en
Feedback
Dr eyob

Dr eyob

Open in Telegram

🚩 Channel was restricted by Telegram

Show more
4 336
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Dr eyob
4 336
ብሄራዊ መታወቂያ ያላገኘ ሰው የማህበራዊ አገልግሎት አያገኝም በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች የተሳሳቱ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የብሄራዊ መታወቂያን የያዘ ማንኛውም ማህበረሰብ የትኛዉንም አገልግሎት እና ማንነቱ
ብሄራዊ መታወቂያ ያላገኘ ሰው የማህበራዊ አገልግሎት አያገኝም በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች የተሳሳቱ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የብሄራዊ መታወቂያን የያዘ ማንኛውም ማህበረሰብ የትኛዉንም አገልግሎት እና ማንነቱን ማረጋገጥ የሚፈልግበት አገልግሎት ላይ መጠቀም እንደሚችሉ ተነግሯል። ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የብሄራዊ መታወቂያ ኮሚንኬሽን ዳይሬክተር አቶ አቤኔዘር ፈለቀ፣ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ይሄንን መታወቂያ እንደ አንድ የአገልግሎት አማራጭ አድርገው ይጠቀሙበታል ማለት እንጂ፣ ማህበረሰቡ ብሄራዊ መታወቂያ ከሌለው ምንም አይነት አገልግሎት አያገኝም ማለት እንዳልሆነ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል። እስካሁን ባለዉ መረጃ ከሶስት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ሰው የብሄራዊ መታወቂያን ለማግኘት ምዝገባ እንዳከናወነ ታውቋል። የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ አቤኔዘር፣ማህበረሰቡ ስለብሄራዊ መታወቂያ ትክክለኛውን መረጃ ከትክክለኛው ምንጭ ማግኘት እንዳለበትም አሳስበዋል። @Addis_news

Dr eyob
4 336
🚨🚨🎉 #አስደሳች_ዜና_ለወንዶች ☑️ የስንፈተ ወሲብ መፍትሄ ☑️ ቶሎ የመጨረስ ችግር ?? ☑️ አልነሳም የማለት ችግር ?? ☑️ የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ያለማለት ?? ☑️ እንዲሁም የ
🚨🚨🎉 #አስደሳች_ዜና_ለወንዶች ☑️ የስንፈተ ወሲብ መፍትሄ ☑️ ቶሎ የመጨረስ ችግር ?? ☑️  አልነሳም የማለት ችግር ?? ☑️  የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ያለማለት ?? ☑️  እንዲሁም የብልት ቁመት እና ውፍረት ማነስ አለቦት ? ✅ምንም የጎንዮሽ ጉዳት የሌለው ✅100% ከእፀዋት የተሰራ.በላብራቶሪ ትክክለኛነቱ የተረጋገጠ Europe standard መዳኒቶች አስገብተናል ✅ከሁለት ሳምንት ጀምሮ ለውጥ የሚያመጣ                                 🚵‍♀ ያሉበት እናደርሳለን -------------------------- ለበለጠ መረጃ ☎️ +251907270050                             +251907270050 Telegram:   📥  @DrEYOBB                                @DrEYOBB -------------------------- 🛍 ተጨማሪ የዘመኑ ምርጥ ምርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇👇 @andehabsha @andehabsha

Dr eyob
4 336
በዲሞክራቲክ ኮንጎ ምርጫ የተሸነፉት ሞይሴ ካቱምቢን ቤት ወታደሮች ከበባ ውስጥ ማስገባታቸው ተነገረ፡፡ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በተካሄደው አወዛጋቢ ምርጫ ሁለተኛ ደረጃን ይዘው ያጠናቀቁትን የሞይሴ ካቱምቢን ቤት የፀጥታ ሀይሎች ለአጭር ግዜ ከበባ ውስጥ አስገብተውት ነበር ተብሏል፡፡ ሰኞ ዕለት በደቡብ ካታንጋ ግዛት ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ እንዳይወጣ ተከልክሎ እንደነበር ቃል አቀባዩ ሄርቬ ዲያኬሴ ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ የፀጥታ አካላቱ በአከባቢው አስተዳዳሪ ትዕዛዝ ከቦታው ለቀው እንዲወጡ ተደርገዋል፡፡ ተቃዋሚውም ካቱምቢ ባለፈው ወር በተካሄደው ምርጫ የፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቱሺኪዴን ድል ሲያጣጥሉት መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ የምርጫ ውጤቱንም በተመለከተ በሶስተኛ ደረጃ ያጠናቀቀው ማርቲን ፋዩሉን ጨምሮ አምስት የታቃዋሚ መሪዎች የምረጫውን ውጤት በመቃወም የተቃውሟ ሰልፍ ጠርተዋል፡፡ ከካቱምቢ ቤተሰቦች አንዱ ለፈረንሳዩ RFI የዜና ወኪል እንደተናገሩት "ቤቱ በከፍተኛ ወታደሮች ተከቦ"ነበር ብሏል፡፡ ባለፈው ወር በተካሄደው ምርጫ ፕሬዝዳንት ቲሺኪዴ 73 በመቶውን ሲያሸንፉ ካቱምቢ 18 በመቶ እንዲሁም ፋዩሉ 5 በመቶ ድምፅ አግኝተዋል ሲል የምርጫ ኮሚሽኑ አሳውቋል፡፡ ከምርጫው በኋላ በተፈጠረ ሁከት ወደ 20 የሚጠጉ ሰዎች መገደላቸውን የቢቢሲ ዘገባ ያሳያል፡፡ @Andehabsha

Dr eyob
4 336
የሰራተኞች የፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተሰጠው የምዘና ፈተና ከ15 ሺሕ 151 ተፈታኞች 6 ሺሕ 517 የማለፊያ ነጥብ ማስመዝገባቸው ተገለፀ። ከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ መዋቅሮች ለሚሰሩ ሰራተኞቹ የምዘና ፈተና መስጠቱ ይታወሳል። በዚህም ፈተናውን ለመውሰድ የተመዘገቡ ሰራተኞችና አመራሮች 15 ሺሕ 592 ሲሆኑ ለፈተናው የቀረቡት 15 ሺሕ 151 ሰራተኞች መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ ፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ገልጿል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊ ጣሰው ገብሬ (ዶ/ር) እንደገለፁት በምዘና ፈተናው 4 ሺሕ 213 አመራሮች የተፈተኑ መሆኑንና 1 ሺሕ 422 ማለፋቸውን ገልፀዋል። ይህም ከተፈተኑት 34 በመቶ መሆኑንም አንስተዋል። 10 ሺሕ 257 ሰራተኞች በፈተናው መሳተፋቸውንና ከዚህም ውስጥ 5 ሺሕ 95 ማለፍ መቻላቸውንም አክለው ገልፀዋል። በሰራተኞቹ በኩል 681 የሚሆኑት በተለያዩ የደንብ ጥሰቶች ምክንያት ፈተናውን ወስደው ያልታረመላቸው እንደሆኑም ተጠቅሷል። ፈተናውን እንዲወስዱ ከተጠበቁ ሰራተኞች መካከል 441 ሰራተኞች እንዳልተገኙም ተገልጿል። ፈተናው ፍፁም ደህንነቱንና ሚስጥራዊነቱን በጠበቀ መልኩ መካሄዱንም ፈተናውን ያስተናገዱት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ገልፀዋል ሲል ዋልታ ዘግቧል። ቤተሰብ❤ በቅንነት ይችን ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ‼👇🙏       @Andehabsha @Andehabsha

Dr eyob
4 336
እስራኤል ተከሰሰች‼ ደቡብ አፍሪካ እስራኤል በጋዛ “የዘር ማጥፋት ድርጊቶች እየፈጸመች ነው” ስትል በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ክስ መሰረተች። የተከፈተው መዝገብ እስራኤል በዘር ማጥፋት ኮንቬንሽን ስር የተቀመጡትን ጥሳለች በሚል መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ችሎት አረጋግጧል። በጉዳዩ ላይ የእስራኤል ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ለሚዲያ በሰጡት አስተያየት “እስራኤል ደቡብ አፍሪካ ስሟን በደም ልታጠለሸው የምታደርገውን ጥረት አጥብቃ ታወግዛለች” ሲሉ መናገራቸውን ቢቢሲ አስደምጧል። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
ትላንት 20/4/2016 በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ ጉቢሳ ከሚባል ቦታ ወደ ጉሃ የከባድ መሳሪያ ድብደባ እንደነበር ነዋሪዎቹ ገልፀውልኛል። በከባድ መሳሪያ ተኩሱ በአንድ ሰው እና በአንድ በሬ ላይ ጉዳት ደርሷል፣ለግዜው የሞተ የለም ብለዋል። ከባድ መሳሪያ በሚተኮስበት አካባቢ የፋኖ አባላትም የሉም ብለዋል። ================== ለፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች ቻናላችንን join በማድረግ ይከታተሉ👇👇 @Andehabsha

Dr eyob
4 336
📣ለወንዶች_አስደሳች_ዜና📣 +251907270050 🔘የትዳር እና የወንድ ልጅ ችግር የሆነውን የስንፈተ ወሲብ እንዲሁም የብልት ቁመት ማነስን በዘላቂነት ችግሩን የሚፈታ መዳኒቶች እኛ ጋር አሉ ‼️
📣ለወንዶች_አስደሳች_ዜና📣 +251907270050 🔘የትዳር እና የወንድ ልጅ ችግር የሆነውን የስንፈተ ወሲብ እንዲሁም የብልት ቁመት ማነስን በዘላቂነት ችግሩን የሚፈታ መዳኒቶች እኛ ጋር አሉ ‼️ 💎 ጥቅሞቹ 🟣የብልት መጠንን በዘላቂ ሁኔታ ለመጨመር 🟣በግንኙነት ወቅት ቶሎ ላለመርጨት 🟣የተሻለ የወሲብ ፍላጎት አና ችሎታ የሚጨምር 🟣ብልት ውጥር እና ቀጥ ብሎ እንዲቆይ ✅ ቪማክ ✅ማክስ ማን ✅ታይታን ጄል ✳️✳️ኦሪጂናል እና አዲስስ jምርት እኛ ጋር ይገኛል ይደውሉ ✅እንዲሁም ኅርባል ክብደት መጨመሪያ አለ ይደውሉ ☎️0907270050 🚖 አ.አ ላላችሁትም በእራሳችን transport ያሉበት ድረስ በ 30 ደቂቃ እናደርሳለን 📮🏤ወደ ክልል ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን https://t.me/andehabsha https://t.me/andehabsha

Dr eyob
4 336
ለሚኒስትሯ የመኖሪያ ቤት ዕድሳት ከራሱ በጀት የተጠቀመው የቱሪዝም ሚኒስቴር ገንዘቡን ተመላሽ እንዲያደርግ ተነግሮታል ቀድሞው የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ይባል የነበረው ከጥቅምት 2014 ዓ.ም. ወዲህ ራሱን ችሎ እንዲቋቋም የተደረገው የቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሸን ለሚኒስትሯ ወ/ሎ ናሲሴ ጫሊ ለተሰጠው መኖሪያ ቤት ከራሱ በጀት ለጥገና በማለት ያወጣውን 431 ሺሕ ብር ተመላሽ እንዲያደርግ የፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ማሳሰቢያው የተሰጠው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴርን የ2014/15 ዓ.ም. በጀት ዓመት የሒሳብ ኦዲት ሪፖርት ታኅሳስ 17 ቅን 2016 ዓ.ም. ሲገመግም ነው፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ምንም እንኳ ለክብራቸው የሚመጥን መኖሪያ ቤት የሚገባቸው ቢሆንም፣ ሚኒስትር መሥሪያ ቤቱም ከፋይናንስ መመርያ ውጪ በውስን ጨረታ ለአሸናፊ ድርጅት በመስጠት ቤቱን ማሳደሱን፣ ይህም የመንግሥትን ውስን ሀብት ከታለመለት ዓላማ ውጪ ማዋቡን እንደሚያሳይ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ሪፖርት ያስረዳል፡፡ በግምገማው ወቅት ቋሚ ኮሚቴው በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የተሰጠን ቤት በኮርፖሬሽኑ ማስጠገን ሲገባው፣ ለተቋሙ ኃላፊ በሚል ያላግባብ ከመመርያ ውጪ ግዥ ለምን ፈጸመ ሲል ማብራሪያ ጠይቋል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር ወ/ሎ መሠረት ዳምጤ ለሚኒስትሯ የሚመጥናችው ቤት መሰጠት ያለበት ቢሆንም፣ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የሚኒስትሯን ክብር ጠብቆ ማቅረብ ነበረበት ብለዋል፡፡ ቤቱ መጠገን ከነበረበትም በአከራይና በተከራይ ሕግ ውል አንቀጽ 7 ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት ኮርፖሬሽኑ ጠግኖ ማቅረብ እንደነበረበተ አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም ገንዝብ ሚኒስቴር የቤት ጥገናን በተመለከተ ምንም ዓይነት መመርያ ባላወጣበት ወጪ የተደረገው ገንዘብ መመለሾ አለበት ሲሉ አሳስበዋል፡፡ Via : Ethiopian Reporter @Andehabsha

Dr eyob
4 336
የአክሱም አየር ማረፊያን ለመጠገን ረዥም ጊዜ ይወሰዳል ተባለ የአክሱም አየር ማረፊያን ለመጠገን ረዥም ጊዜ ሊወስድ እንደሚችል የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለስልጣን የአየር ትራንስፖርት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል ተስፋዬ እንደገለጹት የአየር ማረፊያዎች ጉዳት ሲያጋጥማቸው መልሶ ለመጠገን ረዘም ያለ ጊዜን ይወስዳል ነው ያሉት፡፡ አውሮፕላኖች በሚነሱ እና በሚያርፉበት ጊዜ አደጋ እንዳይደርስ የሚከላክሉ የበረራ መሳሪያዎችን መልሶ ለመትከል እና ሌሎች ተያያዥ የመሰረተ ልማቶችን መገንባት የሚያስፈልግ በመሆኑ የአክሱም አየር ማረፊያ መዘግየትም ከዚሁ ጋር የተያያዘ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡ አየር ማረፊያውን ለመጠገን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቡድን ከግንባታ ተቋራጮች ጋር እየተነጋገረ ነው ያሉ ሲሆን ጥገናው ተጠናቆ በቅርቡ ስራ ይጀምራል ብለን እንጠብቃለን ነው ያሉት፡፡ የአየር ማረፊያው ባለመጠገኑ ለአክሱም ፂዮን አመታዊ በዓል ይጓዙ የነበሩ እንግዶችን መቀበል አዳጋች አድርጎት እንደነበር አሐዱ የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮን ዋቢ አድርጎ መዘገቡ አይዘነጋም፡፡ @Andehabsha

Dr eyob
4 336
በእስራኤል ካምፕ ላይ በደረሰ የአየር ጥቃት 70 ሰዎች መገደላቸውን ሃማስ ገለጸ በጋዛ ሃማስ የሚመራው የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በእስራኤል የአየር ጥቃት በጋዛ ሰርጥ ማዕከላዊ ክፍል አልማጋዚ የስደተኞች ካምፕ ቢያንስ 70 ሰዎች መገደላቸውን ገልፀዋል። በአካባቢው ከሚኖሩት በርካታ ሰዎችች አንጻር የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። የእስራኤል እና የአረብ ሚዲያዎች በጋዛ ሰርጥ ላይ የምትዋሰነው ግብፅ በእስራኤል እና በሃማስ መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ አዲስ ሀሳብ አቅርባለች። በደርዘን የሚቆጠሩ የተጎዱ ሰዎች ከማጋዚ ወደ አቅራቢያው ወደሚገኘው አል-አቅሳ ሆስፒታል ተወስደዋል። የአንዳንድ ህፃናት ፊት በደም ተለውሶ የሚታይ ሲሆን የበርካቶች አስክሬን ያለባቸው ከረጢቶችም ተከምሮ ይታያል። እሁድ እለት በጥቃቱ ሶስት ቤቶች መመታታቸው ተገልጿል። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አሽራፍ አል ቁድራ እንደተናገሩት ጥቅጥቅ ያሉ ሰዎች የሚኖርበት የመኖሪያ ቦታ በእስራኤል ጥቃት የተነሳ ወድሟል ብለዋል። አንድ አባት ሴት ልጁን እና የልጅ ልጆቹን እንዳጣ የገለፀ ሲሆን ቤተሰቦቹ ከሰሜናዊ ጋዛ ለደህንነት ብለው ወደ ማዕከላዊ ጋዛ ቢሰደዱም ራሳቸውን ለማስጣል እንዳልቻሉ ተናግረዋል። በጥቃቱ ሲቪሎች ኢላማ ሆነዋል ተብሏል። የፍልስጤም ቀይ ጨረቃ ማህበር የእስራኤል “ጠንካራ” የአየር ጥቃት በመጋዚ እና በሌሎች ሁለት የስደተኞች ካምፖች አል-ቡሬጅ እና አል-ኑሴይራት መካከል ዋና ዋና መንገዶች ላይ በመቀጠሉ “የአምቡላንስ እና የነፍስ አድን ቡድኖች ስራ እንቅፋት ሆኖባቸዋል” ብሏል። የእስራኤል ጦር በሰጠው መግለጫ በማጋዚ ካምፕ ውስጥ ስለተፈጠረ ክስተት ሪፖርት እንደደረሰው ገልጿል። "በጋዛ ውስጥ በሲቪል አካባቢዎች ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ከሃማስ ታጣቂዎች የሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች ቢኖሩም የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት በሲቪሎች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ተግባራዊ እርምጃዎችን መውሰድን ጨምሮ ለአለም አቀፍ ህግ ቁርጠኛ ነው ሲል አክሏል። እንደ ሃማስ ጤና ሚኒስትር መረጃ ከሆነ ከ20,000 በላይ ሰዎች ተገድለዋል። አብዛኛዎቹ ህጻናት እና ሴቶች ሲሆን 54,ና ሺ ሰዎች ደግሞ በጋዛ ቆስለዋል። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
ባልፈፀመው ወንጀል ለ48 ዓመታት የታሠረው ጥቁር አሜሪካዊ ነፃ ሆነ በኦክላሆማ ግዛት የሚገኙ አንድ ዳኛ ለግማሽ ምዕተ ዓመት ያህል ባልፈፀመው ወንጀል ማረሚያ ቤት የነበረውን ግለሰብ ነፃ ብለውታል። ግለሰቡ በአውሮፓውያኑ 1974 ነው የግድያ ወንጀል ፈፅሟል ተብሎ እሥር ቤት የገባው። የ70 ዓመቱ ግሊን ሲመንስ ባለፈው ሐምሌ ፍርድ ቤት ጉዳዩ እንደ አዲስ ይታይ ማለቱን ተከትሎ ነው ነፃ የወጣው። 48 ዓመታትን እሥር ቤት ያሳለፈው ሲመንስ በአሜሪካ ታሪክ ባልፈፀመው ወንጀል ረዥም ጊዜ የታሰረ ግለሰብ ሆኗል።የኦክላሆማ ግዛት ዋና ዳኛ ኤሚ ፓሉምቦ፤ ሲመንስ ንፁሕ ሰው ነው ሲሉ ማክሰኞ ዕለት አውጀዋል። “ይህ ፍርድ ቤት እንደደረሰበት ሲመንስ የተከሰሰበት፣ የተፈረደበት እና የታሰረበት ወንጀል እሱ የፈፀመው አይደለም” ብለዋል ዳኛዋ። ከውሳኔው በኋላ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጠው ሲመንስ “ይህ የፅናት እና የቁርጠኝነት ውጤት ነው” ብሏል ሲል አሶሺየትድ ፕረስ ዘግቧል። “ማንም ሰው ይህ አይሆንም ብሎ እንዲላችሁ አትፍቀዱ። ምክንያቱም እውን መሆኑ አይቀርም።” ሲመንስ በኦክላሆማ ከተማ በሚገኝ አንድ የአልኮል መጠጥ መሸጫ በነበረ ዘረፋ ካሮላይን ሮጀርስን ገድሏል ተብሎ ነው የተፈረደበት። ግለሰቡ 48 ዓመታት ከአንድ ወር ከ18 ቀናት እሥር ቤት አሳልፏል። ባልፈፀሙት ድርጊት የታሰሩ ሰዎችን ታሪክ የሚመዘግበው ቢሮ እንደሚለው ሲመንስ በአሜሪካ ታሪክ ለረዥም ዓመታት ታሥሮ ነፃ የተባለ ግለሰብ ነው። ሲመንስ ከተባባሪው ዶን ሮበርት ጋር የግድያ ወንጀል ፈፅሟል ተብሎ የሞት ፍርድ ሲፈረድበት የ22 ዓመት ወጣት ነበር። በኋላ ቅጣቱ እንዲቀል ተደርጎ በሞት ፈንታ የዕድሜ ልክ እሥር ተፈርዶበታል። ሲመንስ እንደሚለው ግድያው በተፈፀመበት ወቅቱ እሱ ሉዊዚያና ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ነበር። ባለፈው ሐምሌ የግዛቱ ፍርድ ቤት እንደተመለከተው የዓይን እማኝ ሌላ ተጠርጣሪ ጠቁሞ እንደነበር የሚያሳየውን መረጃ አቃቤ ሕግ ከሲመንስ ጠበቃዎች ሸሽጎ ነበር። ወንጀሉ በተፈፀመ ወቅት በሥፍራው የነበረና በጥይት የተመታ አንድ ታዳጊ በሰጠው ምስክርነት መሠረት ነው ሲመንስ እና ሮበርትስ የተፈረደባቸው። ነገር ግን የዓይን እማኙ ሌሎች ተጠርጣሪዎችንም ጠቁሞ ነበር። ዶን ሮበርትስ በአውሮፓውያኑ 2008 በአመክሮ ከእሥር ቤት ወጥቷል። ባልፈፀሙት ድርጊት ለእሥር የተዳረጉ ግለሰቦች በኦክላሆማ ግዛት ሕግ መሠረት 175 ሺህ ዶላር ካሳ ይከፈላቸዋል። ለሲመንስ የተቋቋመ እና በርካታ ሺህ ዶላሮችን ማሰባሰብ የቻለ የጎፈንድሚ ድረ-ገፅ ግለሰቡ የጉበት ካንሰር እንዳለበት ይጠቁማል። የተሰበሰበው ብር ኑሮውን ለመግፋት እና የኬሞቴራፒ ሕክምና እንዲያገኝ የሚያግዝ ነው። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
ወደ ጋዛ የገባው የእስራኤል እግረኛ ጦር ያሰበውን ያህል ድል እያደረገ አይደለም ተባለ ሮይተርስ የአይን እማኞችን ፣ የእስራኤል ጦርን እና ወታደራዊ ተመራማሪዎችን ዋቢ አድርጎ በሰራው ዘገባ የሐማስ ታጣቂዎች ከተገመተው በላይ ጠንካራ ሆነው ተገኝተዋል። የእስራኤል ጦር አካባቢውን በሚገባ አለማወቁ፣ የሐማስ ታጣቂዎች ለዓመታት ሰፊ ዝግጅት ሲያደርጉ መቆየታቸው እና ለረጅም ጊዜ ሊያዋጋቸው የሚችል የጦር መሳሪያ መያዛቸው ለእስራኤል እግረኛ ጦር ዋነኛ ፈተና እንደሆነበት ተገልጿል። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
📣ለወንዶች_አስደሳች_ዜና📣 +251907270050 🔘የትዳር እና የወንድ ልጅ ችግር የሆነውን የስንፈተ ወሲብ እንዲሁም የብልት ቁመት ማነስን በዘላቂነት ችግሩን የሚፈታ መዳኒቶች እኛ ጋር አሉ ‼️
📣ለወንዶች_አስደሳች_ዜና📣 +251907270050 🔘የትዳር እና የወንድ ልጅ ችግር የሆነውን የስንፈተ ወሲብ እንዲሁም የብልት ቁመት ማነስን በዘላቂነት ችግሩን የሚፈታ መዳኒቶች እኛ ጋር አሉ ‼️ 💎 ጥቅሞቹ 🟣የብልት መጠንን በዘላቂ ሁኔታ ለመጨመር 🟣በግንኙነት ወቅት ቶሎ ላለመርጨት 🟣የተሻለ የወሲብ ፍላጎት አና ችሎታ የሚጨምር 🟣ብልት ውጥር እና ቀጥ ብሎ እንዲቆይ ✅ ቪማክ ✅ማክስ ማን ✅ታይታን ጄል ✳️✳️ኦሪጂናል እና አዲስስ jምርት እኛ ጋር ይገኛል ይደውሉ ✅እንዲሁም ኅርባል ክብደት መጨመሪያ አለ ይደውሉ ☎️0907270050 🚖 አ.አ ላላችሁትም በእራሳችን transport ያሉበት ድረስ በ 30 ደቂቃ እናደርሳለን 📮🏤ወደ ክልል ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን https://t.me/andehabsha https://t.me/andehabsha

Dr eyob
4 336
ታዬ ደንደአ ታሰሩ❗️ እስካሁን ባለው መረጃ በመንግስት ሰወች በወጡ መረጃወች መሰረት ቤታቸው ሲፈተሽ መሳሪያዎች ላፕቶፖችና የኦነግ ባንዲራ የመኪና ታርጋዎች እንዲሁም ስልኮች ተገኝተዋል ብለዋል:: እ
+1
ታዬ ደንደአ ታሰሩ❗️ እስካሁን ባለው መረጃ በመንግስት ሰወች በወጡ መረጃወች  መሰረት ቤታቸው ሲፈተሽ መሳሪያዎች ላፕቶፖችና የኦነግ ባንዲራ የመኪና ታርጋዎች እንዲሁም ስልኮች ተገኝተዋል ብለዋል:: እውነታውን መለየቱን ለእናነተ ተውን እውነት የሳቸው ቤት ውስጥ እነዚህ ነገሮች ተገኝተው ነው ወይስ? @Addis_News

Dr eyob
4 336
አርሲ‼️ በትላንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በቤተክርስቲያን ውስጥ የነበሩ 6 ኦርቶዶክሳዊያን ተገድለዋል። ባለፈው ሳምንት በዛው አካባቢ 35 ኦርቶዶክሳዊያን መገደላቸው ይታወሳል። ================= ለፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች ቻናላችንን join በማድረግ ይከታተሉ👇👇 @andehabsha @andehabsha

Dr eyob
4 336
#Platinum_Mass_Gainer ከፍተኛ የሆነ የፕሮቲን እና የካርቦሃይድሬት ዉቅር ሲሆን በአንድ ማንኪያ:- 👉1,250 ካሎሪ 👉 61 ግራም ፕሮቲን 👉 6 G ግራም ግሉታሚን 👉 9 G ግራም
#Platinum_Mass_Gainer ከፍተኛ የሆነ የፕሮቲን እና የካርቦሃይድሬት ዉቅር ሲሆን በአንድ ማንኪያ:- 👉1,250 ካሎሪ 👉 61 ግራም ፕሮቲን 👉 6 G ግራም ግሉታሚን 👉 9 G ግራም ክሬቲን 👉 2 G ግራም ቢሲኤኤ 👉ቪታሚኖችን 👩🏽‍⚕️ የያዘው ይህ የከፍተኛ የፕሮቲን እና ካርቦሃይድሬት ድብልቅ የጡንቻን ብዛት በፍጥነት እና በብቃት ለማጎልበት የሚረዳዎትን በቂ የፕሮቲን ፍጆታ በማረጋገጥ የሰውነትዎን ጂኤች እና ቴስቶስትሮን ደረጃን ለማሳደግ የሚያስፈልግዎት ውህድ ነው። 👉በ1kg, 2.27kg, 4.54kg እኛ ጋር ያገኙታል ☎️ 0907270050 https://t.me/TWAKELpharmacy

Dr eyob
4 336
📣ለወንዶች_አስደሳች_ዜና📣 +251907270050 🔘የትዳር እና የወንድ ልጅ ችግር የሆነውን የስንፈተ ወሲብ እንዲሁም የብልት ቁመት ማነስን በዘላቂነት ችግሩን የሚፈታ መዳኒቶች እኛ ጋር አሉ ‼️
📣ለወንዶች_አስደሳች_ዜና📣 +251907270050 🔘የትዳር እና የወንድ ልጅ ችግር የሆነውን የስንፈተ ወሲብ እንዲሁም የብልት ቁመት ማነስን በዘላቂነት ችግሩን የሚፈታ መዳኒቶች እኛ ጋር አሉ ‼️ 💎 ጥቅሞቹ 🟣የብልት መጠንን በዘላቂ ሁኔታ ለመጨመር 🟣በግንኙነት ወቅት ቶሎ ላለመርጨት 🟣የተሻለ የወሲብ ፍላጎት አና ችሎታ የሚጨምር 🟣ብልት ውጥር እና ቀጥ ብሎ እንዲቆይ ✅ ቪማክ ✅ማክስ ማን ✅ታይታን ጄል ✳️✳️ኦሪጂናል እና አዲስስ jምርት እኛ ጋር ይገኛል ይደውሉ ✅እንዲሁም ኅርባል ክብደት መጨመሪያ አለ ይደውሉ ☎️0907270050 🚖 አ.አ ላላችሁትም በእራሳችን transport ያሉበት ድረስ በ 30 ደቂቃ እናደርሳለን 📮🏤ወደ ክልል ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን https://t.me/andehabsha https://t.me/andehabsha

Dr eyob
4 336
በጸጥታ ችግር ማምረት ያልቻሉ የተወሰኑ የመንግሥት ስኳር ፋብሪካዎች በመከላከያ ሠራዊት ጥበቃ ምርት እንደገና መጀመራቸውን የስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ኅዳር 26 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት ላይ መናገሩን ሪፖርተር ዘግቧል። በመከላከያ ሠራዊት መጠበቅ ከጀመረው ፊንጫ ስኳር ፋብሪካ መለዋወጫዎች ወደ ፋብሪካው ሲላኩና ምርት ከፋብሪካው ሲወጣ፣ በመከላከያ ሠራዊት እጀባ እንደኾነ ኩባንያው መግለጡን ዘገባው ጠቅሷል። ኾኖም አብዛኛው የፋብሪካው የሸንኮራ አገዳ እርሻ አኹንም በጸጥታ ችግር ገና ተደራሽ አይደለም ተብሏል። ለመተሐራ ስኳር ፋብሪካም መከላከያ ሠራዊት ተመድቦለታል መባሉን ዜና ምንጩ ጠቅሷል። ከሰም ስኳር ፋብሪካም ሥራ በማቆሙ፣ የፋብሪካው ሠራተኞች ደመወዝ የሚከፈላቸው ከስኳር ልማት ፈንድ እንደኾነ በሪፖርቱ ላይ እንደተገለጠ ዘገባው አመልክቷል። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በኩረ ትጉኃን ዘርዓዳዊት ኃይሉ ተገደሉ። ዛሬ ኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከንጋቱ በ11 ሰዓት ማን
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በኩረ ትጉኃን ዘርዓዳዊት ኃይሉ ተገደሉ። ዛሬ ኅዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም ከንጋቱ በ11 ሰዓት ማን እንደተኮሰው ባልታወቀ ጥይት ተመትተው ህክምና ሲደረግላቸው ቆይተው ሊተርፉ ሳይችሉ ቀርቶ ሕይወታቸው ማለፉን የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ አሳውቀዋል።የተሰማቸውንም ሀዘን ገልፀዋል። VIA:ኢኦተቤ ቴቪ @Addis_News

Dr eyob
4 336
🚨🚨🎉 #አስደሳች_ዜና_ለወንዶች ☑️ የስንፈተ ወሲብ መፍትሄ ☑️ ቶሎ የመጨረስ ችግር ?? ☑️ አልነሳም የማለት ችግር ?? ☑️ የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ያለማለት ?? ☑️ እንዲሁም የ
🚨🚨🎉 #አስደሳች_ዜና_ለወንዶች ☑️ የስንፈተ ወሲብ መፍትሄ ☑️ ቶሎ የመጨረስ ችግር ?? ☑️  አልነሳም የማለት ችግር ?? ☑️  የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ያለማለት ?? ☑️  እንዲሁም የብልት ቁመት እና ውፍረት ማነስ አለቦት ? ✅ምንም የጎንዮሽ ጉዳት የሌለው ✅100% ከእፀዋት የተሰራ.በላብራቶሪ ትክክለኛነቱ የተረጋገጠ Europe standard መዳኒቶች አስገብተናል ✅ከሁለት ሳምንት ጀምሮ ለውጥ የሚያመጣ                                 🚵‍♀ ያሉበት እናደርሳለን -------------------------- ለበለጠ መረጃ ☎️ +251907270050                             +251907270050 Telegram:   📥  @DrEYOBB                                @DrEYOBB -------------------------- 🛍 ተጨማሪ የዘመኑ ምርጥ ምርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇👇 @andehabsha @andehabsha