722
Subscribers
No data24 hours
-117 days
-6730 days
Posts Archive
ማስታወቂያ
የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ የሚካሄደው ከሐምሌ 24 - ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ የመመዝገቢያው ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት በ https://NGAT.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
Repost from Tikvah-University
ይመልከቱ ፦ ይህ የመውጫ ፈተና የተመለከተ አጭር ቪድዮ የይለፍ ቃል (Password) እንዴት መቀየር እንደሚቻል ፣ ተፈታኞች በፈተና ወቅት መከተል ስላለባቸው ጉዳዮች ያሳያል።
#MoE
@TikvahUniversity
ቀን 12/10/2016 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለሁሉም የመዉጫ ፈተና ተፈታኝ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ፡-
የ2016 ዓ.ም በሰኔ ወር ለሚሰጠዉ የመውጫ ፈተና ለማኔጅመንት ሰኔ 14 /2016 ዓ.ም እንዲሁም ለአካዉንቲንግና ፋይናንስ ሰኔ 15 /2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ስለሆነም ለመዉጫ ፈተና የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ በመምጠት የመፈተኛ የይለፍ ቃል( Password) መዉሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
Exit exam for Managment department will held on Sene 17, 2016 E.C
Exit exam for Accounting and Finance department will held on Sene 18, 2016 E.C
ትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን አሳወቀ።
በ2016 ዓ/ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ ተፈታኞች ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 እስከ 21/2016 መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
የአገልግሎት ክፍያ 500.00 ብር በ ' ቴሌ ብር ' ብቻ የሚፈጸም መሆኑ አስገንዝቧል።
#ለመጀመሪያ_ጊዜ የመውጫ ፈተና የሚፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማቸው በኩል መሆኑን የገለጸው ሚኒስቴሩ አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎችን በተቋማቸው በኩል እንደሚደርሳቸው አሳውቋል።
@tikvahethiopia
BA_Degree_in_Management,Test_Blueprint_for_National_Exit_Examination.pdf3.93 KB
ሚያዚያ16/8/2016ዓ/ም
ጉዳዩ፡- ለሁሉም የመጀመሪያ ዙር በሰኔ ወር 2016 ዓ/ም በት/ት ሚኒስቴር የሚሰጠውን የዩኒቨርስቲ የመውጫ ፈተና /HEEE/ ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በመጭው ሰኔ ወር 2016 ዓ/ም በት/ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ የመውጫ ፈተና /HEEE/ የአገልግሎት ክፍያ በተማሪ 500.00/አምስት መቶ/ ብር መሆኑን አውቃችሁ ገንዘቡ እስከ ሚያዚያ 23 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ቀደም ሲል ክፍያ ትከፍሉበት በነበረው በንግድ ባንክ ቁጥር 1000089481434 ብቻ ገቢ በማድረግ ለርቀት ት/ት ማስተባበሪያ ማዕከል ከላይ እስከተጠቀሰው ቀን ድረስ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ
1.ገንዘቡ ገቢ መደረግ ያለበት በራሳችሁ ስም ነው፡፡
2.ክፍያው ከሌላ የአገለግሎት ክፍያ ጋር ተቀላቅሎ እንዳይፈጸም
3.በተጠቀሱት ቀናት ክፍያ ያልፈጸመ ና ሪፖርት ያላደረገ ተማሪ ለፈተና መቀመጥ አይችልም፡፡ ሙሉ ሃላፊነቱንም ይወስዳል፡፡
ከጅግዳን ኮሌጅ ርቀት ት/ት ክፍል
ማሳሠቢያ፡- ሁሉም ዪንቨርሲቲዎች የራሳቸው የሆነ የፈተና ፕሮግራም ሊያወጡ ስለሚችሉ ከ05/06/2016 ጀምሮ ለመፈተና ወደ ሞላችሁበት ዪንቨርሲቲ በመሄድ ፕሮግራሙን እንድታውቁ /እንድታዩ/ እናሳስባለን፡፡
Accounting and Finance Exit Model exam_ Attempt review(1)(1).pdf4.70 KB
REVISED EXIT EXAM SCHEDULE for the 2016 E.C Mid Year.xls2.22 KB
https://exitexam.ethernet.edu.et use the above link and activate your password and finally attempt model exams till 05/06/2016 E.c
