Bisrat pre-primary; primary and middle school in Ethiopia.
Open in Telegram
1 290
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ለቅዳሜ ትምህርት መምህራንና ተማሪዎች፦
ትምህርት የሚጀምረው 2፡30 ነው
መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞቻችን በያላችሁበት ሰላም ለናንተ ይሁን እያልን፦
በ28/03/2016 ዓ.ም 9:15 ሰዓት ላይ አስቸኳይ ስብሰባ ስላለ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኙ! ተማሪዎች የከሰአቱ ክፍለ ጊዜዎች 30 ደቂቃ ብቻ ይማራሉ ። ሰላም ሁኑ!
የፈተና ቀንና ቦታ፡- "የር/መምህራን ፈተና ቀጣይ ቅዳሜ ማለትም 06/4/2016 መሆኑን አውቃችሁ በዚሁ መሰረት እንድትዘጋጁ ይሁን። ቦታው አራዳ ክ/ከተማ 4ኪሎ ( አፄ ሚኒሊክ 1ኛ ደረጃ፣ 2ኛ ደረጃ እና አፄ ናኦድ ት/ቤቶች ላይ ሲሆን ዝርዝር መረጃ ቀጥለን ተብሏል ።
6ኛ እና 8ኛ ክፍል ለሚታስተምሩ በሙሉ =ሞዴል ፈተና በትምህርት ደረጃ ከ03_05/04/2016 ዓ.ም ስለሚሆን የትምህርት ይዛት ሽፋን ከመስከረም እስካ ህዳር 30/03/2016 ዓ.ም መሆኑንና ጥየቄና መልስ ለ6ኛ እና 8ኛ በወረዳ ደረጃ ወይም በክላስተር ደረጃ በ15/03/2016 ዓ.ም ስለሚሆን 6/8ኛ ክፍል ስም ጠሪ መ/ራን ከየክፍሉ 1 ተማሪ ወክለችሁ ለመማር ማስተማር ም/ር/ መ/ር እንድትሳውቁ ይሁን።
ብስራት ቅድመ አንደኛ አንደኛ ና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ዓለም አቀፍ የፀረ ኤድስ ቀንን << LET COMMUNITY LEAD የማህበረሰብ መሪነት ለላቀ ኤች አይ ቪ መከላከል በሚል መሪ ቃል ዛሬ ህዳር 21/3/2016 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሮ ዋለ
ውድ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሚታስተምሩ መ/ራን ጥየቄና መልስ ውድድር ከ27_28/03/2016 በትምህርት ቤት ደረጃ ስለሚደረግ ከ10_15 ጥየቄዎች እና ከ02_05/03/2016 ሞዴል ፈተና የሚሆን 30 ጥየቄዎች በመዘጋጀት እስካ 24/03/2016 ብቻ ም/ር/መምህራን ቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባችኋለን ።
አማርኛ ;እንግሊዝኛ;ሂሳብ;አ.ሳይንስ,ዜግነት እና ማ/ሳይንስ
