805
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
📌 የመንፈስ ቅዱስ ተልዕኮ በክርስቲያን ሕይወት part 5
በእውነት ስለመመራት
✅ በእውነት ስለመኖር
✅ የእውነት ደፋር አገልጋዮች እንዲበዙ
✅እውነት ወደ ሆነው ወደ ክርስቶስ ሁሉ እንዲጠጋ
“ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።”
— ዮሐንስ 16፥13
“ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።”
— ዮሐንስ 16፥13
“ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።”
— ዮሐንስ 16፥13
የመንፈስ ቅዱስ ተልእኮ በክርስቲያን ሕየወት
🙏በእውነት መመላለስ
✅እውነት ምንድን ነው?
✅ለምን በእውነት መኖር አልተቻለም?
✅ጴጥሮስ ምን እሆናለሁ ብሎ ነው የዋሸው?
✅በእውነት የመኖር ውጤቱ ምነድን ነው?
✅መንፈስ ቅዱስ እንዴት ነው በእውነት የሚመራን?
“የእውነትን ቃል በቅንነት የሚናገር የማያሳፍርም ሠራተኛ ሆነህ፥ የተፈተነውን ራስህን ለእግዚአብሔር ልታቀርብ ትጋ።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥15
በዚህ ቃል እያስተነተንን እንዋል ራሳችንን የት አገኘነው እግዚአብሔር በቃሉ ያድሰናል
ትምህርቱን ማታ 2 ሰዓት ይጠብቁ
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
የመንፈስ ቅዱስ ተልዕኮ በክርስቲያን ሕይወት part 4
📌የመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች ሁላችንም ላይ በአዲስ መልኩ እንዲለቀቁ
✅ ቤተክርስቲያንን ለማነፅ
✅ አንድነት እንዲመጣ
✅ የእግዚአብሔር ክብር እንዲገለጥ
✅ ለማያምኑ ሰዎች ህያው የሆነውን እግዚአብሔር እንዲታይ
በህብረት በፊቱ ቆመን እንለምነዋለን
📖 1ኛ ቆሮንቶስ 12
4፤ የጸጋም ስጦታ ልዩ ልዩ ነው መንፈስ ግን አንድ ነው፤
5፤ አገልግሎትም ልዩ ልዩ ነው ጌታም አንድ ነው፤
6፤ አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።
7፤ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስን መግለጥ ለእያንዳንዱ ለጥቅም ይሰጠዋል።
8፤ ለአንዱ ጥበብን መናገር በመንፈስ ይሰጠዋልና፥ ለአንዱም በዚያው መንፈስ እውቀትን መናገር ይሰጠዋል፥
9፤ ለአንዱም በዚያው መንፈስ እምነት፥ ለአንዱም በአንዱ መንፈስ የመፈወስ ስጦታ፥ ለአንዱም ተአምራትን ማድረግ፥
10፤ ለአንዱም ትንቢትን መናገር፥ ለአንዱም መናፍስትን መለየት፥ ለአንዱም በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር፥ ለአንዱም በልሳኖች የተነገረውን መተርጎም ይሰጠዋል፤
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
📌 የመንፈስ ቅዱስ ተልዕኮ በክርስቲያን ሕይወት part 3 በመንፈስ መጸለይ
✅ እንዴት መጸለይ እንዳለባቸው ላልተረዱ በጸሎት ሕይወት ለደከሙ
✅ የጸሎት ሕይወታችን የበለጠ እንዲታደስ መንፈስ ቅዱስ እንዲጠቀምብን
“እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤”
— ሮሜ 8፥26
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
📌 የመንፈስ ቅዱስ ተልዕኮ በክርስቲያን ሕይወት
ከመንፈስ ቅዱስ መማር
✅ ለመንፈስ ቅዱስ ትምህርት ትኩረት እንዲሰጥ
✅ ከመንፈስ ቅዱስ ያገኘነው መረዳት በእጥፍ እንዲያድግ
“እናንተስ ከእርሱ የተቀበላችሁት ቅባት በእናንተ ይኖራል፥ ማንም ሊያስተምራችሁ አያስፈልጋችሁም፤ ነገር ግን የእርሱ ቅባት ስለ ሁሉ እንደሚያስተምራችሁ፥ እውነተኛም እንደ ሆነ ውሸትም እንዳልሆነ፥ እናንተንም እንዳስተማራችሁ፥ በእርሱ ኑሩ።”
— 1ኛ ዮሐንስ 2፥27
“እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።”
— ሉቃስ 24፥49
የመንፈስ ቅዱስን ተልእኮ በክርስቲያን ሕይወት
✅ የመንፈስ ቅዱስን ስራ ያልተረዱ እንዲረዱ እንፀልያለን
✅ መንፈሰ ቅዱስ በውስጣችን መኖሩን እውቅና ስመስጠት እንፀልያለን (1ቆሮ 3:16)
“ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥19-20
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
📌 ከነ ጀምሮ ለምንጀምረው የ 9 ቀን የ ኖቬና ፆም እና ፀሎት እግዚአብሄር እንዲረዳን
✅ ሀይላችን ማደስ እንዲሆንልን
✅ ከመንፈስ ቅዱስ ጋራያለንን ህብረት ማጠናቀር እንዲሆንልን
✅በቃሉ መሞላት ለመልካም ስራ ሁሉ መውጣት እንዲሆንልን
በእምነት እነዚህን የፊተኞቹን 9 ቀናት ለታመኑት እጆቹ እንሰጣለን
📖 ትንቢተ ኢሳይያስ 40
31፤ እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፥ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም።
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
📌የክርስቶስ ሀይል እንዲያድርብን
✅የደከምንባቸው
✅ያቃቱን
✅ያልቻልናቸውን ማንነቶች እና ጉዳዮች ይዘን በአባታችንፊት እንቀርባለን
የእርሱ ሀይል እንዲሰራ በራሳችን እየሞከርን እንዳንዳክር በፊቱ እንቀርባለን
📖 2ኛ ቆሮንቶስ 12
9፤ እርሱም፡— ጸጋዬ ይበቃሃል፥ ኃይሌ በድካም ይፈጸማልና፡ አለኝ። እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል ያድርብኝ ዘንድ በብዙ ደስታ በድካሜ ልመካ እወዳለሁ።
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
📌በደረቁ ነገሮች ላይ ሁሉ የእግዚአብሔር መንፈስ እንዲያልፍ
✅በእምነት
✅በጤና ላይ
✅በኢኮኖሚ ላይ
✅በግል ወይም በማህበራዊ ህይወት ላይ ሁሉ ላይ በደረቁ ተስፋ በተቆረበትነገር ላይ ሁሉ የእግዚአብሔርን መንፈስ እንጠራለን
📖 ትንቢተ ሕዝቅኤል 37
4፤ እርሱም እንዲህ አለኝ፡— በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር፡ እንዲህም በላቸው፡— እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ሰሙ።
5፤ ጌታ እግዚአብሔር ለእነዚህ አጥንቶች እንዲህ ይላል፡— እነሆ፥ ትንፋሽን አገባባችኋለሁ፥ በሕይወትም ትኖራላችሁ።
🙏Thanksgiving Mondays 🙏
( ሰኞን በምስጋና)
✅ አዲስ ሳምንትን ስላሳየን
✅አብሮነቱ ጥበቃው ባርኮቱ ስላልተለየን
✅ ምስጋና ሁሌ ስለሚገባው
በምስጋና ጉዳዮቻችንን ጥያቄአችንን ይዘን በደስታ እንቀርባለን
📖 2ኛ ዜና መዋዕል 20
22፤ ዝማሬውንና ምስጋናውንም በጀመሩ ጊዜ ይሁዳን ሊወጉ በመጡት በአሞንና በሞዓብ ልጆች በሴይርም ተራራ ሰዎች ላይ እግዚአብሔር ድብቅ ጦርን አመጣባቸው፤ እነርሱም ተመቱ።
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
📌 ከረዳኢተ ማርያም እርዳታን መጠየቅ
✅እናት የሆነችውንን
✅ ብፅእት የሆነችውን
✅የደህንነታችን መሰላል የሆነችውን
ማርያምን ከኛ ማህል ተገኝታ ለሀገራችን እና ለአለማችን ፈውስ እንድታማልድልን እንለምናታለን
📖 የዮሐንስ ወንጌል 19
26፤ ኢየሱስም እናቱን ይወደው የነበረውንም ደቀ መዝሙር በአጠገቡ ቆሞ ባየ ጊዜ እናቱን፡— አንቺ ሴት፥ እነሆ ልጅሽ፡ አላት።
27፤ ከዚህ በኋላ ደቀ መዝሙሩን፡— እናትህ እነኋት፡ አለው። ከዚህም ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝሙሩ ወደ ቤቱ ወሰዳት።
🙏Tonight’s prayer intention ( የፀሎት ርእስ)
📌 በእግዚአብሔር ላይ ብቻ እንድንመካ
✅ ጌታችን ላይ ብቻ ትምህክታችን እንዲሆን
✅ እራሳችን ማስገዛታ እንዲሆንንልን
በትህትና በፊቱ እንቀርባለን
📖 2ኛ ቆሮንቶስ 10
17-18፤ የሚመካ ግን በጌታ ይመካ፤ እግዚአብሔር የሚያመሰግነው እንጂ ራሱን የሚያመሰግን እርሱ ተፈትኖ የሚወጣ አይደለምና።
