጠይቃል፡፡
በሉ እንግዲህ የሚለቀቀውን ልቀቁ፣ የሚጀመረውን ደግሞ ጀምሩ!
መልካም ቀን!
5 812
አንተ የምትፈልገው ለውጥ ያለው አንተን ከሚመችህ በስተጀርባ ነው!
ከድርጅትህ እና ከቢዝነስህ በላይ አንተ ነህ ቢዝነሱን ቢዝነስ እንዲሆን የምታደርገው!👏💪🏆
ሁሌም በየቀኑ እንደዚህ አይነት አዝናኝና አስተማሪ ቪዲዮዎችን ለመከታተል ቻናሉን ይቀላቀሉ!
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲ 🔔
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ unmute
Inbox
@Dawit_Fikadu
5 812
ነገ የመጨረሻ ቀን ነዉ ያልተመዘገባችሁ ተመዝገቡ #የለዉጥ_መንገድ መጀመር የሚፈልግ ብቻ
በ INBOX @Dawit_Fikadu
ወይም 0910016861 ደዉለዉ መመዝገብ ይኖርባችኋል
ሙሉ መረጃ ያላካችሁ አትካተቱም በድጋሚ ያስተካክላሉ
ስም.......
አድራሻ.....
ስልክ ቁጥር....
ነገ ሰኔ 10 የመጨረሻ ቀን
