ጽሞና ቲዩብ
ሰላም ውድ የእግዚያብሔር ቤተሰቦች እንኳን ወደ ጽሞና ቲዩብ የቴሌግራም ቻናል በደና መጡ 🙏🙏🙏 በቻናላችን ላይ የተለያዩ ✔️መዝሙሮች ከነ ግጥማቸው ✔️አጫጭር አስተማሪ የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ✔️ እና ከመናፍቃን የሚመጡ ይርጥሮችን በተቻለው ሁሉ መልስ ለመስጠትና ወደቀናችው ሀይመኖት እንዲመለሱ ፣ እኛም በሃይማኖታችን እንድንፀና ፣ እንወያያለን።
Show more1 155
Subscribers
-124 hours
-117 days
-4330 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 Not coin መሸጥ የምትፈልጉ
inbox @GOOD_IS_AN_ENAMMY_OF_BEST | 43 | 0 | Loading... |
02 https://vm.tiktok.com/ZMr1mwqSj/ | 62 | 0 | Loading... |
03 https://t.me/Freequickton_bot?start=616510288
ሰላም እንዴት ናችሁ
ይህ link TON የሚያገኙበት ነው ግን የምታገኙት your referral link
1 TON = 100 people new
Connect to wallet address
Task
Done
መልካም shear 👍😁 | 56 | 0 | Loading... |
04 https://vm.tiktok.com/ZMMKFCdtH/ | 19 | 0 | Loading... |
05 እግዚአብሔር ሲቀጣን
"አንድ ሐኪም አእምሯቸውን የሳቱ ሰዎች ቢሰድቡት፥ ስድባቸውን ከቁም ነገር አይቆጥረውም፡፡ እንዲህ አእምሯቸውን እንዲስቱ ያደረጋቸውን ምክንያት ያስወግድላቸው ዘንድ ይተጋል እንጂ፡፡ 'ሰድበውኛል' ብሎ የራሱን ጥቅም አያይም፤ የሕሙማኑን እንጂ፡፡ በጥቂቱም ቢኾን ሻል ካላቸውና ራሳቸውን መግዛት የሚችሉ ከኾነም እጅግ ደስ ይሰኝባቸዋል፡፡ ውስጡ በፍጹም ሐሴት ይሞላል፡፡ መድኃኒት መስጠቱን በፊት ከሚያደርግላቸው ይልቅ ተግቶ ይሰጣቸዋል፡፡ 'ከዚህ በፊት ሰድበውኛልና ልበቀላቸው' ብሎ በፍጹም አያስብም፡፡ ይበልጥ እንዲጠቀሙና ወደ ቀድሞ ጤናቸው ይመለሱ ዘንድ ተግቶ ይሠራል እንጂ፡፡
"እግዚአብሔርም እንደዚህ ነው፡፡ ምንም እንኳን እጅግ ጥልቅ በኾነ ኃጢአት ውስጥ ብንወድቅም፥ ኹሉንም ነገር የሚያደርገው እኛን ከመቅጣት አንጻር አይደለም፤ የሚቀጣን ስለ ሠራነው የኃጢአት ዓይነት አይደለም፡፡ ከዚህ ሕመማችን እንድንፈወስ ብሎ ነው እንጂ፤ በዚሁ መንገድ ሊመለሱ ይችላሉ ብሎ በማሰብ ነው እንጂ፡፡"
(ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ፥ ወደ ቴዎድሮስ፥ ገጽ 36) | 171 | 1 | Loading... |
https://t.me/Freequickton_bot?start=616510288
ሰላም እንዴት ናችሁ
ይህ link TON የሚያገኙበት ነው ግን የምታገኙት your referral link
1 TON = 100 people new
Connect to wallet address
Task
Done
መልካም shear 👍😁
❤ 1
እግዚአብሔር ሲቀጣን
"አንድ ሐኪም አእምሯቸውን የሳቱ ሰዎች ቢሰድቡት፥ ስድባቸውን ከቁም ነገር አይቆጥረውም፡፡ እንዲህ አእምሯቸውን እንዲስቱ ያደረጋቸውን ምክንያት ያስወግድላቸው ዘንድ ይተጋል እንጂ፡፡ 'ሰድበውኛል' ብሎ የራሱን ጥቅም አያይም፤ የሕሙማኑን እንጂ፡፡ በጥቂቱም ቢኾን ሻል ካላቸውና ራሳቸውን መግዛት የሚችሉ ከኾነም እጅግ ደስ ይሰኝባቸዋል፡፡ ውስጡ በፍጹም ሐሴት ይሞላል፡፡ መድኃኒት መስጠቱን በፊት ከሚያደርግላቸው ይልቅ ተግቶ ይሰጣቸዋል፡፡ 'ከዚህ በፊት ሰድበውኛልና ልበቀላቸው' ብሎ በፍጹም አያስብም፡፡ ይበልጥ እንዲጠቀሙና ወደ ቀድሞ ጤናቸው ይመለሱ ዘንድ ተግቶ ይሠራል እንጂ፡፡
"እግዚአብሔርም እንደዚህ ነው፡፡ ምንም እንኳን እጅግ ጥልቅ በኾነ ኃጢአት ውስጥ ብንወድቅም፥ ኹሉንም ነገር የሚያደርገው እኛን ከመቅጣት አንጻር አይደለም፤ የሚቀጣን ስለ ሠራነው የኃጢአት ዓይነት አይደለም፡፡ ከዚህ ሕመማችን እንድንፈወስ ብሎ ነው እንጂ፤ በዚሁ መንገድ ሊመለሱ ይችላሉ ብሎ በማሰብ ነው እንጂ፡፡"
(ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ፥ ወደ ቴዎድሮስ፥ ገጽ 36)
❤ 1