396
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
👑👑👑👑👑የተከበራችሁ የትምህርት ቤታችን ማህረሠብ እንደተለመደው የ2016ዓም የአገርአቀፍ ወይም የብሄራዊ💥💥💥 እና ክልላዊ 🌟🌟🌟🌟ተፈታኝ ተማሪዎቻችን እንደወትሮው ሁሉ በዚህ አመትም ጀብድ በመስራት በከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ከ8ኛ ክፍል 98.9 %✨✨እንዲሁ ከ6ኛ ክፍል 100%🔥🔥🔥 የሚሆኑት ወደ ቀጣይ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ አልፈዋል እንኳን ደስ አላችሁ። ይህ በእንዲህ እንዳለ የ7ኛ ክፍል ብቻ ምዝገባ ከ15/11/2016ዓ.ም _17/11/2016ዓ.ም ድረስ መሆኑን ከታላቅ አክብሮት እንገልፃለን።የሌሎች ከ1ክፍል-8ክፍል የነባር እስከ 15/11/2016ዓ.ም ድረስ ብቻ ነው።።👑👑👑👑
Repost from Shibu Ejersa Grade 11
እስካሁን ልጃችሁን ላላስመዘገባችሁ ወላጆች በሙሉ
የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ተጠናቆ በሚኖረን ጥቂት ክፍት ቦታ አዲስ ተማሪን የምንመዘገብበት መሆኑን አውቃችሁ እስከ 10/11/2016 ዓ.ም ድረስ ብቻ መመዝግብ እንዳለባችሁ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም
*በ2016 ዓ.ም ልጆቻችሁ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈትነው የማለፊያ ነጥብ ላመጡላችሁ የትምህርት ቤታችን የነባር የ8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች በሙሉ በቅድሚያ እንኳን ደስ ያላችሁ እያልን የ9ኛ ክፍል ምዝገባ ከ9-11/11/2016 ዓ.ም ብቻ ስለምንመዘግብ ከልጆቻችሁ ጋር በአካል በመቅረብ እንድታስመዘግቡ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ
# 1 የወላጅ ጉርድ ፎቶ፤ የተማሪ ሁለት ጉርድ ፎቶ እና 1 ክላስር
ማሳሰቢያ
- ያለወላጅ ተማሪ ብቻውን ቢመጣ ምዝገባ የማናከናውን መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡
የተከበራችሁ የ2016ዓ.ም የሽቡ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም ወደ 9ኛ ክፍል የተዘዋወራችሁ ከ9/11/2016 ጀምሮ ምዝገባ የምንጀመር መሆኑን እንገልፃለን።
የተከበራችሁ ወላጆች የክረምት ትምህርት በ8/11/2016ዓ.ም ቢጀመርም የትራንስፖርት አገልግሎት ግን የሚጠቀሙ ተማሪዎች ተለይተው ከታወቁ በኋላ የሚሠጥ መሆኑን እናሣስባለን ።
