ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes
Open in Telegram
የተከበራችሁ የት/ቤታችን ተማሪዎች በዚህ የቴሌግራም ቻናል ሞዴል ፈተናዎችን እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን (Work sheet) ታገኛላችሁ፡፡
Show more607
Subscribers
-324 hours
-77 days
-230 days
Posts Archive
በቀን 04/07/2016ዓ.ም ኤም ኤፍኤም ፕሮጀክት ድርጅት ከስርዓተ-ፆታ ክበብ ጋር በመሆን በተዋልዶ ጤና ንፁህና አጠባበቅ ዙሪያ በዚህ መልክ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የስርዓተ ፆታ ክበብ ተጠሪን እናመሱግናለን!!!
መልካም እድል !
*
ነገ አርብ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሁለገብ አዳራሽ ቀሪ የመምህራን ቤት ዕጣ ይወጣል። ስለሆነም
1. የክፍለ ከተማ መምህራን ማህበር
ስራ አሰፈፃሚዎች በሙሉ
2. የሁሉም ት/ቤቶች መሠረታዊ
መምህራን ማህበር ሰብሳቢዎች ብቻ
3. የሁሉም ት/ቤቶች ዋና ርዕሰ
መምህራን ብቻ
በተባለው ቦታ : ቀን ና ሰዓት ፕሮቶኮላችን ጠብቀን እንድንገኝ በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
ሞባይል ይዞ መምጣት በጥብቅ የተከለከለ ነው ።
የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር።
በድጋሜ መልካም እድል !
፨ለትም/ት ቤታችን አጠቃላይ መምህራን መልካም እድል ይሁንላችሁ!!!፨
የስብሰባ ጥሪ
✅ከ5ኛ-12ኛ ክፍል ለምታስተምሩ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ የመንግስት ት/ቤቶች
ስብሰባ የተጠሩ አካላት
ሀ/የግብረገብነት እና ጸረ ሙስና ክበበ ተጠሪ ብዛት=1
ለ/ የክበቡ ኮሚቴዎች/መምህር/ተማሪ ብዛት =4
✅በድምሩ 5 የክበቡ አባላት
ቦታ👉 ኢሊሌ ሆቴል(ካሳንችስ)
ቀን👉 ቅዳሜ በ7/7/2016 ዓ.ም
ሰአት 👉2:30
Repost from N/a
Test-1 students' program
04-07-2016E.C
ቀን 04/07/2016 ዓ.ም
ዛሬ በወረዳች ያሉ የመንግስት እና የግል ት/ቤት ቅድመ አንደኛ፣አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መራን የወረዳችን ክላስተር ሱፐር ቫይዘር በትቤታችን በመገኘት የልምድ ልውውጥ ተደረገ
ብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በዚህ አመት በውጭ ኢንስፔክሽን ተመዝኖ ደረጃ 3 የገባ ሲሆን ይህንንም አስመልክቶ በግብአት በሂደት በውጤት እቅድ በማቀድ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በጋራ መስራታችን ይህንን ውጤት ያስመዘገብን መሆኑን የተገለፀ ሲሆን በቀጣይም የት/ቤቶችን ስታንዳርድ በማስጠበቅ የህፃናቱን መማር እና እድገት በተገቢው መልኩ በመስራት ሀገር ገንቢ ትውልድ ማፍራት የምንችል መሆኑን የተገለፀ ሲሆን በተጨማሪም የአንደኛ ደረጃ የተማሪዎች ውጤት ትንተና
