ኢማም አል ቡኻሪ ኢስላሚክ አሶሴሽን//Imam al-bukhari islamic association
Open in Telegram
4 956
Subscribers
No data24 hours
-67 days
+530 days
Posts Archive
بسم الله الرحمن الرحيم
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ማሳሰቢያ
📢📢📢
ለዲፕሎም መርሃ_ግብር ምዝገባ ያከናወናችሁ እህቶች ከታች ከተቀሱት ቀናት የሚመቻችሁን በመምረጥ ፉሪ ጀሞ3 ሐጂ ሰዒድ ያሲን ሕንጻ 5ኛ ፎቅ የትሞህርት መረጃቾሁን ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን።
1️⃣ ማክሰኞ ሐምሌ 01/2017 ከጠዋቱ 4:00- 8:00
2️⃣ ረቡዕ ሐምሌ 02/2017 ከጠዋቱ 4:00-9:00
3️⃣ ሐሙስ ሐምሌ 03/2017 ከጠዋቱ 4:00-9:00
☪️ኢማም አል_ቡኻሪ የሸሪዐና ዐረብኛ ኮሌጅ☪️
https://t.me/ethiobukhari2020
ኢማም አል_ቡኻሪ የሸሪዐና ዐረብኛ ኮሌጅ
ነጻ የሸሪዓ ትምህርት ዕድል ለእህቶቻችን!
☆☆☆☆☆
ኢስላማዊ ዳዕዋን በማስፋፋት ፣ተደማጭነት ያላቸው እና ኅብረተሰቡን ወደ ተሻለ ለውጥ ማሻገር የሚችሉ ዳዒያትን በማፍራት ስራ ውስጥ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው የሚጠበቀው መርሃ_ግብር እነሆ ይፋ ሆነ!።
ትኩረቱን በዒልም፣ ተዝኪያና ክህሎት ላይ ያደረገ ለተከታታይ ሁለት ዓመታት መሠረታዊ የዳዕዋ እውቀትና ክህሎት የሚያዳብሩበት መልካም ዕድል!
■ማሳሰቢያ፦
▪︎ ምዝገባውን በመስፈንጠሪያ ሊንክ ወይም ጀሞ ሐጂ ሰዒድ ያሲን ህንጻ 5ኛ ፎቅ በአካል ቢሯችን በመቅረብ ማከናወን ይቻላል።
▪︎ ኦንላይን ለመመዝገብ :-
https://forms.gle/wg3pRzq7o1KPHzXN8
ኢማም አል_ቡኻሪ የሸሪዐና ዐረብኛ ኮሌጅ
ነጻ የሸሪዓ ትምህርት ዕድል ለእህቶቻችን!
☆☆☆☆☆
ኢስላማዊ ዳዕዋን በማስፋፋት ፣ተደማጭነት ያላቸው እና ኅብረተሰቡን ወደ ተሻለ ለውጥ ማሻገር የሚችሉ ዳዒያትን በማፍራት ስራ ውስጥ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው የሚጠበቀው መርሃ_ግብር እነሆ ይፋ ሆነ!።
ትኩረቱን በዒልም፣ ተዝኪያና ክህሎት ላይ ያደረገ ለተከታታይ ሁለት ዓመታት መሠረታዊ የዳዕዋ እውቀትና ክህሎት የሚያዳብሩበት መልካም ዕድል!
■ማሳሰቢያ፦
▪︎ ምዝገባውን በመስፈንጠሪያ ሊንክ ወይም ጀሞ ሐጂ ሰዒድ ያሲን ህንጻ 5ኛ ፎቅ በአካል ቢሯችን በመቅረብ ማከናወን ይችላል።
▪︎ ኦንላይን ለመመዝገብ :-
https://forms.gle/wg3pRzq7o1KPHzXN8
إعلان
تعلن الملحقية الثقافية بسفارة المملكة العربية السعودية بأديس أبابا عن موعد تصفيات مسابقة السنة النبوية للرجال في أثيوبيا في نسختها الثانية لعام 1446 هـ - 2025 م؛ وذلك يوم الأحد 26/12/1446 هـ - 22/06/2025 م - 15 سني2017 بالتقويم الأثيوبي.
عنوان الكتاب: بلوغ المرام من أدلة الأحكام - المؤلف: أحمد بن علي بن حجر العسقلاني - المحقق: سمير بن أمين الزهيري - رابط التحميل: https://down.ketabpedia.com/files/bkb/bkb-ha1853-ketabpedia.com.pdf
• الفروع التي يتم التسابق عليه (الاشتراك في مستوى واحد فقط)
الفرع الشروط
الأول حفظ أحاديث من رقم 1- 57
الثاني حفظ أحاديث من رقم 1- 108
الثالث حفظ أحاديث من رقم 1- 150
الرابع حفظ أحاديث من رقم 1- 203
ማስታወቂያ
የሳኡዲ አረቢያ ኤምባሲ የባህል ዘርፍ 2ተኛ ዙር ሀገር አቀፍ የወንዶች ሀዲስ ሂፍዝ ዉድድር ለእሁድ - ሰኔ 15-2017 ተዘጋጅቷል።
• በዚህኛው ዙር ለውድድር የቀረበው ኪታብ በሰሚር ኢብኑ አሚር አልዙሀይሪ አርትኦት የተዘጋጀው የኢብኑ ሀጀር አል አስቀላኒ ቡሉገ-ል-መራም ሚን አዲለቲ-ል-አህካም ነው። የመፅሐፉ PDF: https://down.ketabpedia.com/files/bkb/bkb-ha1853-ketabpedia.com.pdf
• የመወዳደሪያ ደረጃዎች (አንድ ሰው በአንድ ደረጃ ብቻ ነው መወዳደር የሚችለው)
1. 1 - 57 ያሉ ሀዲሶችን መሐፈዝ
2. 1 - 108 ያሉ ሀዲሶችን መሐፈዝ
3. 1 - 150 ያሉ ሀዲሶችን መሐፈዝ
4. 1 - 203 ያሉ ሀዲሶችን መሀፈዝ
ለመመዝገብ በዋትስአፕ ቁጥር:- +251928933333 - +251945777744 –للتسجيل
እንኳን ለ1446አ.ሂ. ዒድ አል-አድሐ በአል አደረሳችሁ!
ዒድ ሙባረክ!
أعاده الله علينا أعواما عديدة وأزمنة مديدة!
https://t.me/ethiobukhari2020
+4
የምስራች!
ኢማም አል ቡኻሪ የሸሪዐ እና ዐረብኛ ቋንቋ ኮሌጅ የሴት ዳዒያት ማብቂያ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ!
●○●○●○●○●○●○●○
የኢማም አል ቡኻሪ የሸሪዐ እና ዐረብኛ ቋንቋ ኮሌጅ የሴት ዳዒያት ዳዒያት ማብቂያ ፕሮጀክት ግንቦት 20/2017 ዓ.ል ይፋ አደረጎል::
በመርሃ ግብሩ ላይ የኮሌጁ የበላይ ጠባቂ ኡስታዝ ሰለሀዲን መለስ፣ የኢትዮጵያ የዑለሞች ምክትል ሰብሳቢ ዶክተር ጀይላን ኽድር፣ ዑለሞች ፣ኡስታዞች፣ እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ።
የኢማም አል ቡኻሪ የሸሪዐ እና ዐረብኛ ቋንቋ ኮሌጅ መሥራች እና የበላይ ጠባቂ ኡስታዝ ሰለሀዲን መለስ እንደገለፁት ኮሌጁ በትምህርት ፣በዒልም እንዲሁም በዘረፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል ።
የፕሮጀክቱ አላማም ዳዕዋን ተደራሽ ለማድረግ በሚያግዝ ዕውቀትና ክህሎት የበለፀጉ ሴት ዳዒያትን ማብቃት፣ በሴት ዳዒያት መካከል አዎንታዊ ትስስር ማጎልበት እና ልምድ ለመለዋወጥ የሚያስችል ከባቢን ማመቻቸት፣የድግሪ እና ድህረ ምረቃ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ማዘጋጀት፣ኢስላማዊ ግንዛቤን በህብረተሰቡ ውስጥ በማስፋፋት ረገድ አስተዋፅኦ ማድረግ እንደሆነ ተገልጿል።
የቅበላ መስፈርቱ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀች ወይም (8ኛ ክፍል ሙሉ ቁርአን ከመሀፈዝ ጋር ፣የቅበላ ፈተናውን ከ60 % ባላነሰ ውጤት ማለፍ የምትችል፣ የኮሌጁን ህግና ደንብ ለማክበር ዝግጁ የሆነች፣ ለትምህርቱ በቂ ጊዜን መስጠት የምትችል ፣እድሜ ከ 15-35 ፣አስፈላጊ ሰነዶችን ማቅረብ የምትችል መሆን እንዳለበት ተገልጿል።
ማስታወሻ:-
የምዝገባ ማስታወቂያ በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያ በቅርቡ ይጠብቁ::
https://t.me/ethiobukhari2020
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
أسعد الله أوقاتكم بالخيرات
فتح التقديم لدراسة الطلبة الدوليين ( المنح ) في الجامعات السعودية يوم الخميس ٠٣- ذي القعدة ١٤٤٦هـ الموافق ١-٥-٢٠٢٥ .
وتقبلوا تحياتي
https://studyinsaudi.moe.gov.sa/
📢 *فرصة لا تُعوّض!*
هل ترغب في بناء أساس متين في *العلوم الشرعية*؟ 📖✨
الآن الفرصة بين يديك!
🚀 انضم إلى *الدفعة 13* من
🎓 *دبلوم تأصيل العلوم الشرعية*
✅ مجانًا
✅ عن بُعد بالكامل
✅ بمنهجية علمية واضحة وتدريس نخبة من العلماء
🔹 *المقاعد محدودة* – سارع بالحجز الآن!
📌 رابط التسجيل:
https://open-learning.net/register/
*ننتظرك لتبدأ رحلتك في طلب العلم الشرعي 🌟*
أكاديمية التعليم المفتوح
فرصة دعوية عظيمة تنصر بها الإسلام ⭐️
..
📢 بشرى سارة لكل من يحمل همَّ الدعوة إلى الله ويريد أن يؤدي زكاة علمه!
📖 قال تعالى:
﴿ وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِمَّنْ دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ ﴾ [فصلت: 33]
🕌 وقال رسول الله ﷺ:
"لَأَنْ يَهْدِيَ اللَّهُ بِكَ رَجُلًا وَاحِدًا، خَيْرٌ لَكَ مِنْ حُمْرِ النَّعَمِ"
🔹 من هذا المنطلق يعلن القائمون على مشروع "فضفضة" عن فتح باب الانضمام إلى فرق العمل، والتي تشمل:
1. لرد على الشبهات المثارة حول الإسلام وهدايه المتشككين
2. الدعوة إلى الإسلام باللغات المختلفة.
3. الدعوة الفردية والتربية الإيمانية للمسلمين الذين يعانون من الغفلة والمعصية.
🔺 شروط الانضمام:
1. إلمامٌ بالعلوم الشرعية (العقيدة، الفقه، التفسير، الحديث).
2. معرفةٌ بملف الإلحاد والشبهات، والقدرة على تفنيدها بأسلوب علمي رصين.
3. خبرة سابقة في الدعوة والحوار والمناظرة.
4. تفرغ ساعتين يوميًا لخدمة الدعوة. ومن لا يمكنه تفريغ ساعتين فيهمنا أن يكون الوقت المفرغ نوعياً.
5. إجادة لغة ثانية لمن سيحاور غير المسلمين.
✨ إنها فرصتك لتكون سببًا في هداية الناس وإنقاذ الحائرين من أوحال الشكِّ والضياع!
💡 عوامل الهدم كثيرة، فكُن ممن يبنون أمة محمد ﷺ، واحتسب الأجر عند الله، عسى نلقاه سبحانه وهو فَرِح بنا وراضٍ عنَّا.
📩 سجل الآن عبر الرابط:
https://t.me/afkar_hedaya_assistant_bot?start=c4af
..
ሱና ዩኒቨርሲቲ ብቁ ዑለሞችንና ንቁ ዱዓቶችን ለማፍራት አልሞ የጀመረው ጉዞ አሁንም እንደቀጠለ ነው። እነሆ ዘንድሮም ጊዜውን ጠብቆ 7ኛ ዙር ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቆ ምዝገባ መጀመሩን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው። ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉና ፍላጎቱ ያላቸው ተማሪዎች መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
በሱና ዩኒቨርሲቲ ስር የሚገኘው ሱና ኢስላማዊ እውቀትና የዐረብኛ ቋንቋ ኢንስቲትዩት ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ተማሪዎችን በዲፕሎማ መርሃግብር ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ ምዝገባ መጀመሩን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው፣ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉና ፍላጎቱ ያላቸው ተማሪዎች መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
የቅበላ መስፈርቶች:-
1- የተወሰኑ የፊቅህ ኪታቦችን መቅራት።
2- የመግቢያ ፈተና ማለፍ መቻል።
3- ወይም ሙሉ ቁርኣን መሐፈዝ (መሸምደድ) ይህ መስፈርት ቅድሚያ ያሰጣል።
4- በዐረብኛ ቋንቋ መጻፍ መቻል።
5- በተቋሙ ሙሉ የትምህርት ጊዜን ለመስጠት ፍቃደኛ መሆን።
6- የተቋሙን ህግና ደንብ አክብሮ ለመማር ፍቃደኛ መሆን።
7- ተያዥ ማቅረብ መቻል።
8- ከማንኛውም ተላላፊ በሽታ ነጻ መሆን ለዚህም የህክምና ማስረጃ ማቅረብ መቻል።
የምዝገባ ጊዜ፡ ከረመዷን 20/1446 አስከ ሸዋል 15/1446 ዓሂ ነው ወይም ከ11/07/2017 ዓል እስከ 05/08/2017 ዓ.ል ነው።
የምዝገባ ቦታ፡ ጀሞ 2 ሰዒድ ያሲን አዲሱ ህንጻ 2ኛ ፎቅ በአካል በመቅረብ ወይም ቀጥሎ በምናሰፍረው ስልክ ቁጥር በመደወል መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
0930777773
አካዳሚክ ጉዳዮች ዘርፍ የተማሪ ቅበላ እና ሪጅስትራር ቢሮ 06/07/2017 ዓ.ል
ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው ይመዝገቡ!
تعلن #الجامعة_الإسلامية ممثلة في #كلية_القرآن_الكريم عن فتح باب القبول والتقديم على برنامج الدبلوم المشارك في (القراءات السبع) عن بُعد للعام الجامعي 1447هـ.
رابط التقديم: https://distancelearning.iu.edu.sa
የታላቁ አሊም ሸህ ሰዒድ አሕመድ ሙስጠፋ የቁርኣን ተፍሲር ቅጂ የያዘ ፕላትፎርም ተመረቀ።‼
የሸይኽ ሰዒድ አህመድ ሙስጦፋ ትምህርቶች ለማግኘት 👇👇👇
https://play.google.com/store/apps/details?id=tv.africa.seid
የሙነዘማ መሪ የነበሩት ታላቁ አሊም ሸህ ሰዒድ አሕመድ ሙስጠፋ በሳዑዲ ዐረብያ ከ2009-2017 እ.አ.አ በአፍሪካ ቲቪ ሲያተስተምሩት የነበረው የቁርኣን ተፍሲር በድምፅ እና በምስል (የሸህ ሰዒድ ትምህርቶች ) የሚል በስልክ አፕሊኬሽን ተዘጋጅቶ በዛሬው እለት ተመርቋል ።
በምረቃት ሥነስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ በርካታ ዑለሞች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ።
