en
Feedback
Dr eyob

Dr eyob

Open in Telegram

🚩 Channel was restricted by Telegram

Show more
4 336
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
Dr eyob
4 336
አሜሪካ በእስራኤል ጦር ኃይሎች ላይ የምትጥለውን ማንኛውንም ማዕቀብ ውድቅ እናደርጋለን ሲሉ ኔታንያሁ ቃል ገቡ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ዩናይትድ ስቴትስ ለአንድ የጦር ክፍል የምትሰጠውን እርዳታ ለማቋረጥ ማቀዷን መዘገቡን ተከትሎ በእስራኤል ጦር ላይ የሚጣልው ማንኛውንም ማዕቀብ እንደማይቀበሉ ገልፀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ  "በሙሉ ኃይላችን እንታገላለን" ብለዋል። ቀደም ሲል አክሲዮስ የዜና ጣቢያ እንደዘገበው ዩናይትድ ስቴትስ በዌስት ባንክ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈፀመዋል ያለቻቸውን የእስራኤል ኔትዛህ ይሁዳ ክፍለ ጦር ላይ ማዕቀብ ለመጣል ኢላማ አድርጋለች። በዌስት ባንክ የሰብአዊ መብት ረገጣ ክስ ለእስራኤል መከላከያ ሃይል ክፍሎች የሚሰጠውን ወታደራዊ እርዳታ ሊያቋረጥ እንደሚችል ዘገባዎች ባለፈው ሳምንት ሲወጡ ነበር። ይህንኑ በተመለከተ የተጠየቁት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ዋና ፀሀፊ አንቶኒ ብሊንከን ውሳኔ ወስኛለሁ፤ እናንተም በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ ይህንኑ ለማየት መጠባበቅ ትችላላችሁ ሲሉ ተደምጠዋል። ዋሽንግተን የእስራኤል ዋና አጋር ስትሆን ከዚህ በፊት ለእስራኤል ጦር ኃይሎች ክፍል የምትሰጠውን እርዳታ አቋርጣ አታውቅም። የእስራኤል ጦር ኔትዛህ ይሁዳ በአለም አቀፍ ህግ መሰረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል። የተጣለውን ማዕቀብ የሚገልጹ ህትመቶች በስፋት መሰራጨታቸውን ተከትሎ የመከላከያ ሰራዊት ጉዳዩን አያውቅም ሲል ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል። የእስራኤል ጦር ኃይል ማንኛውንም ያልተለመደ ክስተት በተግባራዊ መንገድ እና በህግ መሰረት ለመመርመር እንደሚሰራ ይቀጥላል ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚንስትር ዮአቭ ጋላንት የተናገሩ ሲሆን ዩናይትድ ስቴትስ በኔትዛህ ይሁዳ ላይ ማዕቀብ የመጣል ፍላጎቷን እንድታቆም ጠይቀዋል። ዓለም የዩናይትድ ስቴትስ እና የእስራኤልን ግንኙነት ከምንጊዜውም በላይ በቅርበት እየተከታተለ ነው ያሉት ጋላንት በሰጡት መግለጫ አንድን አጠቃላይ ክፍል ለመተቸት የሚደረግ ማንኛውም ሙከራ በእስራኤል ጦር ኃይሎች ላይ ትልቅ ጥላ ይጥላል ሲሉ ተናግረዋል። ይህ ለአጋሮቻችን ትክክለኛው መንገድ አይደለም ሲሉ ተደምጠዋል።የዜና ወኪሉ አክሲዮስ ጉዳዩን ከሚያውቁ ሶስት የአሜሪካ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው ብሊንከን በቀናት ውስጥ በኔትዛህ ይሁዳ ላይ የሚጥሉትን ማዕቀብ ያሳውቃሉ ተብሎ ይጠበቃል። እርምጃው የሚወሰደው በዌስት ባንክ ውስጥ ተፈጽሟል በተባለው የመብት ጥሰት ሲሆን የ80 ዓመቱ ፍልስጤማዊ አሜሪካዊው ኦማር አሳድ በዌስት ባንክ በተደረገ ፍተሻ በእስራኤላውያን ወታደሮች ታስረው ህይወታቸው ማለፉ በእስራኤል ኃይሎች ላይ ቁጣን ፈጥሯል። በጥር 2022 በወቅቱ ዩናይትድ ስቴትስ በጉዳዩ ላይ “የተሟላ የወንጀል ምርመራ እና ሙሉ ተጠያቂነት” እንዲደረግ ጠይቃለች።የእስራኤል ጦር በአሳድ ሞት እንደተፀፀተ እና የኔታህ ይሁዳ አዛዥ ላይ "ተግሣጽ" እንደሚደረግበት አስታውቋል። ሁለት ወታደሮች በከፍተኛ የሃላፊነት ቦታ ላይ ለሁለት አመታት እንዳያገለግሉ እንደሚከለከሉ ነገር ግን በህግ እንደማይጠየቁም አክሏል። የአሳድ ሞት የተከሰተው ቀደም ሲል በነበረው የጤና እክል መሆኑንም የእስራኤል ጦር አስታውቋል።

Dr eyob
4 336
ቴሌግራም በሰዓታት ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አዳዲስ ተጠቃሚዎች አገኘ። ዓለም ላይ ለሰዓታት ፌስቡክ እና ኢንስታግራም መቋረጣቸውን ተከትሎ " ቴሌግራም "ን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች መቀላቀላቸውን የቴሌግራም መስራች እና ዋና ሾል አስፈፃሚ ፓቨል ዱሮቭ ገለጹ። ዋና ሾል አስፈፃሚው ፤ " ኢንስታግራም እና ፌስቡክ በተቋረጡበት ባለፉት ሰአታት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ቴሌግራም ላይ  ሲመዘገቡ እና ይዘቶችን ሲያጋሩ ቆይተዋል " ብለዋል። " ቴሌግራም " ከእነዚህ አገልግሎቶች የበለጠ አስተማማኝ ነው ሲሉም አክለዋል። " ምንም እንኳን ከሜታ አንድ ሺህ ጊዜ ያነሱ ቋሚ የሆኑ ሰራተኞች ቢኖሩንም በመተግበሪያው ላይ አዳዲስ ይዘቶችን ለማሻሻል እና አዳዲስ ፈጠራዎችን ለማከል ፈጣኖች ነን " ብለዋል። ዋና ሾል አስፈፃሚው ፤ " በ2023 ሙሉ ከዓመቱ 525,600 ደቂቃዎች ውስጥ የቴሌግራምን አገልግሎት ማግኘት ያልተቻለው በአጠቃላይ ለ9 ደቂቃ ብቻ ነው " ያሉ ሲሆን " ይህም 99.999983% ቴሌግራም ሾል ላይ እንደነበር አመላካች ነው " ሲሉ ገልጸዋል። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
አልጋ ተከራይተው የነበሩ ሁለት ወጣቶች ህይወት አልፏል በትላንትናው እለት የካቲት 25 ቀን 2016 ዓ.ም ከሌሊቱ 8:08 ሰዓት ላይ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ሁለት ቁጥር አዉቶቢስ ማ
አልጋ ተከራይተው የነበሩ ሁለት ወጣቶች ህይወት አልፏል በትላንትናው እለት የካቲት 25 ቀን 2016 ዓ.ም ከሌሊቱ 8:08 ሰዓት ላይ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ሁለት ቁጥር አዉቶቢስ ማዞሪያ አካባቢ አዲሱና ቤተሰቦቹ  በተባለዉ ሆቴል ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በንብረት ላይም ከባድ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ የእሳት እና ድንገተኛ አደጋ ኮሚሽን አስታውቋል። ህይወታቸዉ ያለፈዉ  ወጣቶች መሆናቸው የተናገሩት አቶ ንጋቱ ማሞ እድሜያቸዉ 28/30 ዓመት የተገመቱ ሲሆን በሆቴሉ አልጋ ተከራይተዉ ተኝተዉ የነበሩ ናቸዉ ብለዋል። የእሳት አደጋዉን  ለመቆጣጠር  ሰባት የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪ ከሰላሳ ሁለት የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ጋር የተሰማሩ ሲሆን የእሳት አደጋ ወደ ሌሎች የመኖሪያና ንግድ ቤቶች ተዛምቶ ተጨማሪ ጉዳት ሳያደርሰ መቆጣጠር ተችሏል። አደጋዉ የደረሰበት ቦታ የአደጋ መቆጣጠሪያ ተሽከርካሪዎችን የማያስገባ በመሆኑ የአደጋ መቆጣጠር ስራውን አስቸጋሪ አድርጎት እንደነበር ኮሚሽኑ አስታውቃል። በሌላ በኩልም ትላንት በለ ሚኩራ ክፍለ-ከተማ ወረዳ ስምንት በአንድ ሬስቶራንት ላይ የጋዝ ሲሊንደር ፈንድቶ በተነሳ የእሳት አደጋ ሶስት ሰዎች  ጉዳት ደርሷአል። ህብረተሰቡ በተለይም የሆቴልና የንግድ ተቋማት ለእሳት አደጋ መከሰት የሚያጋልጡ አሰራሮችን  በማስወገድ  ቅድሚያ ለደህንነት እንዲሰጡ አቶ ንጋቱ እያሳሰቡ  ማናቸዉም አደጋዎች ሲያጋጥሙ አደጋዉ ሳይባባስ በ939 የአደጋ ጥሪ መቀበያ ስልክ ቁጥር  ፈጥነዉ እንዲያሳዉቁ መልክት አስተላልፈዋል። (ብስራት ሬድዮ እና ቴሌቪዥን) 👇       @Andehabsha

Dr eyob
4 336
Updated‼️ በአማራ ክልል ወደ ባህርዳር መንገድ ዝግ በመሆኑ ምክንያት ከአዲስ ወደ ባህርዳር ሲጓዙ የነበሩ መኪኖች አብዛኞቹ በደብረማርቆስ ከተማ ቆመው እንደነበር ከቀናት በፊት አዩዘሀበሻ መዘገቡ
Updated‼️ በአማራ ክልል ወደ ባህርዳር መንገድ ዝግ በመሆኑ ምክንያት ከአዲስ ወደ ባህርዳር ሲጓዙ የነበሩ መኪኖች አብዛኞቹ በደብረማርቆስ ከተማ ቆመው እንደነበር ከቀናት በፊት አዩዘሀበሻ መዘገቡ ይታወሳል። ያነጋገርኳቸው የማርቆስ ነዋሪዎች እንደገለፁልኝ ትናንት ጀምሮ መንገዱ ተከፍቷል። ዘደ ባህርዳር ትራንስፖርት ተጀምሯል ብለዋል()። 👉በርካታ መረጃዎች አሉ፣ፈጣን መረጃ ያግኙ፣join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ @Andehabsha

Dr eyob
4 336
photo content

Dr eyob
4 336
🚨መፍትሄው እኛ ጋር ነው🚨 ✅ በግኑኝነት ግዜ ቶሎ ይጨርሳሉ❓ ✅ አልነሳም ይሎታል❓ ✅ የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ብሎ አይቆምም ❓ ✅ የብልቶ ቁመት እና ውፍረት አነሰ ብለው ያስባሉ ❓ ‼
🚨መፍትሄው እኛ ጋር ነው🚨 ✅ በግኑኝነት ግዜ ቶሎ ይጨርሳሉ❓ ✅ አልነሳም ይሎታል❓ ✅ የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ብሎ አይቆምም ❓ ✅ የብልቶ ቁመት እና ውፍረት አነሰ ብለው ያስባሉ ❓ ‼️እንግዲያውስ መፍትሄው እጆት ላይ ነው ይደውሉ ☎️+251907270050 ❇️ ከተፈሮ ነገር ብቻ የተሰሩ.. በአውሮፓ ተመርው ተሞክረው ለገበያ የቀረቡ... ምንም የጎንዮሽ ጉዳት የሌላቸው... ለማንኛውም የእድሜ ክልል የሚሆኑ.. ዘላቂ መፍትሄ እኛ ጋር ያገኛሉ    đŸšľâ€â™€ ያሉበት እናደርሳለን -------------------------- ለበለጠ መረጃ ☎️ +251907270050                             +251907270050 Telegram:   📥  @DrEYOBB -------------------------- 🛍 ተጨማሪ የዘመኑ ምርጥ ምርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇👇 @andehabsha @andehabsha

Dr eyob
4 336
photo content

Dr eyob
4 336
ከባድ የተኩስ ልውውጥ‼️ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት ከተማ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ  በከባድ መሳሪያ የታገዘ የተኩስ ልውውጥ እየተደረገ ይገኛል ሲሉ ነዋሪዎቹ ለአዩዘሀበሻ ተናግረዋል። የፋኖ ሀይሎች በከተማዋ ታይተዋል ያሉት ነዋሪዎቹ ይህን ተከትሎ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ በፋኖ ሀይሎች እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ እየተደረገ ነው ብለዋል(አዩዘሀበሻ)። የካቲት 24/2016 ዓ.ም @Andehabsha

Dr eyob
4 336
በምስራቅ ጉጂና ምስራቅ ቦረና ዞኖች የሚንቀሳቀሰው የአሸባሪው ሸኔ ክንፍ ከፍተኛ አመራሮች እጅ እየሰጡ ነው በጉጂ ዞን የቡድኑ ሎጅስቲክስ እና ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ የነበረው ገመዳ ዱጎ በቅጽል ስሙ ሎንግ እየተባለ የሚጠራው ግለሰብ በቅርቡ እጅ መስጠቱን ይታወሳል። ይህንን ተከትሎ የሻለቃ መረጃና ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ ዱቤ በሪሶ ወይም አባጨብስ የተባለውን ግለሰብ ጨምሮ ሌሎች ሰባት የቡድኑ አመራርና አባላት ከሠሞኑ እጅ ሰጥተዋል። ቡድኑ ከፖለቲካ አላማ ይልቅ ህዝብ የማሰቃየት እና የመዝረፍ ተግባር ላይ በመሰማራቱ ከቡድኑ ጋር ያለውን ግንኙነት በማቋረጥ ለሠራዊቱ እጅ መሰጠታቸው ተገልጿል። በደቡብ ዕዝ የኮር አዛዥ ኮሎኔል ግርማ አየለ በምስራቅ ጉጂ እና ምስራቅ ቦረና ዞኖች እየተወሰደ ባለው የተቀናጀ ኦፕሬሽን ቡድኑ ትርጉም ወደ ማይሰጥበት ደረጃ እየወረደ እንደሚገኘ አመልክተዋል። የቡድኑን እንቅስቃሴ ለመግታት እየተደረገ ባለው ጥረት ህብረተሰቡ በተለያየ መንገድ ከሠራዊቱ ጎን በመሆን የድርሻውን እየተወጣ እንደሚገኝም መናገራቸውን ከኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የማኅበራዊ ትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በአካባቢው መንግስታዊ አገልግሎቶችን ጨምሮ የልማት ስራዎች ያለምንም መስተጓጐል በመከናወን ላይ እንደሚገኙም ጠቁመዋል። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
photo content

Dr eyob
4 336
photo content
+3

Dr eyob
4 336
ዘጠኝ የሚሆኑት ታስረዋል በሸገር ከተማ የታሰሩ የሃይማኖት አባቶች የዐሥር ቀን ቀጠሮ ተጠየቀባቸው። በ“መንበረ ጴጥሮስ” ስም የሚጠራ “የኦሮሚያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ መሥርተናል” በሚል መግለጫ መስጠታቸውን ተከትሎ የታሰሩት የሃይማኖት አባቶች፣ ትናንት ፍርድ ቤት እንደቀረቡና የ10 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንደተጠየቀባቸው ጠበቃቸው ተናገሩ፡፡ ከእንቅስቃሴው ጋራ በተያያዘ የታሰሩት የሃይማኖት አባቶች እና አገልጋዮች ቁጥር ዘጠኝ መድረሱንም፣ ከ“መንበረ ጴጥሮስ” ምሥረታ አስተባባሪዎቹ አንዱ እንደኾኑ የጠቀሱት ዲያቆን አክሊሉ ዓለሙ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።     @Andehabsha

Dr eyob
4 336
ኑሮ ከበደኝ ያለው መምህር ራሱን አጠፋ ''ሬሳዬን ለቤተሰብ አድርሱልኝ ብሎ በብጣሽ ወረቀት አስፍሮ ራሱን የሰቀለው መምህር "እኔ የዚህችን ምድር ችግርና ንዴት መቋቋም ስላልቻልኩ ነው ራሴን ያጠፋሁት፣ መድረስ የምፈልግብት ቦታ ነበር ያ ግን አልተሳካም" ። ብሎ የዘመዶቹን አድራሻ ወረቀት ላይ አስቀምጦ ራሱን ሰቅሎ ገደለ። እውቀት ዋጋው ስንት ነው? መምህር እስከመቼ ትውልድ ለመቅረፅ ልጆቹን በረሃብ ይቅጣ፣ የቤት ኪራይ ደረሰ አለደረሰ ፍራቻ እያሳቀቀው እስከመቼ?፣በተራበ አንጀቱ እውቀትን መመገብ እንዴትስ ይቻለዋል? ሁሉን ቢያወሩ ትኩረት ለመምህራን #saveteacherslifes #saveteachers @Andehabsha

Dr eyob
4 336
3ቱ ሕገወጥ ጳጳሳት መታሰራቸው ተሰምቷል‼ " የኦሮሚያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ጵጥሮስ " አቋቁመናል ካሉት ውስጥ ሶስቱ መታሰራቸውን የእንቅስቃሴው አስተባባሪ ነኝ ያሉ ዲያቆን አክሊሉ ዓለሙ የተባሉ ግስለሰብ ለቪኦኤ ሬድዮ በሰጡት ቃል ተናግረዋል። ሶስቱ አባቶች የታሰሩት " መንበረ ጴጥሮስ " አቋቁመናል የሚል መግለጫ ከሰጡ በኃላ ሸገር ከተማ አስተዳደር በሚገኘው ቢሯቸው እንደሆነ እኚሁ አስተባባሪ ተናግረዋል። የታሰሩት ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማዕረጋቸውን ገፍፌዋለሁ ያለቻቸው አባ ገብረማርያም ነጋሳ፣ አባ ወልደ ኢያሱስ ኢፋ እንዲሁም አባ ወልደኢየሱስ ተስፋዬ እንደሆኑ ለመረዳት ተችሏል። ሌሎችም አብረው የነበሩ ግለሰቦች መያዛቸውም ተነግሯል። የሸገር ከተማ አስታዳደር ፖሊስ ስለጉዳዩ ምንም ያለው ነገር የለውም። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ትላንት ተቋቁሟል የተባለውን " መንበረ ጴጥሮስ " አውግዛ ፤ አሁን በሕገወጥ ድርጊታቸው የቀጠሉትን ቡድኖች በፍርድ እንደምትጠይቅ አሳውቃ ነበር። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
ሦስት የምሽት ጭፈራ ቤቶች በድምጽ ብክለት ደንብ መተላለፍ እንዲታሸጉ ተደረገ በድምጽ ብክለት የአካባቢ ጥበቃ ህግና ደንብን ተላልፈው በከፍተኛ ድምጽ አካባቢን “የሚበክሉ” ሦስት የምሽት ጭፈራ ቤቶች ታሸጉ። አዲስ ማለዳ ከአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በተመለከትችው መረጃ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 እና 10 የሚገኙ ሶስት የምሽት ጭፈራ ቤቶች በክትትል እና በህብረተሰቡ ቅሬታ መሰረት ከፍተኛ ድምጽ በመልቀቅ አካባቢን የሚበክሉ መሆናቸው ስለተረጋገጠ ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም መታረም ባለመቻላቸው እንዲታሸጉ ተደርጓል። አዲስ ማለዳ ከባለስልጣኑ የምስል መረጃዎች እንደተመለከተችው አሻራ ባርና ሬስቶራንት እንዲሁም ብሪክስ ላውንጅና ሬስቶራንት የተባሉ ንግድ ቤቶች ይገኙበታል። የአካባቢ ድምጽ ብክለት ክትትልና ቁጥጥር አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1 2011ዓ.ም ስራቸውን በተገቢው መንገድ በማያከናውኑ ግለሰቦችም ሆነ ድርጅቶች ላይ በህግ አግባብ እንደ የጥፋታቸው ክብደትና ቅለት ፍቃድ የመሰረዝ ቦታ የማዛወር የማሸግና በመመሪያው ላይ የተቀመጠውን የገንዘብ ቅጣት ውሳኔ በህግ አግባብ እርምጃ እንዲወሰድ ይደረግ ዘንድ ይደነግጋል። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ከዚህ ዓመት ጀምሮ የኬጂ ተማሪዎች እንግሊዝኛ እንዳይማሩ ከልክሏል በከተማዋ የሚገኙ የመንግስት የግል ትምህርት ተቋማት የኬጂ ተማሪዎች እንግሊዝኛ እንዳይማሩ ክልከላ መጣሉ ተሰምቷል። የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ምንም እንኳን ክልከላውን በሁሉም ትምህርት ቤቶች እንዲሆን ቢልም የግል ትምህርት ተቋማት በድብቅ ለተማሪዎቻቸው እየሰጡ መሆኑን ለካፒታል የደረሰው መረጃ ያመላክታል። ክልከላው ከተጣለ 2 ወር ገደማ መሆኑን የሚናገሩት መምህራን እና የተማሪ ወላጆች የግል ትምህርት ተቋማት ከመንግሥት የሚለያቸው ተጨማሪ ትምህርቶችን ሲሰጡ እንደሆነና ለዚህም ሲባል የተለያዩ ቋንቋዎችን በትምህርት ስርዓት ዉስጥ አካተዋል ብለዋል። የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በሰጠዉ ትዕዛዝ አሁን ላይ የመንግስት ትምህርት ተቋማት ለኬጂ ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ትምህርትን መስጠት ማቆማቸው ለማወቅ ተችሏል። @Andehabsha

Dr eyob
4 336
🚨መፍትሄው እኛ ጋር ነው🚨 ✅ በግኑኝነት ግዜ ቶሎ ይጨርሳሉ❓ ✅ አልነሳም ይሎታል❓ ✅ የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ብሎ አይቆምም ❓ ✅ የብልቶ ቁመት እና ውፍረት አነሰ ብለው ያስባሉ ❓ ‼
🚨መፍትሄው እኛ ጋር ነው🚨 ✅ በግኑኝነት ግዜ ቶሎ ይጨርሳሉ❓ ✅ አልነሳም ይሎታል❓ ✅ የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ብሎ አይቆምም ❓ ✅ የብልቶ ቁመት እና ውፍረት አነሰ ብለው ያስባሉ ❓ ‼️እንግዲያውስ መፍትሄው እጆት ላይ ነው ይደውሉ ☎️+251907270050 ❇️ ከተፈሮ ነገር ብቻ የተሰሩ.. በአውሮፓ ተመርው ተሞክረው ለገበያ የቀረቡ... ምንም የጎንዮሽ ጉዳት የሌላቸው... ለማንኛውም የእድሜ ክልል የሚሆኑ.. ዘላቂ መፍትሄ እኛ ጋር ያገኛሉ    đŸšľâ€â™€ ያሉበት እናደርሳለን -------------------------- ለበለጠ መረጃ ☎️ +251907270050                             +251907270050 Telegram:   📥  @DrEYOBB -------------------------- 🛍 ተጨማሪ የዘመኑ ምርጥ ምርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇👇 @andehabsha @andehabsha

Dr eyob
4 336
ብሄራዊ መታወቂያ ያላገኘ ሰው የማህበራዊ አገልግሎት አያገኝም በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች የተሳሳቱ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የብሄራዊ መታወቂያን የያዘ ማንኛውም ማህበረሰብ የትኛዉንም አገልግሎት እና ማንነቱ
ብሄራዊ መታወቂያ ያላገኘ ሰው የማህበራዊ አገልግሎት አያገኝም በሚል የሚሰራጩ መረጃዎች የተሳሳቱ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የብሄራዊ መታወቂያን የያዘ ማንኛውም ማህበረሰብ የትኛዉንም አገልግሎት እና ማንነቱን ማረጋገጥ የሚፈልግበት አገልግሎት ላይ መጠቀም እንደሚችሉ ተነግሯል። ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የብሄራዊ መታወቂያ ኮሚንኬሽን ዳይሬክተር አቶ አቤኔዘር ፈለቀ፣ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ይሄንን መታወቂያ እንደ አንድ የአገልግሎት አማራጭ አድርገው ይጠቀሙበታል ማለት እንጂ፣ ማህበረሰቡ ብሄራዊ መታወቂያ ከሌለው ምንም አይነት አገልግሎት አያገኝም ማለት እንዳልሆነ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል። እስካሁን ባለዉ መረጃ ከሶስት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ሰው የብሄራዊ መታወቂያን ለማግኘት ምዝገባ እንዳከናወነ ታውቋል። የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ አቤኔዘር፣ማህበረሰቡ ስለብሄራዊ መታወቂያ ትክክለኛውን መረጃ ከትክክለኛው ምንጭ ማግኘት እንዳለበትም አሳስበዋል። @Addis_news

Dr eyob
4 336
🚨🚨🎉 #አስደሳች_ዜና_ለወንዶች ☑️ የስንፈተ ወሲብ መፍትሄ ☑️ ቶሎ የመጨረስ ችግር ?? ☑️ አልነሳም የማለት ችግር ?? ☑️ የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ያለማለት ?? ☑️ እንዲሁም የ
🚨🚨🎉 #አስደሳች_ዜና_ለወንዶች ☑️ የስንፈተ ወሲብ መፍትሄ ☑️ ቶሎ የመጨረስ ችግር ?? ☑️  አልነሳም የማለት ችግር ?? ☑️  የመልፈስፈስ ወይም ቀጥ እና ውጥር ያለማለት ?? ☑️  እንዲሁም የብልት ቁመት እና ውፍረት ማነስ አለቦት ? ✅ምንም የጎንዮሽ ጉዳት የሌለው ✅100% ከእፀዋት የተሰራ.በላብራቶሪ ትክክለኛነቱ የተረጋገጠ Europe standard መዳኒቶች አስገብተናል ✅ከሁለት ሳምንት ጀምሮ ለውጥ የሚያመጣ                                 🚵‍♀ ያሉበት እናደርሳለን -------------------------- ለበለጠ መረጃ ☎️ +251907270050                             +251907270050 Telegram:   📥  @DrEYOBB                                @DrEYOBB -------------------------- 🛍 ተጨማሪ የዘመኑ ምርጥ ምርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇👇 @andehabsha @andehabsha

Dr eyob
4 336
በዲሞክራቲክ ኮንጎ ምርጫ የተሸነፉት ሞይሴ ካቱምቢን ቤት ወታደሮች ከበባ ውስጥ ማስገባታቸው ተነገረ፡፡ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በተካሄደው አወዛጋቢ ምርጫ ሁለተኛ ደረጃን ይዘው ያጠናቀቁትን የሞይሴ ካቱምቢን ቤት የፀጥታ ሀይሎች ለአጭር ግዜ ከበባ ውስጥ አስገብተውት ነበር ተብሏል፡፡ ሰኞ ዕለት በደቡብ ካታንጋ ግዛት ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ እንዳይወጣ ተከልክሎ እንደነበር ቃል አቀባዩ ሄርቬ ዲያኬሴ ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ የፀጥታ አካላቱ በአከባቢው አስተዳዳሪ ትዕዛዝ ከቦታው ለቀው እንዲወጡ ተደርገዋል፡፡ ተቃዋሚውም ካቱምቢ ባለፈው ወር በተካሄደው ምርጫ የፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቱሺኪዴን ድል ሲያጣጥሉት መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ የምርጫ ውጤቱንም በተመለከተ በሶስተኛ ደረጃ ያጠናቀቀው ማርቲን ፋዩሉን ጨምሮ አምስት የታቃዋሚ መሪዎች የምረጫውን ውጤት በመቃወም የተቃውሟ ሰልፍ ጠርተዋል፡፡ ከካቱምቢ ቤተሰቦች አንዱ ለፈረንሳዩ RFI የዜና ወኪል እንደተናገሩት "ቤቱ በከፍተኛ ወታደሮች ተከቦ"ነበር ብሏል፡፡ ባለፈው ወር በተካሄደው ምርጫ ፕሬዝዳንት ቲሺኪዴ 73 በመቶውን ሲያሸንፉ ካቱምቢ 18 በመቶ እንዲሁም ፋዩሉ 5 በመቶ ድምፅ አግኝተዋል ሲል የምርጫ ኮሚሽኑ አሳውቋል፡፡ ከምርጫው በኋላ በተፈጠረ ሁከት ወደ 20 የሚጠጉ ሰዎች መገደላቸውን የቢቢሲ ዘገባ ያሳያል፡፡ @Andehabsha