𝗜𝗻𝘁𝗲𝗿𝗻𝗮𝗹 𝚗𝚘𝚝𝚒𝚌𝚎𝚜 of ℕ𝕖𝕗𝕒𝕤𝕤𝕚𝕝𝕜 𝚙𝚘𝚕𝚢𝚝𝚎𝚌𝚑𝚗𝚒𝚌 𝚌𝚘𝚕𝚕𝚎𝚐𝚎 📰የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የማስታወቂያ ሰሌዳ 📰
Open in Telegram
🏪Support 🏪 👇 @ICT_Professionals 👆 ይህ ሰርጥ (channel) የውስጥ ጉዳይ ብቻ የሚቀርብበት ነው:: https://youtu.be/ueClbTAG3HY?si=CzHLlg0iRBkW2sfH #Federal #TVET #ንፋስ_ስልክ #የመንግስተ #ፖሊ_ቴክኒክ_ኮሌጅ
Show more3 424
Subscribers
-124 hours
+227 days
+4230 days
Posts Archive
📢 የአጭር ጊዜ የሙያ ሥልጠና ዕድል
በአዲስ አበባ ለሚኖሩ ስደተኞች እና ስደተኛ አስተናጋጅ ማህበረሰብ አባላት የ2 ወር የሙያ ሥልጠና እድል!
📍 የሥልጠና ቦታ: ንፋስ ስልክ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ
🗓 የምዝገባ ጊዜ: ከሐምሌ 27 እስከ ነሐሴ 8፣ 2018 ዓ.ም.
የሥልጠና ዘርፎች
🍽 የምግብ ዝግጅት
⚡ የሕንፃ ኤሌክትሪክ ተከላ
💇 የሴቶች የፀጉር ውበት (Hair Dressing)
🔧 የቢሮ ማሽኖች ኤሌክትሮኒክስ ጥገና
⏳ የሥልጠና ቆይታ: 2 ወር
📱 ለመመዝገብ በፖስተሩ ላይ ያለውን QR Code ይቃኙ።
በልበ ሙሉነት ስራቸውን አውቀው ከመሰሩት ዲፓርትመንቶቸ መገለጫ ከሆኑት አንዱ የሆነው ቢዝነስ ዲፓርትመንት የማርኬቲንግ ሰልጣኖች የተግባር ስልጠናቸው የሆነው የኮሌጁን የማስተዋወቅ ስራቸው እነሆ ብሏል፡፡
Repost from N/a
ሰላም
ቤታችሁ ለሜክሲኮ ቅርብ የሆነ Co-operative training መውጣት የምትፈልጉ Business ተማሪውች በዚህ ቁጥር ይደውሉልን 0941554818
🚀 በትምህርት ተቋምዎ ውስጥ የወረቀት ስራ የሚያበቃበት ጊዜ አሁን ነው!
ከተማሪ ምዝገባ እስከ ምረቃ፣ እንዲሁም የሰራተኞች መረጃን በአንድ ቦታ በቀላሉ የሚያስተዳድሩበት ዘመናዊ ሲስተም (School Management System) በልዩ ሁኔታ እናበለፅጋለን።
🔎ለምን እኛን ይመርጣሉ?
✅ከኢንተርኔት ነፃ የሚሰራ፦ ኔትወርክ ባይኖርም ይሰራል፣ ኢንተርኔት ሲያገኝ መረጃውን በራሱ ጊዜ ያዘምናል (Sync ያደርጋል)።
✅በማንኛውም መሳሪያ፦ በስልክ፣ በኮምፒውተር እና በታብሌት በቀላሉ የሚሰራ።
✅የአንድ ጊዜ ክፍያ፦ ያለምንም ተጨማሪ ወጪ በአንድ ጊዜ ክፍያ ብቻ የሲስተሙ ባለቤት ይሆናሉ።
✅የ18 ወራት ዋስትና፦ ለ18 ወራት ነፃ የማዘመኛ (Update) እና የማማከር አገልግሎት።
የምዝገባ ወቅት ሳይደርስ ቀድመው ይደውሉልን፤ የቴክኖሎጂውን ስራ ለእኛ ትተው እርስዎ በተቋምዎ ስኬት ላይ ብቻ ያተኩሩ!📞 አሁኑኑ ያነጋግሩን፦ 📱 ስልክ: 0941554818 🌐 ድረ-ገጽ: www.elcotech.org ሲስተሞን በኛ ካሰሩ የተማሪ ቁጥር ማነስ የርሶ ጉዳይ 🇱🇮🇳🇰🇪🇩🇮🇳 ኤልኮቴክ (ELCOTECH) — የተቋምዎ የቴክኖሎጂ አጋር! @ICT_Professionals
ዘንድሮም ወረቀት ነው የሚጠቀሙት?!
በሉ አሁኑኑ ፕሪንተሮን አውጥተው ይጣሉ
እጅግ ግዙፍ ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሚያደርጎ የተማሪ ከምዝገባ እስከ ምረቃ ያለውን እንዲሁም የአስተማሪን ጨምሮ የሁሉንም ሰራተኞች ዝርዝር መረጃ እና እንቅስቃሴ ቀላል በሆነ መንገድ አዘምኖ የሚይዝ ሲስተም እናበልፅጋለን
✅ያለምንም ተጨማሪ ወጪ በአንድ ግዜ ክፍያ በትዕዛዝ እንሰራለን ::
✅በስልክ በኮምፒተር እንዲሁም ታብሌትና በተለያዩ ኢንተርኔት የሚጠቀሙ ቴክኖሎጂዎች የሚሰራ
✅ኢንተርኔት እስኪያገኝ ያለ ኢንተርኔት ሲሰራ የቆየውን በራሱ የሚገለብጥ
✅ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ ለ18 ወራት የማዘመኛና የማማከር ዋስትና ጋራ
✅አሁኑኑ ያነጋግሩን ከዘመኑ ጋራ ድርጅቶን እኩል በማስኬድ ከፊት ይሰለፉ
ሲስተሞን በኛ ካሰሩ የተማሪ ቁጥር ማነስ የርሶ ጉዳይ አይደለም
🔹የምዝገባ ወቅት ሳይደርስ ቀድመው ይደውሉልን የቀረውን በኛ ይጣሉት
0941554818
https://www.elcotech.org/
🇱🇮🇳🇰🇪🇩🇮🇳
@ICT_Professionals
ዘንድሮም ወረቀት ነው የሚጠቀሙት?!
በሉ አሁኑኑ ፕሪንተሮን አውጥተው ይጣሉ
እጅግ ግዙፍ ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሚያደርጎ
ከምዝገባ እስከ ምረቃ ያለውን ዝርዝር መረጃ ቀላል በሆነ መንገድ አዘምኖ የሚይዝ ሲስተም ማበልፀግ ጀምረናል
✅ያለምንም ተጨማሪ ወጪ በአንድ ግዜ ክፍያ በትዕዛዝ እንሰራለን ::
✅በስልክ በኮምፒተር እንዲሁም ታብሌትና በተለያዩ ኢንተርኔት የሚጠቀሙ ቴክኖሎጂዎች የሚሰራ
✅ኢንተርኔት እስኪያገኝ ያለ ኢንተርኔት ሲሰራ የቆየውን በራሱ የሚገለብጥ
✅ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ ለ18 ወራት የማዘመኛና የማማከር ዋስትና ጋራ
✅አሁኑኑ ያነጋግሩን ከዘመኑ ጋራ ድርጅቶን እኩል በማስኬድ ከፊት ይሰለፉ
ሲስተሞን በኛ ካሰሩ የተማሪ ቁጥር ማነስ የርሶ ጉዳይ አይደለም
🔹የምዝገባ ወቅት ሳይደርስ ቀድመው ይደውሉልን የቀረውን በኛ ይጣሉት
0941554818
https://www.elcotech.org/
🇱🇮🇳🇰🇪🇩🇮🇳
@ICT_Professionals
ዲፓርትመንት ሃላፊዎችን ሰለሚመለከታችሁ ግቡ
ሰላም እንዴት ናችሁ የተከበራችሁ ዲኖች ፣አስተባባሪዎች፣ዳሬክተሮች እና ቡድን መሪዎች ነገ ጧት 2፡30 ሲኒማ አዳራሽ በቢሮ ሚመራ ስብሰባ ስላለ እንደትገኙ አሳውቃለሁ፡፡
