en
Feedback
Harambee University Muke Turi-Campus📞

Harambee University Muke Turi-Campus📞

Open in Telegram

This channel contain only students, Staffs and teachers of Harambee Muke Turi-Campus

Show more
362
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '24
+6
in 0 channels
July '24
+25
in 0 channels
Get PRO
June '24
+22
in 0 channels
Get PRO
May '24
+22
in 0 channels
Get PRO
April '24
+21
in 0 channels
Get PRO
March '24
+12
in 0 channels
Get PRO
February '24
+362
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 August+1
05 August+1
04 August+1
03 August+1
02 August0
01 August+2
Channel Posts
#ማስታወቂያ ለሁሉም የግልና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሙሉ የ2016 ዓ .ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት ከየካቲት 18/2016 ዓ ም ጀምሮ ስለተለቀቀ https://result.etherne
#ማስታወቂያ ለሁሉም የግልና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሙሉ የ2016 ዓ .ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት ከየካቲት 18/2016 ዓ ም ጀምሮ ስለተለቀቀ https://result.ethernet.edu.et ሊንክ ማየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ትምህርት ሚኒስቴር! የትምህርት ሚኒስቴርን መረጃዎች በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡- በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/ በቴሌግራም -https://t.me/ethio_moe በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ

2
Exit Exam Schedule @ Selale University Yekatit 8-9 Accounting& Finance Yekatit 10 Eco,Mgt, Bis Administration Dear Students, Check your name & take responsibility at what time you are sitting on exam. Good Work!!!
470
3
No text...
416
4
Qaama dhimmi ilaallatu hundaaf, Yeroo galmee fi barnoonni samisteera 2fifa Kaampaasii Fiichee itti eegalu....
390
5
Barattoonni bara 2016 marsaa jalqabaatif qormaata bahiinsaa/exit exam/ fudhattan guyyaa 25/05/2016 'username' fi 'password' Ministeera barnootaa irraa ergame akka fudhattan. Hubachiisa Yommuu gara kaampaasichatti dhuftan suura 1 qabadhaa koottaa
510
6
የመውጫ ፈተና ተራዘመ። የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ማረጋገጥ ችሏል። የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/20+1
የመውጫ ፈተና ተራዘመ። የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ማረጋገጥ ችሏል። የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ እንደነበር አይዘነጋም። ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ይፋ ባደረገው መርሐግብር ፈተናው ከየካቲት 06 እስከ 09/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቋል። ለአዲስ ተፈታኞች ሞዴል ፈተና ከጥር 27 እስከ 30/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘው መረጃ ያሳያል። የተፈታኞች ዝርዝር ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚላክም ተገልጿል። Via @tikvahuniversity @tikvahethiopia
503
7
No text...
496
8
COMPUTER PRACTICAL TRAINING SCHEDULE....
570
9
No text...
570
10
FOR FURTHER INFORMATION ABOUT EXIT EXAM USERNAME & PASSWORD.....
520
11
Barattoota bara 2015 Eebbifamtaniif
Barattoota bara 2015 Eebbifamtaniif
526
12
" የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ መራዘሙን አስታወቀ። በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመፈተን የምዝገባ ጊዜው ጥር 08/2016+1
" የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ መራዘሙን አስታወቀ። በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመፈተን የምዝገባ ጊዜው ጥር 08/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጥር 15/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ መጠቀሱ የሚታወሰ ነው። ይሁን እንጂ ትምህርት ሚኒስቴር በተፈታኞች ጥያቄ መሰረት የምዝገባ ጊዜው እስከ ጥር 20/2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ገልጿል። ሌሎች ሁኔታዎች ግን ቀደም ሲል በተገለጸው አግባብ የሚከናወኑ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል ፦ https://t.me/tikvahethiopia/84290?single @tikvahethiopia
454
13
የመውጫ ፈተና ከጥር 27 እስከ የካቲት 1 /2016 ድረስ ባሉት 5 ቀናት ይሰጣል። ለዚህም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በከፍተኛ ትምህርት የመውጫ አፈፃፀም መመሪያ መሰረ+1
የመውጫ ፈተና ከጥር 27 እስከ የካቲት 1 /2016 ድረስ ባሉት 5 ቀናት ይሰጣል። ለዚህም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በከፍተኛ ትምህርት የመውጫ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ እንዲከፍሉ በሚደነግገው መሰረት፦ - በመንግሥት ወጪ ሙሉ ድጋፍ ትምህርታቸውን የሚከታተሉና ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የሚቀመጡ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በወጪ መጋራት ውስጥ በማካተት ተቋማት ወጪውን እንደሚሸፍኑ፣ - በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችም ሆነ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን በግል የሚከታተሉ የመውጫ ፈተና ወጪያቸውን በግላቸው እንዲፈፅሙ ተቀምጧል። ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች በነፍስ ወከፍ 500 ብር እንዲከፍሉ በተወሰነው መረሰት ሁሉም አዲስ ተፈታኝ ተማሪዎች ተቋማት በሙሉ በላኩት መረጃ መሰረት የተቀመጠውን የክፍያ መጠን በሚያስፈትኗቸው ተማሪዎች ቁጥር ተባዝቶ ለዚህ ተብሎ በተከፈተው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000553176097 ገቢ እንዲያደርጉ ተብሏል። ሁሉም ተቋማት (የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች) ገንዘቡን ገቢ ማድረግ ያለባቸው እስከ ጥር 25 ቀን 2016 ዓ/ም መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል። @tikvahethiopia
385
14
Please share this guideline for your students to register for exit exam to pay the registration fee to MoE.
395
15
#MoE የ2016 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም በሐምሌ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ወስዳችሁ ያላለፋችሁ ፈ
#MoE የ2016 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም በሐምሌ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ወስዳችሁ ያላለፋችሁ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች ምዝገባ ከጥር 08 እስከ 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ ማከናወን ይጠበቅባችኋል። የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። ለመመዝገብ እና የመፈተኛ ተቋም ለመምረጥ፦ https://exam.ethernet.edu.et ተጨማሪ ድጋፍ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0118132176 ይደውሉ ወይም በኢ-ሜይል registration@ethernet.edu.et ይፃፉ። Note: ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሒዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል። @tikvahuniversity
423
16
Baga guyyaa yaadannoo Cuuphaa gooftaa Iyyasuus Kiristoosin isin gahe,Happy Ephiphany...
Baga guyyaa yaadannoo Cuuphaa gooftaa Iyyasuus Kiristoosin isin gahe,Happy Ephiphany...
403
17
+1
No text...
638
18
No text...
553
19
No text...
830
20
No text...
782