805
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
ሰኞ የምንወያይበት ሀሳቦች
1.ኢየሱስ በውሃ ሲል የውሃ ጥምቀትን ነው የሚያመለክተው ማለት እንችላለን?
2. ለመዳን የውሃ ጥምቀት አስፈላጊ ነው ማለት እንችላለን?
3. ለመዳን የእኛ ስራ አስፈላጊ ነው?
4.አንድ ሰው ከዳነ በኃላ ደነቱን ልያጣ ይችላል?
5.አሁን ብንሞት የት እንደምንሄድ እርግጠኛ መሆን እንችላለን?
6. ዳግም የተወለድን እኛ ማንነታችን ምንድ ነው? ሀጥያተኛ ወይስ ጻድቅ
ሌላም ጥያቄ ካላችሁ በ comment section ፃፉልን።
