776
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+4430 days
Posts Archive
🌺🌸🌺🌸🌺🌸🌺🌸🌺🌺
🌼እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ🌼
አዲሱ አመት 2015 በጤና በፍቅር እንዲሁም ህልሞቻችን የምናሳካበት አልፎም ከራሳችን አልፈን ለብዙሀኑ የምንተርፍበት አመት ይሁንልን።
🌼መልካም አዲስ አመት ይሁንልን🌼
❤️❤️💞💞💞💞💞💞❤️❤️
@ethioterkaa
@ethioterkaa
Repost from ሀበሻ ቀሚስ Ethiopian Dress
📚ርዕስ፦ሉላዊ ሴራ
📝ደራሲ፦ግደይ ገብረኪዳን
📜ዘዉግ፦ስብስብ ጽሑፎች
📖የገጽ ብዛት፦215
📅ዓ.ም፦2006
"እናውቃለን
ብንናገር እናልቃለን"
ይላል አንድ ነብይ ማወቁ እየቆጨው
አይናገር ነገር ለሞት ነው 'ሚታጨው።
እህህ ነው ህመም ... እህህ ማቃሰት
ዝም እንዴት ይባላል በሳር ሞት ላይ ምፀት?
ስንቱ ኩምቢ ሲመዝ
ስንቱ ደም ሲቃባ
ያ የፈራ ነብይ ቁጭት እያነባ
ግጥም ይጫጭራል ቅኔ እየገመደ
ለሁለት ዝሆን ፀብ እጁን የሚያስገባ
ነውና ያበደ
ለእብድ ይናገራል.. .
አደባባይ ቆሞ ፥ በጩኸት ይተክናል ።
"እናንተ እብዶች ሆይ ...
ዝሆኖች ሲጣሉ ለግጦች መስካቸው
ያ መሬት ሲቀማ እውን ነው እርቃቸው።
ኸረ ሳሮች ስሙ!
በዝሆን እርግጫ ስትረመረሙ
እኔ የምቆዝም...
እኔ የማነባ...
የሳር እጣው ሞት ነው ዝሆኑ ሲገባ።
ይህንን አውቃለው...
ከቅርብ ያደረ ሳር የሚጋጥ አይመስለው !"
አሁን የዚህ ነብይ ወርቁ የቱ ጋር ነው?
(ሚካኤል.አ)
@ethioterkaa
@ethioterkaa
@ethioterkaa
🔉አብርሽ
//ናፍቆት\\
ከላይ የወረደች
የዝናብ ጠብታ፤
ከዳመናው ቁልል
ከመብረቅ ኳኳታ።
ቁልቁል ተወርውራ
መሬት ቢናፍቃት፤
ከመሀከል ሆኜ
እክል ፈጠርኩባት።
ፀጉሬን ዳበሰችው
ምልክት ሆነችኝ፤
ቀና ብዬ እንዳይ
መንገዱን ሰጠችኝ።
ቀና አልኩኝ
ሰማዪን አየሁት፤
ይዘንብ ይሆን ብዬ
በግምት መዘንኩት።
ግን፤ ከዳመና በላይ
ያለከው አምላኬ፤
ቀና አልኩኝ ወዳንተ
ዝናቡን ፈርቼ፤
አለህ፤ አልመለከትህ
አንገቴን ደፍቼ።
ቀና ማለት ከብዶኝ
በአለም ተውጬ፤
ሸክሜ በዝቶብኝ
ብታየኝ ጎብጬ።
እንደው ፊቴ ቢያምርክ
ቀና እንድል ብትናፍቅ።
በጠብታ ውሃ
በፍቅር ዳብሰኸኝ፤
እኔ ዳመናውን
አንተ እኔን አየከኝ።
🔉አብርሽ
🕯@ethioterkaa
🕯@ethioterkaa
🕯@ethioterkaa
መጣለሁ ያልሽኝ ለት.... (ሀምዲ ✍️)
ንግስቲቷ መጣች ዛፎች አሸብሽቡ
ኮኮቦች ርገፉ አበቦች አብቡ
ፀሐይ ተደበቂ ሙሉ ሁኝ ጨረቃ
አእዋፋት አዚሙ ለ ማማር አለቃ
... እያልኩኝ አዛለሁ
ድንገት ጠማኝ ካለች ባህር ይጣፍጥላት
ተራራውን ናጂው ምድር ታዘዥላት
...
አንተ ፍሬ ስማኝ...
ልጅት ጥሬ አትወድም አሁኑኑ ብሰል
ሰማይም ቅረባት
ሳታንጋጥጥ ትይህ የ ቤት ጣርያ ምሰል
....
ንግስቴ ስትመጣ...
ዝናብ ከቶ አይዝነብ ፀሐይ አያቃጥላት
ተፈጥሮ በሙላ ይውደድ እንጂ አይጥላት
እንዲህ ያደርገኛል....
መጣለሁ ያልሽኝ ለት ልክ እንደ ፈጣሪ ተፈጥሮን አዛለሁ
የምኞቴን እንጂ
እኔን የ ሰው ከንቱ አይሰሙኝ አውቃለሁ : :
🔉አብርሽ
🕯@ethioterkaa
🕯@ethioterkaa
🕯@ethioterkaa
የት ነበርሽ ??
፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤
ህይወት ወጀብ
አገላብጣኝ ስብከነከን
ቀን ሲከፋ
ኢምንት በደል በኔ ሲገን
አካል ልቤ
ሰው ሰው ሰው ሲል
ናፍቆ ሲደብን...ባዛኝ አይኔ
ሺ ቢፈልግ ቢንከራተት
አጥቶሽ ነበር....
ግና ዛሬ ጭጋግ ያልኩት ድባብ ሲሸሽ
ኦና ቤቴ በሰው አጀብ
ሲምነሸነሽ
ዳግም ስቄ ፊቴ ፈክቶ ስውል ሳመሽ
ከደጃፌ ከበራፌ
አየው ቆመሽ..አዪዪዪ
ግድ የለውም
ጊቢ አለሜ ከትላንቱ የተረፈ ቅንጣት ፍቅር
በጥያቄ ተለውሶ
ከልቤ አለሽ..እስቲ አጫውችኝ
እንዲያ ስሆን ስፈልግሽ ወዴት ነበርሽ ?
:
በአንዱ ጉያ ክንድ ታቅፈሽ
ውብ ደረቱን ተደግፈሽ
ደጃች ውቤ ከሞቀው ቤት
እየደነስሽ...?
ወይስ ከሰው ተከልለሽ
ጭንቄን ላታይ በሳግ በዕምባ እየታጠብሽ
ከአራዳ ሰማዕቱ ደጅ
እየጸለይሽ...?
ወዴት ነበርሽ ?
🕯 አብርሽ
🔉🔉@ethioterkaa
🔉🔉@ethioterkaa
🔉🔉@ethioterkaa
.
. 😔😔😔❤😔❤😔❤😔❤😔❤😔❤😔❤😔❤😔❤😔❤😔❤🕯
.........💐💐መልካም ቀን 💐💐........
ቻናሉን ከወደዳችሁት like እና share በማድረግ ለጓደኞቻችሁ እንድታጋሩ በአክብሮት እንጠይቃለን።
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
.
.
.........💐💐መልካም ቀን 💐💐........
ቻናሉን ከወደዳችሁት like እና share በማድረግ ለጓደኞቻችሁ እንድታጋሩ በአክብሮት እንጠይቃለን።
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
.
. 😔🕯🕯🕯🕯🕯🕯
.........💐💐መልካም ቀን 💐💐........
ቻናሉን ከወደዳችሁት like እና share በማድረግ ለጓደኞቻችሁ እንድታጋሩ በአክብሮት እንጠይቃለን።
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
.
.
.........💐💐መልካም ቀን 💐💐........
ቻናሉን ከወደዳችሁት like እና share በማድረግ ለጓደኞቻችሁ እንድታጋሩ በአክብሮት እንጠይቃለን።
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
🔉@ethioterkaa
💚💛❤️🔉🔉🔉 #በነፃነት_መኖር 👇👇👇
በህይወት ስንኖር አንድ ልብስ ብቻ መልበስ ቢኖርብን የምናደርገውን ጥንቃቄ አስቡት እስኪ?
ያ ልብስ እንዳይቆሽሽ ስንጠነቀቅ፣ ከቆሸሸብን ደግሞ ስናጥበው እንዳይሳሳ ስንጠነቀቅ፣ እንዳይቀደድ ስንሳቀቅ ብቻ በተቻለን አቅም እኛ ሳናልቅ እሱ ቀድሞ እንዳያልቅ ዋጋ እንከፍላለን።
የተሰጠን ህይወት እንደዚህ ልብስ ነው፤ ሌላ ተቀያሪ የለንም። ታዲያ ለምንድነው ግድየለሽ የምንሆነው? ሰዎች ምን ይሉኛል ብለን የማንፈልገውን የምናደርገው? አንድ አይን ያለው ሰውኮ በአይን አይቀልድም! ወዳጄ የተሰጠህን የመኖር ዕድል በነፃነት የፈለከውን ሆነህ የፈለከውን አሳክተህ መኖር አለብህ!
@ethioterkaa
@ethioterkaa
@ethioterkaa
ልማልልሽ ወይ በ 'ቶ' መስቀልሽ በ 'ቶ' መስቀሌ
.
እስከ ዛሬ ዘመን ድረስ በርካታ የአማራ ሴቶች ግንባር ላይ እና
የአማራ ወንዶች
አንገት ላይ የ "ቶ" መስቀል ምልክት አለ፡፡ ይህ ምልክት
አገልግሎት ላይ የዋለዉ
ከክርስቶስ ልደት በፊት 3000 አመታት ቀደም ብሎ ጥንት
ግብፃዉያን ቶርኔተር
(የፑንት ምድር) ብለዉ በሚጠሯት ሀገር መሆኑን የታሪክ ድርሳናት
ያትታሉ፡፡ ይሄ
ቶርኔተር የሚባል ሀገር የት ነው? አማራ ብቻ በተለዬ ይህን "ቶ"
መስቀል
ንቅሳትም ማተብም እያደረገ እንዴት ምልክቱ ሊያደርገው ቻለ?
ግብፃዉያን
እንደሚሉት የፒራሚድ ግንባታ ጥበብን የተማሩት ከቶርኔተር
ሰወች ነዉ::
ለመሆኑ ይሄ ቶርኔተር 'አማራ ይሉት ህዝብ ይሆን እንዴ? እዚህ ላይ
አንድ ነገር
ላንሳ በ670 አ.አ በኢትዮጵያ ነግሶ የነበረዉ ንጉስ ቲርሀቅ ፒያንኪ
እየሩሳሌም
የኦሶር ንጉስ በሆነዉ በሰናክሬም ስትወረር ለእየሩሳሌም መከታ
ሆኖ ሲዘምት
ሀያላን ከሚባሉ ወታደሮች ጋሻ ላይ የ "ቶ" ምልክት እንደተቀረፀና
ንጉሱም በ"ቶ"
ቅርፅ የተሰራ መስቀል ማሰሩን የሚያስረዱ የድንጋይ ላይ ፅሁፎች
ተገኝተዋል::
ከሺ ዘመናት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ የሰለጠነ ብቸኛ ህዝብ
ደግሞ 'አማራ' እና
አማራ ብቻ ነው፡፡
.
ይህንን ጥያቄ ከብዙ መልኩ መመልከት ይቻላል፡፡
አንደኛው ከፍልስፍናዊ እይታ አንጻር ነው፡፡ አሜሪካዊው ተመራማሪ
ጆሴፊ
ካምቤል Flight
of the Wild Gander: The Symbol without gander
በሚለው መጽሐፉ
ላይ የምልክትን ጽንሰ- ሃሳብ ሲያብራራ አንድ ምልክት ሁለት ገጾች
እንዳሉት
ይናገራል፡፡ እነዚህም ምልክቱ የሚሰጠው ‹ ስሜት› እና ምልክቱ
የሚወክለው
‹ሃሳብ › ናቸው፡፡ ይህም 'ቶ' መስቀል ለተመልካቹ በሚሰጠው
‹ስሜት › እና
ከኋላው በሚወክለው ‹ ሃሳብ › ተለይቶ ሊታይ ይችላል ማለት
ነው፡፡
.
ይህንን ሃሳብ ልንመለከትበት የምንችልበት ሌላኛው ጎን ከሥነ-
ቋንቋ አንጻር
ነው፡፡ ልሳነ-እንግልጣሩ Symbol ለሚለው ቃል አቻ አማርኛው
ፍቺ ምልክት
የሚለው ነው፡፡ ምልክት ማለት አንድን ነገር ( ወይም በውስጡ
ብዙ ነገሮችን )
በመወከል የሚቆም ነገር ነው፡፡ የእንግሊዝኛው ቃል Symbol
የመጣው ከግሪኩ
ሲምቦሎን (σύμβολον) ሲሆን ትርጉሙም ‹ምልክት፣ ማስታወሻ፣
የይለፍ ቃል
› የሚል ነው፡፡ የግዕዙ ቃል ለዚህ ተለዋጩ ‹ትእምርት› የሚለውን
ቃል ነው – ‹
አአትብ ገጽየ ወኵለንታየ በትእምርተ መስቀል › ወይም ‹
በመስቀል ምልክት
ገጼን እና ሁለንተናዬን አማትባለሁ › እንዲል፡፡ አማራ ይሉት
ቀድሞ የሰለጠነ
ህዝብ ከማንም ቀድሞ ኦሪትና ሀዲስን የተቀበለ፡፡ ምልክቶቹን
ከአያቶቹ የወረሰ፡፡
እስከ ዛሬም ያቆዬ ድንቅ ህዝብ ነው፡፡ የመዳኑን ምልክት በግንባሩ
ላይ የነቀሰ
የራሱ የሆነ ሌላ አለም የሌለ በአማረኛ ቋንቋው በፊደሉ "ቶ"
መስቀል የሰራ
አምላኩን ቀድሞ ያወቀ ኩሩ ህዝብ፡፡ አማራ!
👉👉📢@ethioterkaa
👉👉👉📢@ethioterkaa
👉👉👉📢@ethioterkaa
❤️#ፕ ! !😂
ያኔ እኔና አንተ ባልታሰበ ክስተት
ተገናኘንና ተያየን በድንገት💋
ያንተ ዐይን ከኔ ላይ የኔ ደግሞ ካንተ💋
❤️ልቤ ከልብህ ጋር❤️
ጨርቄን ማቄን ሳይል በባዶ ዘመተ
አጠፈ መረቡን አሳውን ለቀቀ
ባንተው ተሰደደ አንተኑ አጠመደ
ያኔ ስንገናኝ እንዲህ ነበር ውዴ
💋የእኔ አለም መውደዴ💋
ፐ!! የእነሱ አብሮነት እንከን የለሽ ጥምረት❤️
ፍቅር የነገሰበት❤️
ተብለን ነበረ❤️
ዛሬ ያሁሉ አልፎ❤️
ፍቅራችን ፈራርሶ ጠፍቶ መሠረቱ
ፐ ያሉን በሙሉ ፕ ብለው ዘበቱ!!!
😂😂😂😂😂😂❤
ይቀላቀላሉን 👉@ethioterkaa 🔉
👉 @ethioterkaa 🔉
👉@ethioterkaa🔉
አንድ ሴት መንገድ ላይ እየሄደች አንድ ልጅ ከኋላዋ እየሮጠ ስታይ ዞር አለች " ባንቺ ውስጥ ሴትነት ውበት አለ ወደድኩሽም " አላት
ፈገግ ብላ " ከኔ በላይ ቆንጆ እና በሴትነቷም ከእኔ የተሻለች ጓደኛዬ ከኋላክ አለች " ስትለው ዞሮ ፈለገ ግን ምንም ሴት አላየም " የታለች? " አላት #እሷም_ፈገግ_ብላ " ወደኸኝ ቢሆን ኖሮ ሌላ ባልፈለክ ነበር " ብላ መንገዱዋን ቀጠለች።
በአንድ ምክንያት የሚወድህ ሰው በሌላ ምክንያት ይለይሀል ለምን እንደሚወድህ የማያቀው ግን ሁሌም ቢሆን ይወድሀል..
#መልካሙን_እና_ጥሩውን_ሁሉ_ተመኘውላችሁ_በሰላም_ዋሉልኝ
Join👉 @ethioterkaa
@ethioterkaa
@ethioterkaa
