cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

@በኦርቶዶክስነቴ-🇪🇹-እኮራለው🇪🇹🔔

https://t.me/joinchat/ /@በኦርቶዶክስነቴ-🇪🇹-እኮራለው.Subscribersወይም Share

Show more
Advertising posts
209
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#ሼር ይህ ግለሰብ ሰሞኑን ካህን በጥፊ መማታቱ ይታወቃል ፤ የሚሰራውም ጎሀ-ፂዮን ኬላ መሆኑ ተረጋግጧል ፤ የሚኖርበት አድራሻ የሚያውቅ ካለ የህግ ባለሙያዎች እየፈለጉት ስለሆነ እንድትተባበሩን እንገልፃለን። “እስከ ትበጽህ ለሞት ተበዓስ በእንተ ጽድቅ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ይትበአስ በእንቲአከ” “እስክትሞት ለእውነት ታገል። እግዚአብሔር ላንተ ይታገልለሀልና”            ሲራክ 4 ፡ 2 ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት። በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።  #share #share #share  http://t.me/ortodoxtewahedo
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
Patriarch Kirill expresses support for the Primate of the Ethiopian Church due to the latest developments in Ethiopia. His Holiness Patriarch Kirill of Moscow and All Russia has sent a letter of support to His Holiness Patriarch Abune Mathias of of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in connection with the latest tragic events in Ethiopia as a group of schismatics attempted to carry out a schism in Ethiopia. Bellow is the full text of the message from the Primate of the Russian Orthodox Church. HIS HOLINESS ABUNE MATHIAS PATRIARCH AND CATHOLICOS OF ETHIOPIA Your Holiness, beloved brother in Christ,
Show all...
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥ 🔔🔔🔔 መዝሙረ ዳዊት 🔔🔔🔔 ✧ ኢትዮጵያ ናት ሀገሬ ✧ ✥ መዝሙረ ዳዊት / በ ቴሌግራም/ ✥ |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|: 💚 @mezmurochh 💚 💛 @mezmurochh 💛 ❤ @mezmurochh ❤ |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|: ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
Show all...
እመቤታችን_በቀኝ_ቆማለች_መዝሙረ_ዳዊት_በቴሌግራም.mp34.24 MB
መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናል።”     — 2ኛ ቆሮ 5፥10 ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት። በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።  #share #share #share  መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናል።”     — 2ኛ ቆሮ 5፥10 ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት። በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።  #share #share #share  https://t.me/joinchat/ /@በኦርቶዶክስነቴ-🇪🇹-እኮራለው.Subscribersወይም Share
Show all...
“እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል፦ ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው እንጂ የእናንተ አይደለምና ከዚህ ታላቅ ወገን የተነሣ አትፍሩ፥ አትደንግጡም።” 2ኛ ዜና መዋዕል 20:15 እግዚአብሔርም አለ "ፈርዖን ህዝቤን ልቀቅ❗" #የካቲት_5 <<ቆማችሁ ነፃነታችሁ ከሚረክስ ሙታችሁ ስማችሁ ይቀደስ>> ኢትዮጵያዊ ሰማዕት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ። ወታደር ለምድራዊ መንግስት ከሞተ እኛ ለሰማይ አምላክ ሰማዕትነትን  በደስታ እንቀበላለን ። የመኸር ወቅት እየደረሰ ነው በንስሀ እንዘጋጅ። ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት። በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።  #share #share #share  “እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል፦ ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው እንጂ የእናንተ አይደለምና ከዚህ ታላቅ ወገን የተነሣ አትፍሩ፥ አትደንግጡም።” 2ኛ ዜና መዋዕል 20:15 እግዚአብሔርም አለ "ፈርዖን ህዝቤን ልቀቅ❗" #የካቲት_5 <<ቆማችሁ ነፃነታችሁ ከሚረክስ ሙታችሁ ስማችሁ ይቀደስ>> ኢትዮጵያዊ ሰማዕት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ። ወታደር ለምድራዊ መንግስት ከሞተ እኛ ለሰማይ አምላክ ሰማዕትነትን  በደስታ እንቀበላለን ። የመኸር ወቅት እየደረሰ ነው በንስሀ እንዘጋጅ። ምዕመናን መረጃ ይደርሳቸውና ይነቁ ዘንድ ይሄን ሊንክ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊ አድርሱ ቀላል የሚመስል ግን ብዙ ጥቅም አለው አድርጉት። በዚ ግዜ ለዚያልሆንን መቼ ልንታዘዝ ነው።  #share #share #share  https://t.me/joinchat/ /@በኦርቶዶክስነቴ-🇪🇹-እኮራለው.Subscribersወይም Share ortodoxtewahedo
Show all...
https://t.me/joinchat/ /@በኦርቶዶክስነቴ-🇪🇹-እኮራለው.Subscribersወይም Share
Show all...
@በኦርቶዶክስነቴ-🇪🇹-እኮራለው
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.