en
Feedback
ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

ብሩህ ተስፋ ቅ/አንደኛ ደረጃ እና አ/ደ/ት/ቤት (1973 ዓ.ም) @biruhTes

Open in Telegram

የተከበራችሁ የት/ቤታችን ተማሪዎች በዚህ የቴሌግራም ቻናል ሞዴል ፈተናዎችን እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን (Work sheet) ታገኛላችሁ፡፡

Show more
607
Subscribers
-324 hours
-77 days
-230 days
Posts Archive
በቀን 04/07/2016ዓ.ም ኤም ኤፍኤም ፕሮጀክት  ድርጅት ከስርዓተ-ፆታ ክበብ ጋር በመሆን በተዋልዶ ጤና ንፁህና አጠባበቅ ዙሪያ በዚህ መልክ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የስርዓተ ፆታ ክበብ ተጠሪን እናመሱግናለን!!!

መልካም እድል ! * ነገ አርብ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ሰዓት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሁለገብ አዳራሽ ቀሪ የመምህራን ቤት ዕጣ ይወጣል። ስለሆነም   1. የክፍለ ከተማ መምህራን ማህበር   ስራ  አሰፈፃሚዎች በሙሉ   2. የሁሉም ት/ቤቶች መሠረታዊ መምህራን ማህበር  ሰብሳቢዎች ብቻ   3. የሁሉም ት/ቤቶች ዋና ርዕሰ መምህራን ብቻ   በተባለው ቦታ : ቀን ና ሰዓት ፕሮቶኮላችን ጠብቀን እንድንገኝ በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ። ሞባይል ይዞ መምጣት  በጥብቅ የተከለከለ ነው ። የአዲስ አበባ መምህራን ማህበር። በድጋሜ መልካም እድል ! ፨ለትም/ት ቤታችን አጠቃላይ መምህራን መልካም እድል ይሁንላችሁ!!!፨

የስብሰባ ጥሪከ5ኛ-12ኛ ክፍል ለምታስተምሩ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ የመንግስት ት/ቤቶች ስብሰባ የተጠሩ አካላት ሀ/የግብረገብነት እና ጸረ ሙስና ክበበ ተጠሪ ብዛት=1 ለ/ የክበቡ ኮሚቴዎች/መምህር/ተማሪ ብዛት =4 ✅በድምሩ 5 የክበቡ አባላት ቦታ👉 ኢሊሌ ሆቴል(ካሳንችስ) ቀን👉 ቅዳሜ በ7/7/2016 ዓ.ም ሰአት 👉2:30

Repost from N/a
Test-1 students' program 04-07-2016E.C
Test-1 students' program 04-07-2016E.C

ቀን 04/07/2016 ዓ.ም ዛሬ በወረዳች ያሉ የመንግስት እና የግል ት/ቤት ቅድመ አንደኛ፣አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ር/መራን የወረዳችን ክላስተር ሱፐር ቫይዘር በትቤታችን በመገኘት የልምድ ልውውጥ ተደረገ ብሩህ ተስፋ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በዚህ አመት በውጭ ኢንስፔክሽን ተመዝኖ ደረጃ 3 የገባ ሲሆን ይህንንም አስመልክቶ በግብአት በሂደት በውጤት እቅድ በማቀድ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በጋራ መስራታችን ይህንን ውጤት ያስመዘገብን መሆኑን የተገለፀ ሲሆን በቀጣይም የት/ቤቶችን ስታንዳርድ በማስጠበቅ የህፃናቱን መማር እና እድገት በተገቢው መልኩ በመስራት ሀገር ገንቢ ትውልድ ማፍራት የምንችል መሆኑን የተገለፀ ሲሆን በተጨማሪም የአንደኛ ደረጃ የተማሪዎች ውጤት ትንተና