7 885
Subscribers
No data24 hours
-207 days
-9330 days
Posts Archive
7 885
ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት መንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት በወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተሰጠ መግለጫ
Qafar Rakaakayih Doolatak Doolat Anagaarawih Ayfaafay Wakti Caalat Wagsiisak Teyeeqe Maybalaalaqa !!!
7 885
#በፈጣሪ_ስም_እንማጸናችኋለን... በገንዘብ መደገፍ ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለሌሎች አድርሱልን። #ሼር አድርጉ።
እንደምን አላችሁ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን!
ህጻን #ሲምቦ_ንግሱ ትባላለች፤ ገና 7 አመቷ ነው። ተወልደ ያደገችሁ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ሮቤ ዞን ጎሮ ወረዳ መሊዩ 01 ቀበሌ ነው። እንደማንኛውም ልጅ ወደ ት/ት ቤት ፊደል ለመቁጠር በምትሄድበት ዕድሜዋ የዛሬ ሶስት አመት አይኗ ቀልቶ ስታሸው የተመለከቱት ወላጆቿ በአካባቢው ወደ ሚገኝ ጤና ጣቢያ ወሰዷት፤ የሄደችበት ጤና ጣቢያም በእኛ አቅም የሚሆን አይደለም በማለት ከጤና ጣቢያው ወደ ሆስፒታል ተላከች፤ ሆስፒታሉም ከአቅሜ በላይ ነው በማለት ወደ ሚኒሊክ ሆስፒታል ሪፈር ጻፈላቸው። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ለሶስት አመታት ወደ አዲስ አበባ እየተመላለሱ በሌላ አቅማቸው ያላቸውን ሁሉ እስኪጨርሱ ይሻላታል በማለት ሞከሩ።
የዛሬ ሶስት ወር ግን ከግራ አይኗ በተጨማሪ የግራ ጆሮዋ ቆሰለ... ነገሮች ከበዱ ሁለተኛው እብጠት ለአይኗ ህክምና ፈተና ሆነ ሁሉም ግራ ገባቸው። ልላ ቀጠሮ ተሰጥቷቸው በሁለት እስፔሻሊስት ተራ በተራ ብትታከምም ለመዳን አልቻለችም። ከጥቂት ቆይታ በኃላ ሆስፒታሉም ህመሙ ወደ ካንሰርነት ተቀይሯል በሀገር ቤት ህክምናው የለም በአስቸኳይ ከሀገር ውጪ ሄደ ካልታከመች ሁለቱንም አይኗን ታጣለች ይህ ብቻም አይደለም ህይወቷም ይቀጫል ብለዋል። ከሀገር ውጪ ለምታደርገው ህክምና ደግሞ ከአንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሽህ ብር በላይ የተጠየቀ ስለሆነ ቀድሞም በችግር ላይ ላሉ ቤተሰቦቿ ሁሉም ነገር ግራ ሆኖባቸዋል።
እኛ ኢትዮጵያዊያን መስጠትን እናውቃለን መደጋገፍ ባህላችን ነው።
ይህን ሰምተን ማለፍ የማይቻል ስለሆነብን እኛ የአቅማችንን ማድረግ ጀምረናል። ደጋግ ኢትዮጵያዊያን ነግ በ'ኔ ብለን ይህችን ህጻን እንድንታደግ በፈጣሪ ስም እንለምናችኋለን።
አስተውል ለደሀ ምፅዋትን የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል ይላል ቃሉ
አንተ ዛሬ ስለረዳኸው ተጠቃሚው አንተ ነህ በምድር ሰጥተህ በሰማይ ሰማያዊውን ቤትህን እየሰራህ ነው።
ይህንን ፅሑፍ ያነበባችሁ ሁሉ በምንችለው ሁሉ ይህችን ምንም የማታውቀውን ጨቅላ ህጻን ተረባርበን እንታደግ ዘንድ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንለምናችኋለን🙏
ከስር በለው በህጻኗ ስም በተከፈተው አካውንት ቁጥር ትንሽ ነው ትልቅ ነው ሳትሉ የተቻላችሁን ያህል ገቢ እንድታደርጉ በፈጣሪ ስም እንለምናችኋለን🙏
አንድም ብር ዋጋ አለው።
ንግድ ባንክ
1000470343722
በህጻን ሲምቦ ንጉስ ስም በተከፈተው በአባቷ በአቶ ንጉስ መገርሳ በሚንቀሳቀሰው For አካውንት ቁጥር ገቢ እንድታደርጉ።
አሁን ያነበብክነውን ታዲያ መርዳት የሚጀምረው ሼር በማድረግ ነው አንተ ካነበብክ በኃላ በየ ግሩፑ ሼር አድርግ የፌስቡክ ፔጅ ካለህ ይህንን ፅሑፍ ፔጅህ ላይ ለጥፍ🙏
ስልክ 0916276324
0911590330
በጎነትን በፍቅር!
ሄኖን በጎ አድራጎት ማህበር
7 885
#በፈጣሪ_ስም_እንማጸናችኋለን... በገንዘብ መደገፍ ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለሌሎች አድርሱልን። #ሼር አድርጉ።
ስልክ 0916276324
0911590330
በጎነትን በፍቅር!
ሄኖን በጎ አድራጎት ማህበር
