en
Feedback
Merega Tv = Ethio 360Media

Merega Tv = Ethio 360Media

Open in Telegram
8 780
Subscribers
-424 hours
-157 days
-1130 days
Posts Archive
ስማዳዎች ታሪክ ሰርተዋል። ከወለላ ባህር ተከፍሎ የዝንጀሮ ገደል አቅጣጫ በመያዝ እግር አውጭኝ ሲፈረጥጥ የነበረውን ጁንታ "እንኳን ደህና መጣችሁ እያሉ" በጥይት የለቀሟቸው ሲሆን፣ እስካሁን 79 ሰዎችን ማርከው እንደያዙ ለደቡብ ጎንደር ዞን ሪፖርት አድርገዋል። በትናንትናው ቀን እስቴ ወረዳ ልጫ ከተማ ላይ በቀይ መስቀል መኪና ለማለፍ ሲሞክሩ ላይ በተወሰደባቸው እርምጃ ኩንታል ብር፣ 6 ስናይፐር እና በርካታ ክላሽንኮፍ መሳሪያና ጥይት እንደተያዘም ተዘግቧል። በተመሳሳይ በወርቄና ሶዶማ ከነትጥቃቸው ብዛት ያላቸው ጁንታዎች ተማርከዋል። አሁን ክምር ድንጋይ፣ ጉና እና ነፋስ መውጫ ነፃ ናቸው። አንጻራዊ ሠላም አለ። መልካም ዕለተ ሰንበት🙏

የትግሬው ወራሪ ኃይል መውረር ዋጋ እንደሚያስከፍል መማር አለበት! የትግሬው ኃይል ወረራን እንደ ጀብዱ እየዘገበ ነው። ህፃናትን ለነገ ተስፋ ይሆናሉ ብሎ በየበራቸው እየገደለ፣ ችግርቻሮ የሚሰሩ ሱቆችን ሳይቀር እየዘረፈ ወደ ትግራይ እየወሰደ ነው። የሕዝብን ሀብት ከዛፍ እንደሚሸመጥጠው ፍራፍሬ በየፊናው በየቡድን ተከፋፍሎ እየወሰደ ነው። መኪና እና ባጃጅ አልተረፈም። ዱቄት በዞን እየተከፋፈለ ነው። ርሃቡን በአማራው ላይ ለማራገፍ እየሰራ ነው። ገዳም ውስጥ ገብቶ ዱቄት ሳይቀር ዘርፎ፣ ያልቻለውን ደፍቶ የሄደ ዘራፊ ቡድን ነው። የገበሬውን በሬ አርዶ ይበላል። በሰብሉ ላይ እንሰሳት ይለቅበታል። በቅርብ አመት አማራን አንበጣ እንኳን በዚህ መጠን አልወረረውም። በእርግጥ አንበጣም የበላውን በልቶ ነው የሚያልፈው። ሆን ብሎ አያበላሽም። ትህነግ የለቀቀብን ወራሪ ግን ከአንበጣም የባሰ ርሃብተኛ፣ በላተኛና ክፉ ነው። ይህ የትህነግ ወራሪ ኃይል ወረራ ዋጋ እንደሚያስከፍል ማየት አለበት። ሕዝባችን ይህን ሁሉ በደል ሲፈፅሙ ይህ ወንጀላቸው ዋጋ እንደሚያስከፍል ካላዩ በስልጣን ዘመናቸው ሲዘርፉ ኖረው ሌላ ቦታ ጥለውት የሄዱትን ገንዘብ መተኪያ የሚያደርጉት አማራውን በመዝረፍ ነው። ስራ ያጣውም፣ መጠለያ ጣቢያ የነበረውም "ና አማራን ግደል፣ ዝረፍ" ተብሎ ለወረራ ተልኮብናል። ከቤተሰቦቹ ጋር የእርዳታ ስንዴ ሲጠብቅ የነበረ የወረረው ከተማ ውስጥ ያገኘውን ይዘርፋል። የሰባውን የገበሬ እንሰሳ አርዶ ጮማ ይበላል። ለትግሬው አሸባሪ አማራ ክልልን መውረር አትራፊ ሆኖለታል። በሕዝባችን ሀብት እየተቀለበ ነው። ይህ ኃይል በክፋቱ ልክ ካልተመከተ 30 አመት ካወደመው በላይ በዚህ ወረራው ያወድማል። የፋሽስት ጀርመንና ጃፓን ገዥ የነበሩ ጦርነት ናፍቀው፣ ወረራን ጥቃት አድርገው ከወራሪ ባሕሪያቸው የተማሩት በሚገባቸው መጠን ቀምሰው ነው። የትግሬ ኃይልም ወረራ ዋጋ እንደሚያስከፍል ካልተማረ ሕዝባችን ላይ የሚያደርሰው ውድመት በቀላሉ የሚታይ አይሆንም። ለቀጣይ የሀገር ጉዞም መማር አለበት። ወርሮ ዘርፎ ዝም መባሉ ውድመቱ እንደ ሕዝብ ብቻ አይደለም። ለነገ ማንም ጉልበተኛ እንዲያደርገው ክፉ ወንጀል ነው። በአንድ ሀገር አያኗኑርም። ይህ ወራሪ ኃይል ብስኩትና ወዘተ የሚሸጡ ትንንሽ የሰፈር ሱቆችን እንኳን አልተወም። ይህን ኃይል ወረራ ዋጋ እንደሚያስከፍል ማሳየት ለሕልውና ብቸኛው አማራጭ ነው። ይህን ወራሪ ኃይል የሚገባውን ቅጣት ሰጥቶ በቶሎ ካልመታ፣ የመኸሩ ወቅት ላይ ሕዝባችን ባዶውን ነው የሚያስቀረው። የሕዝብን አዝመራ ዘርፎ፣ የተረፈውን ሰሞኑን በየቤቱ እንዳደረው አውድሞ ይሄዳል። ሕዝባችን ላይ የሚመጣው ርሃብ ደግሞ ለጥላቻ ቁስሉ እንደማከሚያ ያየዋል። በሱቅ፣ በባጃጅ የጀመረው ይህ ኃይል አልፎ አልፎ ያሉትን ፋብሪካዎች የቻለውን ነቃቅሎ የቀረውን አጥፍቶ ይሄዳል። ለዚህ ሁሉ መፍትሄው ወራሪውን ወረራ የሚያስከፍለውን ውድ ዋጋ ማሳየት ብቻ ነው። ሕዝብ ነገም ላለመመዝበር፣ ላለመጨፍጨፍ፣ በባርነት አገዛዝ ውስጥ ላለመውደቅ ለወራሪው ኃይል የወረራን ውድ ዋጋ ማስከፈል አለበት!

photo content
+1

እንደ ደብረታቦር እና እንደ ወልድያ ወጣት መቁረጥ ያስፈልጋል! እየተፈፀመብን ያለው ወረራ ነው። ትህነግ ሕዝባችን ሊያጠፋ እስከ ሚሊዮን የሚደርስ ሕዝብ አሰማርቷብናል። ህፃን ሽማግሌ ሳይል በጥላቻ አናውዞ ወርሮንም እንደ ትህነግ አልቆረጥንም! የቆረጡ ብዙዎች አሉ። የወልዲያ ወጣት በሚገርም ጀግንነት ሲፋለም ሰንብቷል። የጋይንት ገበሬ በጨበጣ ውጊያ ተዋግቷል። ባዶ እጁን ገብቶ ሰራዊቱን እያገዘ፣ በመጥረቢያ ሳይቀር ጠላትን መትቶ የጠላትን መሳርያ ታጥቆ የሰራዊቱ አካል ሆኗል። ይህን ቆራጥነት ደብረታቦር ደግማዋለች። የደብረታቦር ወጣት በነቂስ ወጥቶ ወደጦር ግንባር ተምሟል። ዋጋ ከፍለን ነፃነታችን እናስጠብቃለን ብሎ በቁጭት ተነስቷል። እንደ ደብረታቦር ወጣት መቁረጥ አለብን። ትህነግ ህፃን አዛውንት ሳይል ልኳል። ይህ ኃይል አልሰለጠንኩም፣ የት እንደምሄድ አላወኩም የሚለው ቅጥፈት ነው። አማራን ገድለህ መሳርያ መቀማት ጀግንነት ነው ተብሎ ነው የተላከው። አማራን መግደል እንደ ፅድቅ እየተነገረው ነው የመጣው። በምድር ላይ እንደ አማራ ያለ ጠላት የለህም ተብሎ ነው የመጣው። ይህን ወራሪ ጠላት መሳርያ ቀምተህ ራስክን ማስከበር ጀግንነት ነው። ህፃን በለው ሽማግሌ ሊገድልህ፣ ሊያጠፋህ ነው የመጣው። ተምመህ፣ ቆርጠህ መነሳት ነው የሚያስከብረው። እንደ ደብረታቦር እና ወልድያ!

ስለ ቅጥረኛውና ወራሪው ትህነግ ልንገነዘባቸው የሚገቡ ቁልፍ ነጥቦች! አባቶቻችን በርካታ ወረራዎችን በመስዋዕትነት መክተው ሀገር አስቀጥለዋል። በአንድነት ዘምተው የሀገር አንድነትን አስቀጥለዋል። ከእነ ብዙ ውጣ ውረዱ ትውልድ አንገቱን ቀና አድርጎ እንዲሄድ አድርገዋል። በአባቶቻችን ታሪክ እየኮራን፣ ያሸነፉበትን ዕለት እየዘከርን የኖርነው የዛሬው ትውልድ አባላት ሌላ ወራሪ ገጥሞናል። ይህን ወራሪ ኃይል ታዲያ አቃልሎ ፣ እንደ አንድ ሀገራዊ ኃይል አድርጎ የመመልከት የተሳሳቱ አዝማሚያዎች ይስተዋላሉ። ከዚህ አንፃር ቅጥረኛው ወራሪና አሸባሪ የትህነግ ኃይል ልንገነዘብባቸው የሚገቡ ቁልፍ ጉዳዮች አሉ። 1) ቅጥረኛው ወራሪና አሸባሪው ትህነግ እንደ አንድ የሀገር ውስጥ ኃይል ታይቶ መመዘኑ አግባብነት የሌለውና ሊታረም የሚገባ ጉዳይ ነው። ትህነግ በየትኛውም ቅድመ ሁኔታ ተስማምቶ ለውጭ ጠላቶቻችን ቅጥረኝነት ያደረ ኃይል ነው። 6 ቀን በፈጀ ውይይት ከተለያዩ አካባቢዎች ተጠራርተው በቴሌ ኮንፈረንስ ውሳኔ ያሳለፉ የቅጥረኛው ትህነግ ተወካዮች በውሳኔያቸው ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ገንዘብ የገነቡትን የሕዳሴ ግድብ ማስተጓጎልና ማፍረስን ጨምሮ በየትኛውም የኢትዮጵያ ጥቅም ላይ ለመደራደር አይኑን እንደማያሽ በግልፅ አስፍረዋል። ትህነግ ለሚፈፅማቸው በደሎች ይህ ነው የሚባል ትኩረት የማይሰጡት ምዕራባዊያኑ፣ ይህ ቅጥረኛ ኃይል በሀሰት የሚያቀርባቸውን መረጃዎች እውነት አስመስለው ኢትዮጵያን የሚከሷትም በዚሁ የቅጥር ስምምነታቸው መሰረት ነው። በሕዳሴው ግድብ ጉዳይ ሲዝቱ የኖሩ ኃይሎችን ጨምሮ ኢትዮጵያ አንገቷን ቀና እንድታደርግ የማይፈልጉ የውጭ ጠላቶች ትህነግን በማገዝ የሚረባረቡት ቅጥረኛውና ወራሪው ኃይል ጥቅማቸውን የሚያስጠብቅላቸው ሁነኛ ተላላኪ ስለሆነ ነው። በመሆኑንም ትህነግ የበርካታ ፀረ ኢትዮጵያ የውጭ ኃይሎችን ተደራራቢ አላማ አንግቦ በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ የተነሳ ቅጥረኛ ኃይል እንጅ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ቡድን ታይቶ ከሕግ፣ ከድርድር ወዘተ አንፃር ሊወራለት የሚገባ እንዳልሆነ መታወቅ አለበት። 2) ቅጥረኛውና ወራሪው አሸባሪ ኃይል ጥላቻውን መቆጣጠር ተስኖት የላኪዎቹን ያህል እንኳን ክፋቱን ለመደበቅ አልቻለም። በሕዳሴው ግድብ ጉዳይ ተላላኪ ያደረጉትና ከግድቡ አንፃር ጥቅም ያላቸው ሀገራት በዓለም አቀፍ መድረክ ለሽፋንም የኢትዮጵያን ልማት እንደሚደግፉ ሲያስመስሉ፣ ቅጥረኛው ኃይል ግን በውሳኔው ግድቡን ስለማስተጓጎልና ስለማጥቃት ደረቱን ነፍቶ አላማዬ ነው ብሎ ይነግረናል። ምዕራባዊያኑ ለይምሰልም በኢትዮጵያ አንድነት አንደራደርም ሲሉ፣ በተቃራኒው ቅጥረኛቸው ትህነግ ኢትዮጵያን እንደሚበትን በየቀኑ ሲነግረን የሚውል ኃይል ነው። ከንቀት የመነጨ ቢሆንም ፋሽስት ጣሊያን እንኳን "አሰለጥናቸዋለሁ" የሚል ቅስቀሳውን ይዞ ነበር የመጣው። በአንፃሩ ትህነግ "ሂሳብ አወራርዳለሁ" እያለ በይፋ እየቀሰቀሰ ይገኛል። እስካሁን ካጋጠሙን ወራሪዎችም ሆነ ከትህነግ ቀጣሪዎች በተለየ መልኩ ትህነግ ሳይደባብቅ ኢትዮጵያን ሊያጠፋ እንደወረረን እየነገረን ይገኛል። ፋሽስት ጣሊያን እኛን ያልሰለጠንን አድርጎ አሰለጥናቸዋለሁ ብሎ መጥቶ በመርዝ ጋዝ ጨፍጭፎናል። የሕዳሴውን ግድብ እንዳይሳካ የሚፈልጉ አካላት ለይምሰል የኢትዮጵያን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት እንደሚደግፉ እየተናገሩ ግድቡ እንዳይሳካ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም። ከዚህ አንፃርሲታይ የጥፋት አላማውን ለመደበቅ ያልቻለው ትህነግ ወረራ ከቀደሙት ወረራዎችም በከፋ ምን ያህል አውዳሚ እንደሆነ ለመገንዘብ አያዳግተንም። 3) ቅጥረኛው፣ ወራሪውና አሸባሪው ትህነግ ከጥላቻው ብዛት አላማውን በግልፅ እየተናገረ ብቻ ሳይሆን በተጨባጭም እየፈፀመው ይገኛል። የጭካኔውን፣ የክፋቱን፣ ቀጣሪዎቹ ጋር በተዋዋለው መሰረት ውድመት ለመፈፀም ያለውን ቁርጠኝነት ለማሳየት በአማራና በአፋር ክልሎች የፈፀማቸውን ዘግናኝ ወንጀሎች መመልከት በቂ ነው። አፋር ክልል ላይ በእሱ ወረራና ጭካኔ የተፈናቀሉ ንፁሃን ዜጎችን ላይ ዘግናኝ ሽብር ፈፅሞ ከ200 በላይ ሕይወት ቀጥፏል። ከእነዚህ መካከል ከ100 በላይ የሚሆኑት ህፃናት ናቸው። ምንም እንኳ ዓለም አቀፍ አሸባሪዎች የሚያደርጉትን የማጥቃት ሙከራ ሳይቀር የሳምንት ሰበር ዜና የሚያደርጉ ምዕራባዊያን ሚዲያዎች በሚገባው መጠን ባይዘግቡት ትህነግ የፈፀመው ጭካኔ በቅርብ ጊዜያት በአሸባሪዎች ተፈፅሞ ያላየነው ጭካኔ ነው። በወረራቸው የአማራ ክልል አካባቢዎች፣ የአእምሮ ህሙማንን፣ ህፃናትንና እናቶችን በዘግናኝ ሁኔታ ገድሏል። የኤርትራ ስደተኞች ላይ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሊያስጠይቀው የሚችል ወንጀልን ፈፅሟል። ይህ ህፃናት፣ የአእምሮ ህሙማን፣ ስደተኞችና ተፈናቃዮች ላይ የፈሪ ዱላውን የሚያሳርፍ ኃይል ገና እግሩ ከመርገጡ ይህን የመሰለ ጭካኔ ከፈፀመ ነገ እድል አግኝቶ የወረራ አላማው ቢሳካለት ሀገራችን የዘር ፍጅት ከተፈፀመባቸው ሀገራት ቀዳሚዋ ሊያደርጋት እንደሚችል ከወዲሁ እያስመሰከረ ይገኛል። 4) ወራሪው ኃይል ቅጥረኝነቱ ቀደም ሲልም የሚታወቅና ለሉአላዊነት ፈፅሞ ቀናኢነት የሌለው መሆኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያውቀው ጉዳይ ነው። ወንድም ሕዝቦችን ካስፈጀ በኋላ የአልጀርሱ ስምምነት ላይ "ኢትዮጵያ አሸንፋለች" ብሎ በሀሰት ያስጨረሰ ኃይል ነው። ሁለት ወንድማማች ሕዝቦች ያለቁበትን የሉአላዊነት ጉዳይ ለስልጣኑ ማስጠበቂያ በማድረግ፣ ሁለቱ ሀገራት በቁርሾ እንዲቆዩ አድርጓል። በተመሳሳይ ሉአላዊ ግዛትን በግለሰቦች ፈቃድ በድብቅ ስምምነት አሳልፎ ለመስጠት ውስጥ ውስጡን ሲሠራ መኖሩንም ከለውጡ በኋላ ስለ ኢትዮ ሱዳን ድንበር በወጣው መረጃ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው። ይህ ቅጥረኛ ኃይል፣ ሉዓላዊነትን አሳልፎ እየሰጠ፣ ሰንደቅ አላማን፣ ኢትዮጵያዊነትን እያዋረደ የኖረው ለመቶ አመታት ያህል ስልጣን ላይ እቆያለሁ ብሎ እያሰበ በነበረበት ወቅት ነበር። በሚፈፅማቸው ወንጀሎችና በተላላኪነቱ ምክንያት ሕዝብ አንቅሮ ሲተፋው በአደባባይ እየተናገረ ያለውን ጭፍን ጥላቻውን ይዟል። ስልጣን ላይ እቆያለሁ እያለም ለሉዓላዊነት፣ ለሀገር ክብርና አንድነት ምንም ደንታ ያልነበረው ኃይል አሁን ለይቶለት ሉአላዊነትን በይፋ አሳልፎ ስለመስጠት እየሠራ ነው። ወረራው ኢትዮጵያን በትኖ፣ ሉዓላዊነቷን አሳልፎ ለመስጠት ነው። ለዚህም ማሳያ እሱም በበኩሉ ጭካኔ የሚፈፅሙት ጋር ሌላ የቅጥረኝነት ውል ተዋውሏል። ሕዝብን በማፈናቀል ከወገኑ ጋር ሲነጥል የኖረው ኦነግ ሸኔ ጋር ስምምነት ፈጥሬያለሁ ብሏል። ንጹሐንን አስከሬናቸውን ቆራርጦ በአንድ ጉድጓድ በዶዘር እንዲቀበሩ ሲያደርግ የከረመው ታጣቂ ቡድን ጋር ሆኖ በቤንሻንጉል በኩል ጥቃት ከፍቷል። በተመሳሳይ የንፁህ ገበሬ ምላስ እየቆረጠ፣ ተሳፋሪና አሽከርካሪዎችን አግቶ ገንዘብ የሚቀበል፣ ገንዘብ ከሌላቸው በጭካኔ የሚያርደው በቅማንት ሕዝብ ስም የሚነግድ አሸባሪ ጋር የተላላኪነት ውል ፈፅሞ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል። የኢትዮጵያ ጠላቶች የቀጠሩት አሸባሪው ትህነግና፣ ትህነግ የቀጠራቸው ሌሎች ጨካኝ ቡድኖች በሕዝብና በሀገር ላይ ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ ለመረዳት ባለፉት ሦስት አመታት የተፈፀሙትን አሰቃቂ ሰብአዊ ግፎች ማስታወስ በቂ ነው። (ጌታቸው ሽፈራው)

የጉና አካባቢ አርሶ አደሮች በምሽት ወለላ ባህር በሚባል ቦታ ጨለማን ተገን በማድረ ግ የሚጓዙትን የህወሃት ታጣቂዎችን ከአርባ በላይ በቁጥጥር ስር በማድረግ ወደ ደብረ ታቦር ይዘዋቸው እየመጡ ነው ወልድያ ጥቁር ውሃ የህወሃት ከስልሳ በላይ ሎጀስቲክ የጫኑ ከባድ መኪኖች ተማርከዋል በምሽት ይህ ነው ጀግንንት ተዋቸውደርሶ

ልዩ መረጃ‼️ #Ethiopia : ኮረም ሙሉ በሙሉ በኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር ሆናለች !!"

ሰበር ዜና‼️ ጀግናው አየር ኃይላችን ጎብጎብ እና ሳሊ ላይ የሚዋጋውን አሸባሪ ጁንታ ሙሉ በሙሉ ደምስሶታል‼

photo content

የምስራቅ እዝ ዋና አዛዥ ሜ/ጄኔራል በላይ ስዩም እና ኮለኔል ሻምበል (ባለከዘራው) በአፋር ግንባር ጀግኖቻቸውን ይዘው ጁንታውን እየቀጠቀጡት ነው። " በትላንትና ውጊያ ብቻ 300 የሽብር ቡድኑ ተዋጊዎች ደምሳችዃል። አስከሬናቸውም እንደወደቀ ነው። በርካታ ደግሞ ማርካችዃል። እየቀጠቀጣችዃቸው ነው ይህ ደግሞ ተጠናክሮ ይቀጥላል።" - ሜ/ጄኔራል በላይ ስዩም

photo content
+1

ጫ በል ! ----------- አሉባልታውን ክላልኝ ! ----------- አንድ ሆነን ማንነታችንን እና በክልላችን ላይ የተቃጣውን ጥቃት በጋራ እንመልሳለን ሲሉ በምስራቅ ጎጃም ዞን የብቸና ከተማ አስተዳደር ወጣቶች ገለፁ፡፡ በብቸና ከተማ አስተዳደር የክተት አዋጁን አስመልክቶ በቀን 07/12/2013 ዓ/ም የወጣቶች የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ፡፡ በንቅናቄ መድረኩ ወጣቶች እንደድሮው የትናችሁ ስንባል አማራ ነን ለማለት ስናፍር የቆየንበት ዘመን ለመጨረሻ ጊዜ ማብቃት አለበት በሚል አስተሳሰብ ጠላትን እንዳይመለስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ የብቸና ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ዋና ኢንስፔክተር የሽዋስ አከለ ወጣቱ ከመቸውም ጊዜ በላይ አካባቢውን ተደራጅቶ መጠበቅ አለበት፤ ወጣቶች በየቀበሌው አደረጃጀት በመፍጠር አንድ ሆነን አካባቢያችንን ልንጠብቅ ይገባል ብለዋል፡፡ በንቅናቄ መድረኩ የተገኙት ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ ዛሬ ላይ መደራጀት መንቃት አለብን መንግስት ብቻውን ይወጣው በሚል ቁጭ ብለን የምናይበት ወቅት ባለመሆኑ ማንኛውም ወጣት ጠላትን በጋራ መዋጋት አለብን ብለዋል፡፡ የጎጃሙ ባለሃብት አቶ ወርቁ አይተነው ጠላትን ለማሸነፍ ወኔ እንጅ መሳሪያ መታጠቅ ምክንያት አይሆንም የአማራ ወጣት ታሪኩ መጥፋት የለበትም ለሃገሩ ለክልሉ ለአማራነቱ አንድ ሆኖ መታገል አለበት ብለዋል፡፡ Via ቢቸና ኮሙዩኒኬሽን

photo content

#TPLF : የመቀሌና የሽሬ ጎዳናዎች ለልመና በወጡ ሴቶችና ህፃናት ተጥለቅልቀዋል በተለያዩ የትግራይ አካባቢዎች ሰሞኑን አስከፊ ርሃብ እያንዣበበ መሆኑን በተለይም ደግሞ በመቀሌና በሽሬ ጎዳናዎች ላይ ለልመና የወጡ ሴቶችና ህፃናት ማሳያ ናቸው፡፡ በሁሉም የትግራይ የመንግስት መዋቅር ያሉ ሰራተኞች ሙሉ በሙሉ ስራ ማቋረጣቸውና ይህን ተከትሎም ወርሃዊ ደሞዝ መከፈል መቆሙ እንዲሁም በከተሞች የገቢ ምንጫቸውን በንግድ ስራና በሌሎችም ዘርፎች ያደረጉ የህብረተሰብ ክፍሎች ገቢ ማግኘት አለመቻላቸው ነዎሪውን ለተመፅዎችነትና በሌሎች እጅ ላይ እንዲወድቅ አድርጓታል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በመቀሌና በሽሬ ከተሞች ህዝቡ መራቡንና ገንዘብ ያለው እንኳን በገንዘቡ ገዝቶ ሊበላው የሚችለው እንደሌለ፤ ከዚህ ጋር በተያያዘም ሴቶችና ህፃናት በየጎዳናዎች በመውጣት ወደ ዝርፊያና ነጠቃ በስፋት የገቡ መሆኑን፤ አሁን ባለው ሁኔታ አለም አቀፉ ማህብረሰብና የኢትዮጰያ መንግስት እንደምንም ብለው በቀጣይ ሁለት ሶስት ሳምንታት ውስጥ የህዝቡን ህይወት ለማትረፍና ከአስከፊ ረሃብ ለመታደግ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ካለደረጉ፤ ህዝቡ ወደ አስከፊ ሁኔታዎች ውስጥ ሊገባ እንደሚችል የውስጥ ምንጮቻችን ከስፍራው አረጋግጠዋል፡፡

ሰበር ዜና‼️ #Ethiopia : የምስራቅ ዕዝ 33ኛው ጋሻ ክፍለ-ጦር አምባላጌን እና ማይጨውን በቆረጣ በቁጥጥር ስር አድርጓል። የመቀሌን መንገድ በመዝጋት ወደ ኮረም አላማጣ ወልድያ እና ቆቦ በባዶ ሜዳ የሮጠውን የአሸባሪውን የህወሓት ኃይል ርዝራዥምንም ከጀርባ ቆርጦ አስቀርቶታል‼

photo content
+1

“ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም በሚወስደው መንገድ ዓባይ በረሃ በመባል በሚታወቀው አካባቢ ልዩ ስሙ ፍልቅልቅ በሚባለው ስፍራ ላይ (በ6/12/2013) ሌሊቱን ባጋጠመ የድንጋይ መንሸራተት ናዳ የትራንስፖርት አገልግሎት መስተጓጓል አጋጥሟል። ይህን ችግር በቶሎ ለመቅረፍም የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በስፍራው አሰቸኳይ ጥገና የሚያደርግ ግብረ ሃይል በመላክ በስፍራው ከሚገኘው አሰቸኳይ ጥገና ቡድን ጋር በጋራ እየሰሩ ሲሆን ስራው ተጠናቆ መንገዱ ክፍት ሲደረግ የሚያሳውቅ መሆኑን ይገልፃል።”

እንዴት አደራችሁ! ዛሬ ጁንታው ሌሊቱን በሙሉ ሲታጨድ አድሯል። ስለ መቀሌ የሰማሁትን መረጃ እንደማጋራችሁ ጽፌ ነበር። መቀሌ የሆነው ምን መሰላችሁ ጁንታው ለስንቅና ትጥቅ ያከማቸበትን መጋዝኖች እስከትናንትናው ቀን ድረስ የኢትዮጵያ አየር ሃይል ወደ አመድነት ቀይሯቸዋል። -ንፋስ መውጫ (ጋይንት) ሠላም ናት። ትናንት ጠዋት ላይ ወደ ከተማዋ ለመግባት የሞከረው ጁንታ ተመትቶ ወደ ጨጨሆ ፈርጥጧል። ጋይንትን ለመዝረፍ ከኋላ ያስከትሏቸው የነበሩ 7 መኪኖች በከባድ መሳሪያ ወደ አመድነት ተቀይረዋል። *ዛሬ አዳዲስ መረጃዎች ይኖራሉ። ቦታው ካሉ አዋጊዎችና ተዋጊዎች እያጣራሁ ወደናንተ አደርሳለሁ። መረጃውን ወደ ፌስቡክ ሼር አድርጉ። ፌስቡክ ላይ ጠፋህ ለሚሉ ይሄን ቴሌግራም ቻናል አስተዋውቁ። ሀሳብ አስተያየት ካለ በዚህ ሊንክ መጻፍ ትችላላችሁ። መልካም ቀን🙏 (ታደለ ጥበቡ)

ሰበር ዜና ======= ወደ ጋይንት ያቀናው ጁንታ አይቀጡ ቅጣት ተቀጣ። ከተማውን ሙሉ ለሙሉ ለቆ የወጣ ሲሆን፣ ሆስፒታሉንና የሥላሴ ቤተ ክርስቲያን በከባድ መሳሪያ በመተኮስ ጉዳት አድርሶባቸዋል። በተመሳሳይ በዛሬው ቀን አየር ሃይል ጋሸና አካባቢ አንፀባራቂ ድል አስመዝግቧል። ጁንታውን የጫኑ 10 ከባድ መኪኖች መንገድ ላይ እንዳሉ ዶግ አመድ አድርጓቸዋል።

photo content