Bisrat pre-primary; primary and middle school in Ethiopia.
Open in Telegram
1 290
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1ኛ እና 2ኛ ደረጃ መጽሀፍ ግምገማ 2016 .docx0.24 KB
6ኛ እና 8ኛ ክፍል ቅዳሜ ማጠናከሪያ ት/ት የሚታስተምሩ መምህራን በሙሉ :- ነገ ማለት 08/05/2016 ዓ.ም 5:00 ሰዓት ም/ር/መ/ራን ቢሮ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
ማሳሰቢያ :- ሞዴል ፈተና ትንተና ይዛችሁ እንድትገኙ
6ኛ እና 8ኛ ክፍል ቅዳሜ ማጠናከሪያ ት/ት የሚታስተምሩ መምህራን በሙሉ :- ነገ ማለት 08/05/2016 ዓ.ም 5:00 ሰዓት ም/ር/መ/ራን ቢሮ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
Repost from አዳኙ የትምህርት እና የመረጃ ሚዲያ
እጅግ አሳዛኝ ዜና
ተወዳጁ አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ ዓለም በአሜሪካ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በዛሬው እለት ከዚህ አለም በሞት ተለየ❗
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ እና መሪ የነበረዉ ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል። ጋዜጠኛዉ ለወራት በህመም መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ህክምናዉንም በአሜሪካ ሲከታተል እንደነበር ይታወሳል።
እግዚአብሔር ለጁና ለመላው ቤተሰቡ እንዲሁም አድናቂዎቹ መፅናናት ይስጥልን።
ለበለጠ መረጃ እና መረጃን ለማግኘት ጆይን አድርጉ በፍጥነት
በፍጥነት ለማግኘት ከታች በሉት አድሪስ ተቀላቀሉ
በቴሌግራም
👉https://t.me/FetanMerja
https://t.me/premerja
በFB👉እምቡጥ ሚዲያ
https://youtu.be/fqU7vsJhmBc
በቲክቶክ👇
https://vm.tiktok.com/
Repost from አዳኙ የትምህርት እና የመረጃ ሚዲያ
እጅግ አሳዛኝ ዜና
ተወዳጁ አንጋፋው ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ ዓለም በአሜሪካ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በዛሬው እለት ከዚህ አለም በሞት ተለየ❗
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ እና መሪ የነበረዉ ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት መለየቱን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል። ጋዜጠኛዉ ለወራት በህመም መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ህክምናዉንም በአሜሪካ ሲከታተል እንደነበር ይታወሳል።
እግዚአብሔር ለጁና ለመላው ቤተሰቡ እንዲሁም አድናቂዎቹ መፅናናት ይስጥልን።
ለበለጠ መረጃ እና መረጃን ለማግኘት ጆይን አድርጉ በፍጥነት
በፍጥነት ለማግኘት ከታች በሉት አድሪስ ተቀላቀሉ
በቴሌግራም
👉https://t.me/FetanMerja
https://t.me/premerja
በFB👉እምቡጥ ሚዲያ
https://youtu.be/fqU7vsJhmBc
በቲክቶክ👇
https://vm.tiktok.com/
2016 first result analysis form.xlsx1.07 KB
ማስታወቂያ:-
ለጥር 4 ቀን 2016 ዓ/ም ተጠርቶ የነበረው የ1ኛ ደረጃ ት/ቤት የር/መምህርነት እና ም/ር/መምህራን ቃለ መጠይቅ የአፋን ኦሮሞ ተወዳዳሪዎች የቋንቋ ክህሎት ፈተና በከተማ ደረጃ ት/ቢሮ በዕለቱ ስለሚሰጥ እና የፕሮግራም መደራረብ ምክንያት ወደ ሰኞ ጥር 6 ቀን 2016 ዓ/ም ከጧቱ 2:30 ሰዓት የተዘዋወረ መሆኑን እያሳወቅን፤ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ወረዳ 12 ትምህርት ፅህፈት ቤት እንዲትገኙ እናሳስባለን።
