en
Feedback
Take organic

Take organic

Open in Telegram

Organic farming tips

Show more
7 324
Subscribers
-324 hours
-237 days
-13830 days
Posts Archive
Happy holidays to my family and friends
Happy holidays to my family and friends

✅ የድርጅት ስም: የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ የስራ ማስታወቅያ ✅ ✅ ምዝገባ የሚያበቃበት ቀን: መስከረም 24/2013 ✅ ✅የስራ መደብ: ኦዶዮቪዥዋል ሰራተኛ 📌 ደመወዝ: 3333 ብር 📌 ተፈላጊ
✅ የድርጅት ስም: የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ የስራ ማስታወቅያ ✅ ✅ ምዝገባ የሚያበቃበት ቀን: መስከረም 24/2013 ✅ ✅የስራ መደብ: ኦዶዮቪዥዋል ሰራተኛ 📌 ደመወዝ: 3333 ብር 📌 ተፈላጊ ብዛት: 01 📌 የስራ ልምድ: 0 ዓመት 📌 የትምህርት ደረጃ: ዲፕሎማ፣ ቴክ/ሙ፣ 10+2 በኦዶቪዥዋል፣ በፎቶግራፊ፣ በቪዲዮግራፊ ያጠናቀቀ/ች ✅የስራ መደብ: አካውንታንት 📌 ደመወዝ: 3934 ብር 📌 ተፈላጊ ብዛት: 01 📌 የስራ ልምድ: 0 ዓመት 📌 የትምህርት ደረጃ: ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ አካውንቲንግ እና ፋይናንስ ያጠናቀቀ/ች ✅የስራ መደብ: ሹፌር 📌 ደመወዝ: 2799 ብር 📌 ተፈላጊ ብዛት: 01 📌 የስራ ልምድ: 0 ዓመት 📌 የትምህርት ደረጃ: በቀድሞ 12ኛ በአዲሱ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች፣ 3ኛ ደረጃ ወይም ህዝብ 1 መንጃ ፈቃድ ያለው/ላት ✅ የስራ መደብ: የሪከርድ ማህደር ሰራተኛ 📌 ደመወዝ: 3333 ብር 📌 ተፈላጊ ብዛት: 01 📌 የስራ ልምድ: 0 ዓመት 📌 የትምህርት ደረጃ: ዲፕሎማ በሪከርድ መረጃ አያያዝ፣ በሪከርድ ማኔጅመንት፣ በላይብረሪ ሳይንስ ያጠናቀቀ/ች ✅የስራ መደብ: የመረጃ ዴስክ ሰራተኛ 📌 ደመወዝ: 2344 ብር 📌 ተፈላጊ ብዛት: 02 📌 የስራ ልምድ: 0 ዓመት 📌 የትምህርት ደረጃ: ዲፕሎማ በማኔጅመንት፣ በአይሲቲ፣ ኮምዩኒኬሽንና ጆርናሊዝም ያጠናቀቀ/ች ✅የስራ መደብ: የግዢ ባለሙያ 📌 ደመወዝ: 3934 ብር 📌 ተፈላጊ ብዛት: 01 📌 የስራ ልምድ: 0 ዓመት 📌 የትምህርት ደረጃ: ዲግሪ በፐርቼዚንግ ማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ፣ ኢኮኖሚክስ ያጠናቀቀ/ች መረጃውን ለሌሎችም #በማጋራት #Share በማድረግ በስራ ፍለጋ ለሚንከራተቱ ወዳጆቻችንና ወገኖቻችን እናካፍል :: #በቴሌግራም @ethiojobvacancynet

✅ የNGO ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቅያ ✅ ✅ የድርጅት ስም: የአሜሪካ ኢምባሲ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቅያ ✅ ✅የስራ መደብ: Supply Supervisor 📌 ዓመታዊ ደመወዝ: $11,793 ዶላር 📌 የስራ ቦታ: አዲስ አበባ 📌 የስራ ልምድ: 04 ዓመት እና ከዛ በላይ በግምጃቤት እና ንብረት አስተዳደር የስራ/ች እና በተጨማሪ ሁለት ዓመት በማንኛውም የአመራር ቦታ ላይ የሰራ/ች ፤ ከፍተኛ የእንግሊዝኛ ችሎታ ያለው/ላት 📌 የትምህርት ደረጃ: ከስራ መደቡ ጋር ተዛማጅ የሆኑ የትምህርት መስኮች ዲግሪ እና ከዛ በላይ US Embassy Addis Ababa: Vacancy for Supply Supervisor Ayerbayer  September 23, 2020 Hiring Agency: US Embassy Addis Ababa Position Title: Supply Supervisor Open Period: 09/21/2020 – 10/05/2020 Salary: USD $11,793 Work Schedule: Full-time – (44 hours per week) Duty Location(s): 1 Vacancy in Addis Ababa, ET Duties The Deputy Property Supervisor has the primary responsibility for day-to-day operations of the warehouses and logistics operations within the Property Section. Directly supervises four people and indirectly supervises 30 members of the Property Management Staff. In the absence of the Property Supervisor, assumes responsibility for the overall operations of the Property Management Section and its resources. Ensures that all non-expendable USG property is stored, distributed, and disposed of according to regulation and that all associated property documentation is accurate and up-to-date. Acts as warehouse complex site supervisor for the large off-site Embassy warehouse compound. Coordinates and liaises with other Embassy sections and is the secondary point of contact for customer service issues for American & LES staff (Locally Employed Staff). Education Requirements: Education: Completion of two years university studies is required. EXPERIENCE: Minimum of four years’ experience in warehousing, inventory and property management. Additional two years’ experience in supervising subordinate staff in any field is required. Skills and Abilities: Ability to interact with Ethiopian and American contacts and customers. Ability to supervise staff effectively and without conflict; to set priorities; to closely follow instructions; set, maintain and follow schedules; must be able to prepare stock replenishment requests for General Services Office (GSO) approval at least twice per year to maintain required stock levels. Must have a valid Ethiopian driver’s license and be able to operate a manual transmission (stick-shift) vehicle. Evaluations: LANGUAGE: Level 3 (Good Working Knowledge) Speaking/Reading/Writing Amharic is required. Level 3 (Good Working Knowledge) Speaking/Reading/Writing English is required. Qualifications: All applicants under consideration will be required to pass medical and security certifications. Required Documents: Please provide the required documentation listed below with your application: Copy of Orders/Assignment Notification (or equivalent) Residency and/or Work Permit Passport copy Two years University study certificate or transcript Driving License Certificate or License DD-214 – Member Copy 4, Letter from Veterans’ Affairs, or other supporting documentation (if applicable) SF-50 (if applicable) መረጃውን ለሌሎችም #በማጋራት #Share በማድረግ በስራ ፍለጋ ለሚንከራተቱ ወዳጆቻችንና ወገኖቻችን እናካፍል :: #በቴሌግራም @ethiojobvacancynet #በፌስቡክ https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=142832924083937&id=112293610471202

Students Record Officer #bole_sub_city_woreda_14_renaissance_primary_school #business #secretarial_admin_and_clerical #record_officer Addis Ababa Diploma in Record Management, Secretarial Science, Statistics and Computer Science related fields; basic computer skill and candidates must bring COC certificate Quanitity Required: 1 Minimum Years Of Experience: #0_years Deadline: September 27, 2020 How To Apply: In person to the following address: Bole sub city woreda 14 Renaissance Primary School to the human resource administration office no. 3 Tel: 0116394252 For more join 👇 @vacancy2017

🌐 ክፍት የስራ ማስታወቂያ 🌐 ስራ ለሁሉም ⊱⊰━━━━━━━⊰⊰ 🎬 የስራ መደብ ➡️ ሁለገብ/ጉዳይ አስፈፃሚ ቀልጣፋ 💠 የት/ደረጃ .... 10 💠 የስራ ልምድ ..... 0 አመት 💠 ብዛት ....... 3 💠 ደመወዝ ..... 2000 ኔት 💠 ፆታ ...... ሴ 💠 የስራ ቦታ ..... ሲ ኤም ሲ 💠 የስራ ሰአት .... 2:30 - 12:00 🎬 የስራ መደብ ➡️ ሁለገብ 💠 የት/ደረጃ .... 10 💠 የስራ ልምድ ..... 0 አመት 💠 ብዛት ....... 5 💠 ደመወዝ ..... 2500ኔት 💠 ፆታ ...... ወ 💠 የስራ ቦታ ..... ሲ ኤም ሲ 💠 የስራ ሰአት .... 2:30 - 12:00 🎬 የስራ መደብ ➡️ የማስታወቂያ ዲዛይነር 💠 የት/ደረጃ .... ሰርተፍኬት 💠 የስራ ልምድ ..... 0 አመት 💠 ብዛት ....... 5 💠 ደመወዝ ..... 3500 ኔት 💠 ፆታ ...... ሴ/ወ 💠 የስራ ቦታ ..... ሲ ኤም ሲ 💠 የስራ ሰአት .... 2:30 - 12:00 🎬 የስራ መደብ ➡️ ካሸሪ በአካውቲንግ የተመረቀች 💠 የት/ደረጃ .... ዲግሪ/ዲፕሎማ 💠 የስራ ልምድ ..... 1 አመት 💠 ብዛት ....... 3 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ 💠 የስራ ቦታ ..... ቦሌ አራብሳ 🎬 የስራ መደብ ➡️ ሽያጭ በማርኬቲንግ የተመረቁ 💠 የት/ደረጃ .... ዲግሪ/ዲፕሎማ 💠 የስራ ልምድ ..... 1 አመት 💠 ብዛት ....... 3 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ 💠 የስራ ቦታ ..... አ.አ 🎬 የስራ መደብ ➡️ ሲቪል ኢንጂነር 💠 የት/ደረጃ .... ዲግሪ 💠 የስራ ልምድ ..... 0 አመት 💠 ብዛት ....... 10 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ/ወ 💠 የስራ ቦታ ..... መካኒሳ 🎬 የስራ መደብ ➡️ ተላላኪ 💠 የት/ደረጃ .... 10+2 በማንኛውም 💠 የስራ ልምድ ..... 0 አመት 💠 ብዛት ....... 5 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ/ወ 💠 የስራ ቦታ ..... አ.አ 🎬 የስራ መደብ ➡️ ዶክመንቴሽን/ኮፒ የኮምፒተር እውቀት የለው/ት 💠 የት/ደረጃ .... 10+2 በማንኛውም 💠 የስራ ልምድ ..... 0 አመት 💠 ብዛት ....... 5 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ/ወ 💠 የስራ ቦታ ..... አ.አ 🎬 የስራ መደብ ➡️ IT 💠 የት/ደረጃ .... ዲፕሎማ 💠 የስራ ልምድ ..... 2 አመት 💠 ብዛት ....... 5 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ 💠 የስራ ቦታ ..... አ.አ 🎬 የስራ መደብ ➡️ ፅዳት 💠 የስራ ልምድ ..... 1 አመት 💠 ብዛት ....... 3 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ 💠 የስራ ቦታ ..... መካኒሳ 🎬 የስራ መደብ ➡️ ጥበቃ 💠 የስራ ልምድ ..... 1 አመት 💠 ብዛት ....... 2 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ወ 💠 የስራ ቦታ ..... ጎፋ 🎬 የስራ መደብ ➡️ ፀሐፊ በሴክረተሪያል የተመረቀች 💠 የት/ደረጃ .... ዲግሪ/ዲፕሎማ 💠 የስራ ልምድ ..... 2-4 አመት 💠 ብዛት ....... 5 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ 💠 የስራ ቦታ ..... መካኒሳ 🎬 የስራ መደብ ➡️ አካውንታት 💠 የት/ደረጃ .... ዲግሪ/ዲፕሎማ 💠 የስራ ልምድ ..... 2-4 አመት 💠 ብዛት ....... 5 💠 ደመወዝ ..... በስምምነት 💠 ፆታ ...... ሴ/ወ 💠 የስራ ቦታ ..... መካኒሳ 🌐አድራሻ- በኮረና ምክንያት ለተወሰነ ጊዜ በስልክ ነው የምንሰራው :: ♨️ለበለጠ መረጃ 📱+251991877348 🔘 ሥራ ፈላጊ ወዳጅ ዘመድ ካሎት ቻናላችንን አንዲቀላቀሉ ከስር ያለውን ሊንክ በመላክ ይተባበሩዋቸው ♨️ Telegram 👉 join: ቴሌግራም ቻናል https://t.me/ethiopianonlineshopping1

#vacancy Dire Dawa university ስራው ለእርስዎ ካልሆኖት ለሚያውቋቸው ሰዎች ሼር ያድርጉት @ethiojobvacancynet
+6
#vacancy Dire Dawa university ስራው ለእርስዎ ካልሆኖት ለሚያውቋቸው ሰዎች ሼር ያድርጉት @ethiojobvacancynet

ኢትዮ አግሪ-ሴፍት ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል መልካም በዓል ፳ ፻ ፲ ፫
ኢትዮ አግሪ-ሴፍት ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልፃል መልካም በዓል ፳ ፻ ፲ ፫

#new_vacancy ⬇️ 🔰ADCO Property Management Vacancy Announcement ◾️Position: #Junior_Property_Manager - Required Number: 4 - Place of Work: Addis Ababa: Bole, Yeka, Kirkos and Arada Sub-cities ◾️How to Apply: • Applicants fulfilling the stated criteria could send their applications with CV and copy of credentials by mail or submit in person within 10 working days from the date of this announcement to HR Departments, ADCO Property Management Head Office at Bole African Avenue opposite to Alem Cinema, next to Momona Hotel Zouleka Building 4th floor Office No, 403, Email: adco.aklesiya@gmail.com, Tel: +251-901177526 ◾️Qualifications/Skills Job Requirement:  • Bachelor’s degree in Construction Management, Civil Engineering, Business management, Hospitality Management, Marketing Management, Project Management or related qualification • Working knowledge of principles and practices of project management, business administration accounting/ financial, human resource management, electrical and mechanical systems, procurement and contracts • Experience in construction, maintenance and all facets of building operation • Solid computer and systems knowledge • Minimum work experience: 1 year Key Skills and Competencies:  • Communication skills, planning and organizational skills, negotiation skills, problem analysis, decision-making, customer service orientation, adaptability and team work Education Level:Bachelor's Experience:1-3 years 🅾Deadline : August 06

Peace for all

photo content
+9

ልውጠ-ሕያዋን(GMO) ለሰው ልጆች ጤና፣ ለአካባቢ እንዲሁም ለዘረ-መል ብዝሃነት ጠንቅ ናቸው! እዚህ ላይ ፊርማዎትን በማኖር ሀገራችንን ሊመለስ ከማችል ብክለት እንታደግ! GMOs are toxic to human health, environment and biodiversity! Let's save Ethiopia's genetic diversity from irreversible contamination! Please join us in signing this petition!   https://www.change.org/p/ethiopian-government-campaign-against-the-illegally-rushed-introduction-of-gmos-in-ethiopia?recruiter=1092165370&utm_source=share_petition&utm_medium=twitter&utm_campaign=psf_combo_share_abi&utm_term=share_petition&recruited_by_id=1e5576d0-9b5e-11ea-a761-138c636576e4

ልውጠ-ሕያዋን(GMO) ለሰው ልጆች ጤና፣ ለአካባቢ እንዲሁም ለዘረ-መል ብዝሃነት ጠንቅ ናቸው! እዚህ ላይ ፊርማዎትን በማኖር ሀገራችንን ሊመለስ ከማችል ብክለት እንታደግ! GMOs are toxic to human health, environment and biodiversity! Let's save Ethiopia's genetic diversity from irreversible contamination! Please join us in signing this petition!   https://www.change.org/p/ethiopian-government-campaign-against-the-illegally-rushed-introduction-of-gmos-in-ethiopia?recruiter=1092165370&utm_source=share_petition&utm_medium=twitter&utm_campaign=psf_combo_share_abi&utm_term=share_petition&recruited_by_id=1e5576d0-9b5e-11ea-a761-138c636576e4

ልውጠ-ሕያዋን(GMO) ለሰው ልጆች ጤና፣ ለአካባቢ እንዲሁም ለዘረ-መል ብዝሃነት ጠንቅ ናቸው! እዚህ ላይ ፊርማዎትን በማኖር ሀገራችንን ሊመለስ ከማችል ብክለት እንታደግ! GMOs are toxic to human health, environment and biodiversity! Let's save Ethiopia's genetic diversity from irreversible contamination! Please join us in signing this petition!   https://www.change.org/p/ethiopian-government-campaign-against-the-illegally-rushed-introduction-of-gmos-in-ethiopia?recruiter=1092165370&utm_source=share_petition&utm_medium=twitter&utm_campaign=psf_combo_share_abi&utm_term=share_petition&recruited_by_id=1e5576d0-9b5e-11ea-a761-138c636576e4

የስራ ማስታወቂያ Position: - Admin assistant 1. Job Summary On behalf of a well renowned Engineering firm Adira Employment is recruiting for Admin Assistant Position. The organization is committed to the task of designing and developing various types of water treatment systems, swimming pool systems, centralized water heating and steam generation systems, air conditioning systems, firefighting systems, sewage and waste water treatment systems, solid waste treatment systems and air pollution protection systems. 2. Job Duties and Responsibilities include, but are not limited to: • Schedule meetings and take detailed minutes when necessary • Write and distribute email, correspondence memos, letters, faxes and forms • Assist the technical team during the preparation of regularly scheduled reports • Develop and maintain a filing system • Organize and maintain files and databases in a confidential manner • Update and maintain office policies and procedures • Order office/site supplies and research new deals and suppliers • Receive invoices and review for accuracy • Support the accounting team in preparation of various • Actively involved in recruitment by preparing job descriptions, posting ads and managing the hiring process • Maintain employee records (attendance, EEO data etc.) according to policy and legal requirements 3. Required Qualifications (a) Academic Qualification and experience • BA in business management, accounting and finance or any other business related field with 1-2 years’ work experience preferably in a business organization • Diploma in business management, accounting and finance or any other business field related field with 3-4 years’ work experience preferably in a business organization (b) Other Competencies/Abilities/Skills Required • Knowledge of office management systems and procedures • Working knowledge of office equipment, like printers and fax machines • Proficiency in MS Office (MS Excel and MS PowerPoint, in particular) • Excellent time management skills and the ability to prioritize work • Attention to detail and problem solving skills • Excellent written and verbal communication skills in both Amharic and English • Strong organizational skills with the ability to multi-task • Willingness to work on weekends and at night (c) Salary • As per the scale of the company If you are interested in this position please e-mail your CV and application (ONLY) letter • adira.business777@gmail.com And please indicate your current salary or your salary expectation in your application letter. Dead line: - May 29/2020

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በአዲስ አበባ የአፍና የአፍንጫ መከለያ አላደረጉም በሚል እየተፈጸመ ያለውን እስር አወገዘ። የኮሚሽኑ ኮሚሽን ዶክተር ዳንኤል በቀለ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት የአዲስ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በአዲስ አበባ የአፍና የአፍንጫ መከለያ አላደረጉም በሚል እየተፈጸመ ያለውን እስር አወገዘ። የኮሚሽኑ ኮሚሽን ዶክተር ዳንኤል በቀለ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የአፍና የአፍንጫ መከለያ አለደረጉም በማለት በጎዳና ላይ ሰዎችን እያሰረ ያለው ከህግ ውጭና የዘፈቀደ እርምጃ ነው በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል ብለዋል። በአዋጁ መስረት የተጣለው ግዴታ የሚለው ህዝባዊ አገልግሎት በሚሰጥበት ስፍራዎች እና ብዙ ህዝብ የሚገኝባቸው አካባቢዎች ላይ ግዴታ የጣለ ቢሆንም ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እየወሰደ ያለው እርምጃ የዘፈቀደ እርምጃ ነው እጅግ በአስቸኳይ ሊቆም እንደሚገባ ኮሚሽነሩ ተናግረዋል። እርምጃው ተገቢ አይደለም ማለት ግን የአፍና የአፍንጫ መከለያ አየስፈልግም ማለት አይደለም ፣ ማህበራዊ ርቀት መጠበቅ በማይቻልበት አከባቢ የፊት መሸፈኛ መጠበቅ መበረታታት አለበት እኛም ይህንን መልዕክት እናስተላልፍለን ብለዋልም ኮምሽነሩ፡፡ ህዝባዊ አገልግሎት በሚሰጥበት ስፍራዎች እና ብዙ ህዝብ ከሚበዛባቸው አካባቢዎች ውጪ በጎዳናዎች ላይ አፍና የአፍንጫ መከለያ አላደረጋችሁም በማለት ሰዎችን ማሰር እና በአንድ ቦታ ማሰር ተመጣጣኝ ያልሆነ እርምጃ መሆኑን ዶክተር ዳንኤል ተናግረዋል ፡፡ አሁን እየደረሰን ባለው መረጃ መሰረት ፣ በትምህርት ቤት ውስጥ የታሰሩ ሰዎች አሉ ይህ ደግሞ የበለጠ ለአደጋ ያጋልጣል እርምጃውም ተመጣጣኝ አይደለም ብለዋል፡፡ @voa_amharc1

የኢትዮጵያንና የሱዳንን ድንበር ማካለል ለማስጀመር የሁለቱ ሀገራት መሪዎቸ ተወያዩ ( በሪፓርተር የቀረበ ) የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባወጣው መረጃ እንዳመላከተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ
የኢትዮጵያንና የሱዳንን ድንበር ማካለል ለማስጀመር የሁለቱ ሀገራት መሪዎቸ ተወያዩ ( በሪፓርተር የቀረበ ) የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባወጣው መረጃ እንዳመላከተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ከሱዳን አቻቸው አብዱላ ሐምዶክ ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት ሁለቱን አገሮች የሚያዋስነው ድንበር በፍጥነት ስለሚከላልበት ሁኔታና ሌሎች የሁለትዮሽ የትብብር ጉዳዮችም ተነስተዋል። በውይይታቸውም የድንበር ማካለሉን ተግባር በፍጥነት ማስጀመር እንዲቻል የድንበር ማካላል የቴክኒክ ኮሚቴ እንዲቋቋም፣ በሁለቱ አገሮች መሪዎች ውይይት ተነስቶ መግባባት እንደተደረሰበት የሱዳን መንግሥት ያወጣው መግለጫ ያመለክታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ በበኩላቸው የኢትዮጵያና የሱዳን ጉርብትናና ጠንካራ ወዳጅነትን በውይይቱ ወቅት እንዳነሱ፣ ይህም መልካም ግንኙነት በሁለቱ አገሮች የድንበር አካባቢዎች ውጥረት እንዳይነሳ ለመከላከል እንደሚረዳ መግለጻቸውን ከመረጃው ለማወቅ ተችሏል። በሁለቱ አገሮች ድንበር የሚነሳ ማንኛውም ጉዳይና አለመግባባት በአገሮቹ የፖለቲካ መሪዎችና የጦር አመራሮች ቀጥተኛና ግልጽ ውይይት መፈታት እንደሚኖርበት መስማማታቸውን፣ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ውይይቱን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ያስረዳል። see more https://telegra.ph/ሪፓርተር-05-13 PHOTO: Reuters @tikvahethmagazine @tikvahmagbot

vacancy
vacancy

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 5 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 1,047 ላቦራቶሪ ምርመራ አምስት (5) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያቸው ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር መቶ አርባ አምስት (145) ደርሷል። የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦ ታማሚ 1 - የ75 ዓመት ኢትዮጵያዊት የአዲስ አበባ ነዋሪ ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ #የሌላቸው፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያላቸው ግንኙነት በመጣራት ላይ ያለ (በጤና ተቋም ተኝተው ከሚታከሙ ህሙማን ከተወሰደ ናሙና የተገኘ) ታማሚ 2 - የ25 ዓመት ኢትዮጵያዊ ፤ የመኖሪያ ቦታ አፋር ፤ ከጅቡቲ የተመለሰና በአፋር አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። ታማሚ 3 - የ22 ዓመት ኢትዮጵያዊ ፤ የመኖሪያ ቦታ አፋር ፤ ከጅቡቲ የተመለሰና በአፋር አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ። ታማሚ 4 - የ8 ዓመት ኢትዮጵያዊት የአዲስ አበባ ነዋሪ፤ የውጭ ሀገር ጉዞ ታሪክ የላትም፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት #ያላት። ታማሚ 5 - የ19 ዓመት ኢትዮጵያዊት የመኖሪያ ቦታ ኦሮሚያ #ባቱ ፤ የውጭ ሀገር የጉዞ ታሪክ የላትም፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ግንኙነት #ያላት። ተጨማሪ መረጃ ፦ በትላንትናው ዕለት 16 ሰዎች (15 ከአዲስ አበባ እና 1 ከአማራ ክልል) ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ዘጠና አንድ (91) ደርሷል።

የ ጄ ቲቪ ኢትዮጵያ ሰራተኞች ወደ ስራ ቦታቸው ሲሔዱ ድርጅቱ ተዘግቶ ጠበቃቸው የጄ ቲቪ ኢትዮጵያ ሰራተኞች ዛሬ ጠዋት በስራ ሰዓታቸው ወደ ቢሮ ቢሔዱም ሰራተኞቹ ግን ወደ ቢሮ እንዳይገቡ ተከልክለዋል። ድርጅቱ በሀላፊዎች በመዘጋቱ ምክንያት ወደ ስራ ቦታ ብንመጣም ገብተን ስራ መስራት ግን አልቻልንም ሲሉ ለአውሎ ሚዲያ ተናግረዋል። ባለፉት ሳምንታት ድርጅቱ ደሞዛችሁን 40 በመቶ ያህል እቀንሳለሁ ቢልም ሰራተኞቹ ሳይስማሙ ቀርተዋል። ይሆንን ተከትሎ ከስራ አስኪያጁ የተለያዩ ማስፈራሪያዎች ደርሰውብን ነበር ሲሉም ገልፀውልናል። ይህ ሁሉ ሆኖ ዛሬ ጠዋት ወደስ ራቦታቸው የሔዱት ሰራተኞች በሩ ተዘግቶ የጠበቃቸው ሲሆን ጥበቃዎቹ ሰራተኞች እንዳይገቡ በሚለት ሀላፊዎቹ ትዕዛዝ ሰጥተውናል ሲሉ እንደነገሯቸው አሳውቀውናል። ጄ ቲቪ ኢትዮጵያ በመዝናኛው ዘርፍ የሚሰራ የቲቪ ቻናል ሲሆን የአርቲስት ዮሴፍ ገብሬ ድርጅት ነው። አዉሎ ሚዲያ ሚያዚያ 26/2012 ዓም