4 413
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
4 413
እነሆ በተጠየቅነው ይቅርታ መሰረት ሰርትፍኬቱን ተቀብለናል!🙏
ሰላም ውድ የኮሌጃችን ማህበረሰብ በሙሉ!
በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በኩል የተላፈው መረጃ እኛን የማይውክል እና በፍጹም ከእውነታ የራቀ መሆኑን ገልጸንላችሁ እንደነበር ይታወቃል። ለዚህም ማሳያ የሚሆን ማስረጃ በአስቸኳይ ከራሱ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ተቀብለን እናሳውቃለን ብለን ቃል በገባንላችሁ መሰረት የ2016 የትምህርት ዘመን #የምዝገባ #ፈቃድ #እውቅና #ሰርትፍኬት እነሆ!
ስለ ትዕግስታችሁ እና ለኮሌጃችን ስላሳያችሁት የያገባኛል ስሜት ከልብ እናመሰግናለን!❤️❤️❤️🙏🙏🙏🙏🙏
👉#ውስን #ቦታ #ስላለን #ፈጥነው #ይመዝገቡ!!!
ኩዊንስ ኮሌጅ ሜክስኮ ልደታ ካምፓስ
4 413
Repost from የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
ታህሳስ 1ቀን 2016 ዓ.ም
ማስታወቂያ
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://t.me/AAEQOCAA
4 413
ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በምዝገባ ላይ ነን!
**
የMASTERS፣ የDEGREE፣ የTVET የRemedial እና አጫጭር ስልጠና ሙሉ መረጃ ከዚህ በታች ይገኛል።
አቀራቢያዎ በሚገኝ ካምፓስ በመሄድ ይመዝገቡ::
ኦንላይን ለመመዘገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ::
👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾
http://queenscollege-student.edu-et.live/NewApplication
ለበለጠ መረጃ በ 0912164898 ወይም 0934929292 ይደውሉልን።
* MASTERS Full information **
በወር 1,200 ብር ብቻ ነው።
በቀን ፤ በማታ እንዲሁም በቅዳሜና እሁድ አለን
የምናስተምራቸው ፊልዶች
1. MBA (masters of business
administration)
2. Project management
3. Accounting and finance
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ነገሮች
👉🏽 3 ጉርድ ፎቶ
👉🏽 የመጀመሪያ ዲግሪ ቴምፖ ኦሪጅናልና ኮፒ
👉🏽 official transcript
👉🏽 10th and 12th matric certificate
👉🏽 ከ 9 - 12 high school transcript
👉🏽 የመመዝገቢያ አንድ ጊዜ ክፍያ - - 500.00 birr
👉🏽 የምዝገባ አድራሻ:- አዲስ አበባ የሚገኙ ካምፓሶች በሙሉ
ለበለጠ መረጃ በኢንቦክስ(ውስጥ መስመር)ጻፉልን።
****
DEGREE full information*
=〉 በቀን, በማታ እና በርቀት አለን
=〉 በርቀት ተርም ቱቶሪያልና በቅዳሜ እና እሁድ በመረጡት ፕሮግራም ትምህርቱ ይሰጣል።
DEGREE PROGRAMS
1. Accounting and Finance
2. Computer Engineering
3. Computer Science
4. Management /Business Management/
6. Social Work
7. Sociology
DISTANCE DEGREE PROGRAMS
1. accounting and finance
2. management
..................................................................
Regular & Distance - 4 Years
Extension - 5 Years
.......................................................................................
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ነገሮች
👉🏽 የትምህርት ማስረጃ (ሌቭል 4 ዲፕሎማ ወይም 12 ዩኒቨርስቲ መግቢያ ነጥብ)
👉🏽 ሌቭል 4 ዲፕሎማ + COC
👉🏽 የ1 ወር ክፍያ
👉🏽 መመዝገቢያ - 300.00 birr
2 ጉርድ ፎቶ
........................................................................................
*TVET full information*
1. Information Technology
2. HRM
3. Accounting
4. Secretarial Science
5. Marketing
በቀን – 2 ዓመት
በማታ እንዲሁም ቅዳሜ እና እሁድ - ዓመት
በወር 500 ብር ነው
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ነገሮች
👉🏽 የትምህርት ማስረጃ ማለትም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ማስረጃ
👉🏽 የመመዝገቢያ - 300.00 birr
👉🏽 2 ጉርድ ፎቶ
👉🏽አጫጭር ስልጠናዎች
#COC
#project Management
#Leadership
#According in Amharic
#GAT
#Exit Exam
#Languages
#IFRS
#Research Analysis, SPSS, STATA
#Basic computer skills
# And more
👉🏽 የአቅም ማሻሻያ (Remedial)
የምዝገባ አድራሻ:- አዲስ አበባ የሚገኙ ካምፓሶች በሙሉ
****
እናመሰግናለን*
Share
Share
4 413
ሰላም ውድ የ2015 ዓ.ም የዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎቻችን በሙሉ እንደሚታወቀው በትምህርት ሚኒስቴር በወጣው ደንብ እና መመሪያ መሰረት ከዚህ ዓመት ጀምረው ለሚመረቁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንዲወስዱ ተወስኗል ። ስለዚህ ኮሌጃችን ከየካቲት 10/2015 ዓ.ም ጀምሮ የማጠናከርያ ይስጣል ነገር ግን እስክዛ ድርስ ግን ለአካውንቲንግ እና ማኔጅመንት ዲፓርትመንት የምትለማመዱበተን worksheet የላክን መሆናችንን እንገልጻለን።
4 413
ስለመውጫ ፈተና ከት/ት ሚኔስቴር መመሪያ የተወሰደ
1. ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ የመደበኛ ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር በሚያዘጋጃቸው የፈተና ጣቢያዎች ይፈተናሉ፡፡
2. ማንኛውም ተፈታኝ ለፈተና ሲቀርብ ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ ካርዴና ለፈተና የተመዘገበ መሆኑን ማረጋገጫ ይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
3. በተለያየ ምክንያት የመውጫ ፈተና ያልተፈተኑትን ጨምሮ ፈተናው በዓመት ሁለት ጊዜ ይሰጣል፤ ሆኖም ግን እንደ ትምህርት ፕሮግራሞች ልዩነት የመውጫ ፈተናው በዓመት ከዚህም በላይ ሊሰጥ ይችላል፤
4. ፈተናው Cognitive, Psychomotor ወይም Affective የሚባለ የብቃት ወሰኖችን እንዲለካ ሆኖ ይዘጋጃል፤
5. ፈተናው የጹሑፍና የተግባር ላይ ፈተናን ሊያካትት ይችላል፤ ለፈተናው የሚኖራቸው የነጥብ መነሻ በየፕሮግራሙ በሚዘጋጀው የፈተና መከታተያ ንድፈ-መለኪያ ላይ (Blue Print) ይገለጻል፤
6. የጹሑፍ ፈተናው የምርጫ (Objective Questions) ጥያቄዎችን እንዲያካትት ሆኖ ይዘጋጃል፤
7. ከላይ በተራ ቁጥር 6 ላይ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ እንደ ትምህርት ፕሮግራሙ ዓይነት የፈተናው ይዘተና ቅርጽ ሊለያይ ይችላል፤
8. በምርጫ መልክ የሚዘጋጁት ጥያቄዎች የተፈታኞችን እውቀት፤ ክህልትና አመለካከት በትክክል የሚለኩ መሆናቸውን በዘርፈ ባለሙያዎች ይገመገማል፤
9. በሁለም የትምህርት መስኮች የማለፊያ ነጥብ ሳይንሳዊ መንገድን የሚከተል ሆኖ 50% ዝቅተኛው የማለፊያ ነጥብ ይሆናል፤
10. የመውጫ ፈተና ውጤት በተማሪዎች ሰርተፉኬት (Temporary Degree) ወይም ትራንስክሪፕት ላይ አልፏል (Pass) ወይም ወድቋል (Fail) በሚል እንዲመላከት ይደረጋል፤
11. አንዴ ተማሪ ለምረቃ ብቁ የሚሆነው የመውጫ ፈተና ወስዶ የማለፊያ ነጥብ ካሟላ ብቻ ይሆናል፡፡
12. ተፈታኞች ፈተናውን ወስደው ማለፍ እስከሚችሉበት ጊዜ ድረስ ላልተገደበ ጊዜ መፈተን ይችላሉ፤
13. ሆኖም ግን የመውጫ ፈተናውን ሶስት ጊዜ ወስደው የማለፊያ ነጥብ ያላገኙ ተፈታኞች በብሔራዊ የብቃት ማዕቀፍ በሚሰጠው እኩሌታ መሰረት ተገቢው ማስረጃ ይሰጣቸዋል፤
14. በፈተናው የመጀመሪያ እርማት ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በተቋማት በኩል ወይም በበይነ መረብ ቅሬታቸውን ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማቅረብ ይችላሉ፤
15. ከቅሬታዎች መካከል የድጋሜ እርማት ጥያቄ ከቀረበ ፈተናው በዴጋሜ ታርሞ ውጤቱ ለተፈታኞች ይገለጻል፤
16. ይሁን እንጅ በበይነ መረብ ለሚሰጡ ፈተናዎች የድጋሚ እርማት ጥያቄዎች አይስተናገድም፤
17. አዎንታዊ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች መረጃቸው በምዝገባ ወቅት ለአገልግሎቱ የሚደርስበት ሁኔታዎች ይመቻቻል፤
18. ት/ት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና ስራውን ለማከናወን የሚረዳ በጀት በተቋማት በኩሌ እንዲያዝ ያደርጋል፡፡
19. ት/ት ሚኒስቴር ፈተናው የሚሰጥባቸውን ተቋማት ዝርዝር ያሳውቃል፤ በፈተናው ወቅት የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞችን እና ተፈታኞችን ይወስናል፤ ለፈተና አስፈላጊ ቁሳቁሶች በተቋማት መሟላታቸውን ያረጋግጣል፡፡
20. በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በኩል ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ደግሞ ለፈተናው የሚያስፈልገውን ወጪ በተፈታኞች በኩል ይሸፈናል፡፡
21. የመጀመሪያውን የመውጫ ፈተና ያላለፈና ፈተናውን በድጋሜ የሚወስዱ ተፈታኞች የማስፈጸሚያ በጀት በተፈታኞች በኩል ይሸፈናል፡፡
4 413
ቀን:- መስከረም 6 2015 አ.ም
አስደሳች ዜና ለኮሌጃችን ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!
በኮሌጃችን ትምህርታቸውን መቀጠል ለሚፈልጉ እና እስከ መስከረም 16 2015 አ.ም ለሚመዘገቡ ተማሪዎች በሙሉ የ 2015 አ.ም የመጀመሪያው ሴሚስተር የመመዝገቢያ ክፍያ ብቻ በነፃ ማድረጉን እያሳወቅን በተጠቀሰው ቀን በመመዝገብ የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ በአክብሮት እናሳውቃለን።
ከሰላምታ ጋር
ኩዊንስ ኮሌጅ
4 413
Press the link and subscribe the official Facebook channel our College :
https://www.facebook.com/Queenscollege1990/
Thank you for your subscribe
