en
Feedback
Iu college of business and economics

Iu college of business and economics

Open in Telegram

Both regular and extension undergraduate program

Show more
1 913
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-330 days
Posts Archive
2015 A.C.pdf2.96 MB

የጥሪ ማስታወቂያ ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ፦
የጥሪ ማስታወቂያ ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ፦

ማስታወቂያ ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ነባር መጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እና PGDT ኤክስቴሽን ተማሪዎች በሙሉ፦
ማስታወቂያ ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ነባር መጀመሪያ፣ ሁለተኛ ዲግሪ እና PGDT ኤክስቴሽን ተማሪዎች በሙሉ፦

የከፍተኛ_ትምህርት_የመውጫ_ፈተና_አፈጻጸም_መመሪያ_መመሪያ_.pdf5.82 MB

scan0009.pdf8.49 KB

scan0008.pdf6.50 KB

Today (07/11/2014ec) INU Senate approved Extension Students Graduation. Congratulations!!!

Academics without Borders (AWB) volunteer, Prof. Margaret Osborne, from the School of Business at Seneca College, attended a
+3
Academics without Borders (AWB) volunteer, Prof. Margaret Osborne, from the School of Business at Seneca College, attended a first-year entrepreneurship class as a guest lecturer this week.    Prof. Osborne and fellow AWB volunteer and Seneca faculty member, Dr. Hemant Sangwan, are working with the faculty of the College of Business and Economics at Injibara University to supplement the freshman entrepreneurship course with pedagogical techniques and case studies, providing practical examples for students on entrepreneurship opportunities.    Mr. Lingerew Atinkut, the Dean of the College of Business and Economics, indicates that the support provided by the AWB volunteers has the potential to enhance the entrepreneurship course for the benefit of current and future students.  It is worth mentioning that Injibara University has been providing training to various departements of our university through the project Academic without Border (AWB). Jun

ማስታወቂያ **** በክረምት መርሐ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፦
+1
ማስታወቂያ **** በክረምት መርሐ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፦

ማስታወቂያ *** ለመጀመሪያ ዲግሪ ክረምት ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
+1
ማስታወቂያ *** ለመጀመሪያ ዲግሪ ክረምት ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

ወድ የሴኔት አባላት እንደምን አላችሁ፡፡ በዩኒቨርሲቲያችን እስካሁን ባለው የአካዳሚክ 411 የአስተዳደር ዘርፍ ድሞ 345 ያክል ሠራተኞች አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከል የዩኒቨርቲያችንን ዩቱዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያደረጉ 331 ብቻ (ከዩኒቨርሲቲው ውጭ ያሉ ተከታዮችን ጨምሮ) ናቸው፡፡ ካለን የሰው ሀብት አንፃር ሲታይ የዩኒቨርሲቲያችን ዩቱዩብ ተከታይ ቁጥር እጅግ ውስን ነው፤ በቂም አይደለም፡፡ ስለሆነም ዋና ዋና የሥራ ክፍል ኃላፊዎች በሥራችሁ ያሉ ሠራተኞች የገፁ ተከታይ እንዲሆኑና አድራሻውን በማስተዋወቅ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ይህንን ሊንክ https://www.youtube.com/c/injibarauniversity ሰብስክብራይብ በማድረግ የዩኒቨርሲቲያችንን ገፅታ በማስተዋወቅ ኃላፊነታችንን እንወጣ! ያለህን እምቅ አቅም ለይተህ ተጠቀም! የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት፣

scan0122.pdf8.68 KB

photo content
+4

በ2014 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን ለተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የተላለፈ የመግቢያ ጥሪ * በመጀመሪያ እንኳን ወደ ዩኒቨርሲቲያችን በደህና መጣችሁ እያልን በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እንጅባራ ዩኒ
በ2014 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲያችን ለተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የተላለፈ የመግቢያ ጥሪ * በመጀመሪያ እንኳን ወደ ዩኒቨርሲቲያችን በደህና መጣችሁ እያልን በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን ከግንቦት 09-11/2014 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት ከታች የተገለፁትን የመመዝገቢያ መስፈርት በማሟላት እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ #እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ፣ የህዝብና ውጭ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት

4_5920340511746428084_220331_132146.pdf3.29 KB

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፦ -------------------------------- እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኤክስቴንሽንና ማታ መርሐ ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ አመልካ
+1
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፦ -------------------------------- እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በኤክስቴንሽንና ማታ መርሐ ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች ከመጋቢት 12-30/2014 ዓ.ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። #መጋቢት 8/2014 ዓ.ም፣ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ

+2
Document.pdf3.44 KB

# ውደ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎቻችን እንኳን ደህና መጣችሁ! ዩኒቨርሲቲያችን እናንተን ለመቀበል አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት አድርጓል፡፡ መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁም ይመኛል፡፡ # አዲናስ!
# ውደ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎቻችን እንኳን ደህና መጣችሁ! ዩኒቨርሲቲያችን እናንተን ለመቀበል አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት አድርጓል፡፡ መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁም ይመኛል፡፡ # አዲናስ!