የሀላባ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት
Open in Telegram
ይህ የሀላባ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኦፊሻል የቴሌግራም ቻናል ሚዲያ ሲሆን የዞኑን ፓርቲ የተቋቋመለትን ተልዕኮ በብቃት ለማሳካት ከታችኛው መዋቅር ጀምሮ የወረዳ፣የከተማና የዞን እንዲሁም የክልል፣ሀገር ብሎም የአለም አቀፍ ደረጃ ጭምር የሚያከናውናቸውን ማናቸውንም ተግባራት መረጃ ይሰራጭበታል!!.
Show more364
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
December '24
December '24
+13
in 0 channels
November '24
+54
in 0 channels
Get PRO
October '24
+77
in 0 channels
Get PRO
September '240
in 0 channels
Get PRO
August '240
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 0 channels
Get PRO
June '24
+4
in 0 channels
Get PRO
May '24
+18
in 0 channels
Get PRO
April '24
+15
in 0 channels
Get PRO
March '24
+32
in 0 channels
Get PRO
February '24
+29
in 0 channels
Get PRO
January '24
+49
in 0 channels
Get PRO
December '23
+10
in 0 channels
Get PRO
November '23
+5
in 0 channels
Get PRO
October '23
+8
in 0 channels
Get PRO
September '23
+368
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 09 December | +1 | |||
| 08 December | +1 | |||
| 07 December | +2 | |||
| 06 December | +3 | |||
| 05 December | +1 | |||
| 04 December | 0 | |||
| 03 December | +1 | |||
| 02 December | +1 | |||
| 01 December | +3 |
Channel Posts
| 2 | የጋራ የሆኑና የሚያስተሳስሩን የትላንት
ታሪኮችን በመጠናከር የተሻለች ኢትዮጵያን እንገንባ!!.
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ!!. | 142 |
| 3 | No text... | 185 |
| 4 | No text... | 164 |
| 5 | ጥቅምት 18/2016 ዓ/ም፤ሀላባ ቁሊቶ፤በፓርቲው ግንባር ቀደም መሪነት የፓርቲና የመንግስት ተግባራትን በአደረጃጀት ለመፈጸምና የተጀመሩ የኢንሼቲቭ ሥራዎች ተጠናክረው ልቀጥሉ ይገባል - የተከበሩ አቶ መሀመድከማል ኑሪዬ የሀላባ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ፣
ቅ/ጽ/ቤቱ የ2016 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል።
በዚህ ወቅት መድረኩን የመሩት የሀላባ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ የተከበሩ አቶ መሀመድከማል ኑሪዬ በሩብ ዓመቱ በፓርቲ ግንባር ቀደም መሪነት ባተከናወኑት ተግባራት በየዘርፉ አንጸባራቂ ድሎች መመዝገባቸዉ ተገልጻዋል፡፡
በሀላባ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ግንባር ቀደም መሪነት በንቅናቄ የሚከናወኑ ሁሉንም የፓርቲና የመንግስት ተግባራትን በአደረጃጀት ለመፈጸም በአደረጃጀት ዘርፍ የተጀመሩ ኢንሼቲቭ ሥራዎች እንደ ዋነኛ ስልት ተወስደው በሁሉም የፓርቲው ግንባሮች በተደራጀ መልኩ ማስፋት እንዳለባቸው አስምረውበታል።
በተለይም በዘርፉ ሞዴል የፓርቲ መሠረታዊ ድርጅቶችን፣ ህዋሳትንና አባላትን በብዛትና በጥራት በመፍራት የፓርቲው ማህበራዊ መሰረቶች ለማስፋት የተጀመሩ ኢንሼቲቭ ሥራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል በሌሎችም ዘርፎች መደገም እንዳለባቸው አቶ መሀመድከማል በአጽንኦት ተናግሯል።
ተግባራቱን በንቅናቄ በመፈፀም ሳይንጠባጠቡ በውጤታማነት እንዲከናወኑ በየደረጃዉ ያለው የፓርቲያችን መዋቅሮች በቅርብ ክትትልና ድጋፍ መምራት እንዳለባቸውም በመግለፅ።
የፓርቲ ኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ዘርፍ ለተጀመረው ሁለንተናዊ ብልጽግናና ሀገር ግንባታ የማይተካ ሚና እንዳላው በመግለፅ በዞኑ በየደረጃው ዘርፉን በጠንካራ የሰው ኃይል፣ማቴሪያልና በአሠራር በማደራጀት የሚጠበቅበትን እንዲወጣ ልደረግ ይገባል ብሏል።
ዘርፉ የፓርቲውን እሳቤዎች፣መርሆዎች፣እሴቶች እንዲሁም የተግባር ስኬቶች መሰረት በማድረግ በየደረጃው አፍራሽ ዘመቻዎችን ለመመከት እና አሁነዊ የትርክትና የመረጃ የበላይነት ለመያዝ የሚያስችል ጠንካራ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራ በቀጣይነት መስራት እንደለበትም አቶ መሀመድከማል አሳስበዋል፡፡
በዞኑ በየደረጃው በንቅናቄ ለመፈጸም የለየናቸውን ተግባራት ከግብ እንዲደርሱና የህዝቡን ተጠቃሚነት በተጨባጭ እንዲያረጋግጡ በየደረጃው ያሉ የፓርቲ መዋቅሮች በፓርቲያዊ ዲስፕሊን መምራት እንዳለባቸውም ኃላፊው አሳስበዋል።
በተለይም የፓርቲና የመንግስት አደረጃጀቶችን አደራጅቶ በማንቀሳቀስ ተቋማዊ አቅም በማጠናከር ለዘላቂ ለውጥ መሰራት እንደሚገባም እንዲሁ።
ከዞን ማዕከል ፓርቲ ጽ/ቤት ጀምሮ የተደራጀው የፓርቲና የመንግሥት ኮማንድፖስቶች በየዘርፉ የታቀዱ የፓርቲና የመንግሥት ተግባራት በወሳኝ መልኩ እንዲሳኩ የተናበበና የተጠናከረ የድጋፍና ክትትል ስርዓት በመዘርጋት የሚታይና የሚጨበጥ ለውጥ ለማስመዝገብ በጊዜ የለንም መንፈስ በቁርጠኝነት ልሠራ እንደሚገባም ኃላፊው አስገንዝበዋል።
የዉይይት መድረኩ በተለይም በዞኑ በ2016 በጀት ዓመት የባለፉት ሶስት ወራት በፓርቲና መንግስት ተግባራትን በተናባበና በተቀናጃ መልኩ ከመምራትና ከማስፈጸም የነበሩ ዉስንነቶችንና የተገኙ ጥንካሬዎችን በዝርዝር ገምግሟል፡፡
በዞኑ የሚከናወኑ የፓርቲና መንግስት ተግባራትን አቀናጅቶ በመምራትና በማስፈጻም የህዝቡን ተጠቃሚነት በተጨበጭ ለማረጋገጥ በቀጣይም አጽኖት ልሰጠዉ እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡
በመድረኩ የየዘርፉ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጸጻም ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይትም የተደረገ ሲሆን የቀጣይ የሥራ አቅጣጫም ተቀምጧል።
አንዳንድ የውይይት መድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ከአፈጻጸም መድረኩ የተነሱ ጉድለቶችን ፈጥኖ በማረም፣ ጥንካሬዎችን በማስቀጠል ለህዝቡ ለጠንካራና ለዘላቂ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ሌተቀን በአንክሮ እንሠራለን ብለዋል።
በጽ/ቤቱ የሚገኙ የፖለቲከና አቅም ግንባታ ዘርፍ፤የአደረጀጀት ዘርፍ፤የሲቪክ ተቋማትና ፖለቲከ ፓርቲዎች ዘርፍ፤የሀብት ልማት ዘርፍ፤የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊዎችና ምክትል ኃላፊዎች እንዲሁም የወጣቶች ሊግ እና ሴቶች ሊግ ኃላፊዎችና ምክትል ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ሲል የሀላባ ብልጽግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ዘግቧል፣ | 142 |
| 6 | No text... | 128 |
| 7 | No text... | 122 |
